የሲዳማ እንስቶች ባህላዊ አለባበስ

ኢትዮጵያዊያን አንቱታን ካተረፉልን መካከል አንዱ የአለባበሳችን ልዩነትና የቀለም ምርጫችን መሆኑን በውጭ አገራት የሚኖሩ ሰዎች ሳይቀሩ ይናገራሉ። በዲዛይን ሙያ ላይ የተሰማሩ ኢትዮጵያዊያንም ለምን ይሄ ሳባቸውና ገዛችሁት ሲባሉ መልሳቸው እኛን የሚመስል የአልባሳት የቀለም ምርጫ... Read more »

የአዲሱን ዓመት መምጣት አብሳሪ

 የራሷ የዘመን አቆጣጠር ባለቤት የሆነችው ኢትዮጵያ የዘመን መለወጫን ምክንያት በማድረግ በማህበረሰቡ አማካኝነት የተለያዩ ባህላዊና ሃይማኖታዊ ክዋኔዎችን ያካሄዳሉ። ከእነዚህ መካከል ደግሞ ክረምት አልፎ አዲስ ዘመን በተለወጠ ቁጥር የአዲሱን ዓመት መዳረሻና መባቻ የሚያመላክቱ የተለያዩ... Read more »

የአዲስ አበባ ከተማ ሠፈሮች ስያሜያቸው ግኝት

የአዲስ አበባ ከተማ ሠፈሮች ስያሜያቸውን ያገኙት በተለያዩ ምክንያቶችና አጋጣሚዎች ነው። እነዚህንም በተለያዩ ዘርፎች ከፍሎ በቅደም ተከተል ማየት ይቻላል። በርካታዎቹ የከተማዋ ቀደምት ሠፈሮች ስያሜያቸውን ያገኙት በቤተ-መንግሥቱ ዙሪያ መሬት በጉልት መልክ በተሠጣቸው መሣፍንቶችና መኳንንቶች... Read more »

ጥበብ- ከማዝናናት ባለፈ ለፈውስ

በጥበብ የአዕምሮ ህሙማንን ማከም በዓለማችን ላይ ዘለግ ያሉ ዘመናትን ማስቆጠሩን የተለያዩ መረጃዎች እና በዘርፉ ላይ የሚገኙ ምሁራን ይጠቁማሉ። ይህን የህክምና ዘዴ ምንነት እና ትርጓሜ የብሪቲሽ የአዕምሮ ህሙማን የአርት ቴራፒስት ማህበር ‹‹ህሙማኑን የተለያዩ... Read more »

ብቸኛዋ የሀገራችን አስትሮ ፊዚስት

በሳይንስና ቴክኖሎጂው ዘርፍ የሴቶች ተሳትፎ እምብዛም ነው። ለዚህም ዘርፈ ብዙ ማህበራዊ ጫናዎች እንደ ምክንያትነት ይጠቀሳሉ። ከዚህ በተለየ መልኩ የሚገጥማቸውን ፈተና በመቋቋም ያለሙትን ግብ የሚያሳኩ ትንታግ እንስቶች እዚህ እዚያም ብቅ ማለት ጀምረዋል። ቤተሰብ፣ማህበረሰብና... Read more »

“ኢትዮጵያዊያን ልዩነቶችን አጥብበው አገራዊ አንድነታቸውን ሊያጠናክሩ ይገባል” – የሃይማኖት አባቶች

’ አዲስ አበባ፡- በ2012 ዓ.ም አዲስ ዓመት ኢትዮጵያዊያን የልብ መታደስ አድርገው በይቅርታና በሰጥቶ መቀበል መርህ ሁሉንም ልዩነቶች ወደ መቀራረብ ብሎም ወደ ፍጹም መተማመን በማምጣት አንድነታቸውን ሊያጠናክሩ እንደሚገባ የሃይማኖት አባቶች ጥሪ አቀረቡ። የሃይማኖት... Read more »

ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ ያስተላለፉት መልዕክት

ለ2012 ዓ.ም እንኳን በሰላምና በጤና አደረሳችሁ፤ አደረሰን። አዲሱ ዓመት የጤና የሰላም የብልፅግና እንዲሁም ኢትዮጵያዊ አንድነታችንን እንደ ሀገር በስኬት የምንረማመድበት እንዲሆንልን መልካም ምኞቴን ለማስተላለፍ እወዳለሁ። ከአንዱ ዘመን ወደ ሌላኛው ዘመን የሚደረገው ሽግግር ቀን... Read more »

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አዲሱን ዓመት አስመልክተው ያስተላለፉት መልዕክት

ክብርት የኢፌዲሪ ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ የሐይማኖት አባቶች፣ ለአንድ እራት አምስት ሚሊዮን ብር የከፈላችሁ እውነተኛ የኢትዮጵያ ባለሃብቶች ዛሬ የዚህ በአል እውነተኛ ታዳሚ በመሆናችሁ ለእናንተም የሚገባችሁን ክብር ሰጥቼ መጀመር እፈልጋለሁ። ብዙ ተስፋ አስቆራጭ ነገር... Read more »

«ዜጎች መጪውን ጊዜመፍጠር አለባቸው»

ዶክተር ኤርሲዶ ለንደቦ የህክምና ዶክተር ሲሆኑ በአሁኑ ወቅት የማህበረሰብ ጤና እና ሊደርሺፕ ሳይንስ አሰልጣኝና አማካሪ ናቸው። በኤች አይቪ ኤድስ ፕሮግራሞች በኢትዮጵያና በደቡብ ሱዳን ለ12 ዓመታት አገልግለዋል። ‹‹የኑሮ ማፕ›› መጽሃፍ ደራሲም ናቸው። በተለያዩ... Read more »

«ሀገርና ሕዝብን ከአደጋ ለመጠበቅ ቀን ከሌት እየሰራን ነው»

-ጀነራል ብርሀኑ ጁላ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹምና የዘመቻ መምሪያ ኃላፊ  የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር አዲሱን ዓመት በሕብረብሔራዊ ስሜት ያከብራል ፡፡ ከዚህ በዓል ጎን ለጎንም አገራዊ ኃላፊነቱን በተለይ ደግሞ የአገር ሉዓላዊነትን የማስከበር... Read more »