የሰላም መደፍረስና የትምህርት ጥራት ተቃርኖ

 በአገሪቱ በብዙ አካባቢዎች የሰላም መደፍረስ እና የፀጥታ ችግሮች በመኖራቸው የህብረተሰቡን በሰላም ተንቀሳቅሶ የመሥራት እና የመኖር ህልውና ሲፈታተን ቆይቷል። በአገሪቱ ተከስቶ የነበረው የሰላም መደፍረስ ክፉኛ ከጐዳቸው ዘርፎች መካከል ትምህርትና ቱሪዝም ዋነኛው መሆናቸው ይጠቀሳል።... Read more »

በእናት ጡት ወተት ላይ የተጋረጠው ፈተና

የእናት ጡት ወተት ለጨቅላ ህፃናት ተኪ የለሽ ምግብ ከመሆኑ አኳያ ትልቅ ስፍራ ይሰጠዋል፡፡ እናቶች ልጆቻቸው ስድስት ወር እስኪሞላቸው ድረስ ጡት ማጥባት እንደሚገባቸው የጤና ባለሙያዎች በተደጋጋሚ ሲያስገነዝቡ የሚደመጠውም ከዚሁ ፋይደው አኳያ በመነሳት ነው፡፡... Read more »

የዶ/ር አምባቸው መኮንን የህይወት ታሪክ

ዶ/ር አምባቸው መኮንን ከአባታቸው ከአቶ መኮንን ሲሳይ እና ከእናታቸው ወ/ሮ አማን እንደብልሃቱ በቀድሞው ጋይንት አውራጃ በአሁኑ የደቡብ ጎንደር ዞን ታች ጋይንት ወረዳ ልዩ ስሙ አቄቶ ኪዳነማርያም ቀበሌ ተወለዱ፡፡ እድሜያቸው ለትምህርት እንንደሰረ አንደኛ... Read more »

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ በባሕርዳርና በአዲስ አበባ በግፍ የተገደሉትን ከፍተኛ አመራሮች በተመለከተ ያስተላለፉት የኅዘን መግለጫ

የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ሕዝቦች በቅድሚያና ከሁሉም በፊት በባሕርዳር እና በአዲስ አበባ በሀገራችን ከፍተኛ የጦርና የሲቪል አመራሮች ላይ በተፈፀመው ሕገ ወጥና ዘግናኝ ፋሺስታዊ ግድያ የተሰማኝን ጥልቅ እና ልባዊ ኅዘን በራሴና በኢፌዴሪ መንግሥት ስም እየገለጽኩ... Read more »

ደምና ህይወትን ያስተሳሰረ ተግባር

አደጋም ሆነ ህመም ቀጠሮ ይዞ አይመጣም። ደም ለሚያስፈልጋቸው ሰዎች ወዲያውኑ ደም ለመስጠት በጊዜው በደም ባንክ ደም ተዘጋጅቶ ቢቀመጥ ተመራጭ መሆኑን ባለሙያዎች ይመክራሉ። ለዚህ ደግሞ ህይወታቸው ለአደጋ የተጋለጠ ወገኖችን ለመታደግ አስቀድሞ ደም መለገስ... Read more »

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ በባሕርዳርና በአዲስ አበባ በግፍ የተገደሉትን ከፍተኛ አመራሮች በተመለከተ ያስተላለፉት የኅዘን መግለጫ

 የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ሕዝቦች በቅድሚያና ከሁሉም በፊት በባሕርዳር እና በአዲስ አበባ በሀገራችን ከፍተኛ የጦርና የሲቪል አመራሮች ላይ በተፈፀመው ሕገ ወጥና ዘግናኝ ፋሺስታዊ ግድያ የተሰማኝን ጥልቅ እና ልባዊ ኅዘን በራሴና በኢፌዴሪ መንግሥት ስም እየገለጽኩ... Read more »

ኢትዮጵያ ሳትጠግብ ያጣቻቸው የህዝብ ልጆች

በሰኔ ወር አጋማሽ የአገራችንን የቁርጥ ቀን ልጆች አጥተናል። በዚህም የአገሪቱ መከላከያ ከፍተኛ መኮንኖች ህይወታቸው አለፈ። ዕለቱ በአማራ ክልልም ከፍተኛ አመራሮች፤ ርዕሰ መስተዳድሩ ዶክተር አምባቸው መኮንን የክልሉ ጠቅላይ ዓቃቢ ህግ አቶ ምግባሩ ከበደ... Read more »

ምስክርነት ስለ ጀነራሎቹ

 ከትጥቅ ትግል ጀምሮ ላለፉት 42 ዓመታት ሃገራቸውንና ህዝባቸውን ያገለገሉ የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀነራል ሰዓረ መኮንን እና የሜጀር ጀነራል ገዛኢ አበራ አስከሬን ሰኔ 18 ቀን 2011 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ በተካሄደው... Read more »

የወታደራዊ ሎጀስቲክ መሃንዲሱ ሜጀር ጄኔራል ገዛኢ አበራ

 ሜጀር ጄኔራል ገዛኢ አበራ ከአባታቸው ከቀኝ አዝማች አበራ ደስታ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ሙሉ አብርሃ በትግራይ ክልል በማዕከላዊ ዞን በአክሱም ከተማ ጥር 1953 ዓ.ም ተወለዱ። እድሜአቸው ለትምህርት እንደደረሰ አክሱም አብረሃ ወአፅብሃ ትምህርት ቤት... Read more »

ደፋር፣ ጀግናና ታማኝ ታጋይ

 አቶ እዘዝ ዋሴ ከአባታቸው ዋሴ መንግስቱ እና ከእናታቸው ከወይዘሮ የውብዳር ቢወጣ በ1957 ዓ.ም በቀድሞ ጎንደር ክፍለ ሃገር በደብረታቦር አውራጃ ፤በአሁኑ ደቡብ ጎንደር ዞን እስቴ በስኳ በርጉት ቀበሌ ተወለዱ ።የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውንም በተወለዱበት... Read more »