«የተለወጠ አዕምሮ የፈረሰን አዕምሮ ይገነባል፤ የፈረሰ አዕምሮ ግን የተገነባውን ያፈርሳል» ረ/ፕሮፌሰር ምህረቱ ሻንቆ

ረዳት ፕሮፌሰር ምህረቱ ሻንቆ ይባላል። የተወለደው ቄሌም ወለጋ ነው። የአንደኛ ደረጃና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱንም የተከታተለው በእዛው በትውልድ ስፍራው ነው። የመጀመሪያ ዲግሪውን በታሪክ ትምህርት ከባህርዳር ዩኒቨርሲቲ አግኝቷል። ሁለተኛ ዲግሪውን በመንግሥት እና ልማት ጥናት... Read more »

የኢኖቬሽን ቴክኖሎጂው ከርምጃ ወደ ሩጫ

ባለፈው አንድ ዓመት በአገሪቷ የመጣው ለውጥ ያስከተላቸውን መልካም አጋጣሚዎች በመጠቀም የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በርካታ ተስፋ ሰጪ ሥራዎችን በመስራት ላይ ይገኛል። በዘርፉ እየተከናወኑ ያሉት ሥራዎች የአገሪቱን ግብርና፣ የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂና የመንግሥት አሰራርን ዘመናዊና... Read more »

ወጣቶች ለሰላም፤ ሰላምም ለወጣቶች

አንድ አመት ያስቆጠረው የዶክተር አብይ አህመድ መንግስት በርካታ ስኬቶችን እንዲሁም ፈተናዎችን አሳይቶናል፤ እያሳየንም ይገኛል። በዚህ ጊዜ ውስጥ የተገኙት ውጤቶች ገሚሱ በስኬት ገሚሱን ደግሞ ተግዳሮት የበዛበት ነው። በእነዚህ ስኬቶችና ተግዳሮቶች ጎልቶ የሚነሳው የወጣቶች... Read more »

“የሁላችንም ደም አንድ ያደርገናል” ወጣት ኢክራም ረዲ

በአንድ ወቅት የአንድ ማህበር አባላት የደም ልገሳ እንዲያካሂዱ የሚያነሳሳ ምክንያት ተከሰተ። ከሙስተቅበል የልማትና መረዳጃ ማህበር አባላት መካከል የአንድ ሰው ቤተሰብ አባል ትታመማለች። በወቅቱም የህመምተኛዋ ቤተሰቦች ደም እንደሚያስፈልጋት ይገለጽ ላቸዋል፡፡ ይሁን እንጂ፤ የደም... Read more »

የተመጣጠነ የምግብ እጥረትን ለመከላከል ተስፋ የተጣለበት አልሚ ምግብ

በኢትዮጵያ የተመጣጠነ የምግብ እጥረት ዋነኛ ችግር መሆኑ ይገለፃል፡፡ በአሁኑ ወቅትም 36 ሚሊዮን የሚሆኑ ህፃናት በተመጣጠነ የምግብ እጥረትና መቀንጨር ችግር ውስጥ እንደሚገኙ እ.ኤ.አ በ2016 በኢትዮጵያ መንግሥትና በተባበሩት መንግሥታት የህፃናት አድን ድርጅት የተሰራው ጥናት... Read more »

ለነገዪቱ አገር ቀያሾች አዕምሯዊም ሆነ አካላዊ ጥበቃ

 ትምህርት በአንድ አገር የሚፈለገውን ሁለንተናዊ ዕድገት ለማስመዝገብ ወሳኝ ምዕራፍና መሠረት የሚጣልበት ዘርፍ ነው። በዚህም በዘርፉ የሚታዩ መልካም ስኬቶችም ሆኑ እንቅፋቶች በሌሎች ሰብአዊም ሆነ አገራዊ እንቅስቃሴዎች ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳደራቸው አይቀሬ ይሆናል። በመሆኑም... Read more »

350 ዓመታት በዋሻ

ሕይወት ፈርጀ ብዙ ገጽታዎች አሏት። መውጣት እንዳለ ሁሉ መውረድም ይኖራል። ከመውረድ ውስጥም በትጋት መውጣት ይቻላል። አግኝቶ ማጣት እንዳለ ሁሉ አጥቶም ይገኛል።ይህ የህይወት እውነታ ነው። በጥቂቶች የህይወት መውጣትና መውረዶች ውስጥ ብዙዎች ይማራሉ። የህይወትን... Read more »

የሽንት ቱቦ ኢንፌክሽን

መግቢያ፡- የሽንት መሽኛ አካላት ተብለው የሚጠሩት ከአራቱ ክፍሎች ውስጥ የሚመደቡት፡- 1. ሁለት ኩላሊቶች 2. ከሁለት ኩላሊቶች የሚወጡ ቱቦዎች 3. የሽንት ማጠራቀሚያ የሆነው የሽንት ፊኛ 4.ከሽንት ፊኛ ጋር ተያይዞ የሚገኘው የሽንት ማስወጫ ቱቦ... Read more »

የአርሲ የሥነ ቃል ጥበብ

የሥነ ጽሑፍ ባለሙያዎች ሥነ ቃል ከአካባቢ አካባቢ ሊለያይ እንደሚችል ያስረዳሉ። ነገሩም ግልጽ ነው፤ አንድ አካባቢ የሰማነው የቃል ግጥም ሌላ አካባቢ የተወሰነ ለውጥ ሊኖረው ይችላል። ምሳሌያዊ አነጋገር እንኳን ከቦታ ቦታ የተወሰነ ልዩነት ሊኖረው... Read more »

‹‹አገር የምትሰራው አዕምሮ ውስጥ ነው›› ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

ምስክር ጌታነው ሚዲያና ፕሮሞሽን መጋቢት 9 ቀን 2011 ዓ.ም በብሔራዊ ቴአትር ‹‹ኢትዮጵያ ዛሬ እና ነገ›› በሚል ርዕስ ባዘጋጀው የዲስኩር፣ የወግ፣ የግጥም እና የሙዚቃ መርሃ ግብር ላይ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ካቀረቡት ዲስኩር ክፍል... Read more »