የአምባዎቹ አምባ የውለታ ከፋዮች መንደር

‹‹ዛሬ በምን ሁኔታ ላይ ይገኛል?›› የሚለውን መመለስ የሚያስችል ቁንጽል መረጃ ቢኖረኝም፤ ‹‹በምን ምክንያት?›› ለሚለው ተጨባጭ ነገር ማቅረብ አላስቻለኝም። ምንም ይሁን ምን ግን ይህን የታሪክ አንድ ሁነት ለዛሬው ጽሑፌ ጉዳይ የመስፈንጠሪያ ነጥብ ላደርገው... Read more »

ትልቁ የ“እዳዬ” ቤተሰብ

ከሰማኒያ ሁለት ዓመታት በኋላ እርጅና ጓዙን ሰብስቦ ለብዙዎች እናት፤ ቤተሰብ ላጡት ማረፊያ ወደሆኑት እናት ቤት ከገባ አራት ዓመታትን አስቆጥሯል። ከሰፊውና የበርካታ ሥራዎች መናኸሪያ ከሆነው ግቢ ውስጥ አንዲት ሰፋ ያለች ክፍል የሙሉ ቤት... Read more »

ሥነቃል – የታሪክ ቤተ መዛግብት

አገር ቅርስ አላት። ወይ የሚዳሰስ፤ ወይ የማይዳሰስ፤ ወይም ሁለቱም። ሁለቱም ካላቸው ጥቂት አገራት መካከል ደግሞ ኢትዮጵያ አንዷ ናት። የሚዳሰሱም የማይዳሰሱም ቅርሶች አሏት፤ ለዛውም የትየለሌ። አጥኚዎች “ፀጋ” ሲሉ የሚጠሩላትም ይህንኑ ነው። የሰው ልጅ... Read more »

በንብ ማነብና ማር ምርት የተጉ ወጣቶች

በአካባቢው ነጭ ድንኳን ተጥሏል፡፡በምስልና በጽሁፍ የተደገፈ የተለያየ መልዕክት ያላቸው ባነሮች እይታን በሚስብ ቦታ ተሰቅለዋል፡፡ከክልል፣ከዞንና ከወረዳ የተጋበዙ እንግዶች አድናቆታቸውን እየገለጹ ነበር በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም አዋበል ወረዳ ውስጥ በማህበር ተደራጅተው በንብ ማነብና የማር... Read more »

ሊበረታታ የሚገባው የግሉ ዘርፍ የጆሮ ቀዶ ህክምና አገልግሎት

ወ/ሮ ፍቅርተ ጥበቡ በጆሮ ህመም ክፉኛ ተሰቃይተው እንደነበር ያስታውሳሉ፡፡ በፌዴራል ፍርድ ቤቶች በህግ አማካሪነት ፣ በህግ ባለሙያነትና በጥብቅና የሚሰሩት ወይዘሮ ፍቅርተ፣ ከልጅነታቸው ጀምሮ የመስማት ችግር ነበረባቸው፡፡ ግራ ጆሯቸው ፈሳሽ ያመነጭ ነበር፤ ከዚህም... Read more »

ከግጭት ወደ ማህበረሰብ አገልግሎት

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የፖለቲካ፣ የሀይማኖትና የብሄር መልክ ያላቸው ግጭቶች ሲከሰቱ ይስተዋላል።የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሚኒስቴርም እነዚህን ችግሮች ለመፍታት የተለያዩ እርምጃዎችን ሲወስድ ቆይቷል። ከዚህ ጎን ለጎን ግን የከፍተኛ ትምህርት... Read more »

«ላብ ደምን ያድናል»መቶ አለቃ ክፍለገብርኤል ወ/ትንሳይ

ለብዙ ሰዎች “ዓላማ” ከቃልነቱ ያለፈ በሕይወት ጉዞአቸው ትርጉም የለውም፡፡ የአንዳንዶቻችን የሕይወት ታሪክ ሸለቆ ደርሶ መቆም እንደተገደደ ከተራራ አናት ላይ እንደተፈነቀለ አለት ከዕለት ወደ ዕለት ከማናልፈው ሞት እስከምንደርስ ድረስ እንደመንከባለል ያለ ሂደት ነው፡፡... Read more »

‹‹ቡራ፣ ኔማና ጼራ›› ችግር ማስወገጃ

ኢትዮጵያውያን የዕለት ተዕለት ማህበራዊ ግንኙነታቸውን፣ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴያቸውን፣ በአጠቃላይ ሕይወታቸውን ሲመሩ ከባህላዊ እሴታቸው አይርቁም።በራሳቸው ባህላዊ እሴትና ሥርዓት ችግርን ያስወግዳሉ፤ በጋራ ሥራዎቻቸውን ያከናውናሉ።ደስታቸውን ይካፈላሉ። በዚህም የባህል እሴቶቻቸውን ለትናንት፣ ለዛሬ እና ለነገ የአኗኗር ሥርዓታቸው ይጠቀሙበታል።... Read more »

ሻፌታን በሻፌታ

 በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ውስጥ ዞን ሆና የቆየችውና ህዳር 10 ቀን 2012 ዓ.ም በተካሄደው ህዝበ ውሳኔ ክልልነቷን በከፍተኛ ድምጽ ያረጋገጠችው ሲዳማ በርካታ ባህሎችን አቅፋ ይዛለች። ከሚታወቁት ባህሎቿ መካከል የአመጋገብ ፣የቤት አሰራር፣... Read more »

አለማንበብ የማጥፋት ሙሉ ጥፋት

ማንኛውም ሰው ማንበብ አለበት፡፡ የሰው ልጅ ምግብ ሳይመገብ እንደማይኖር ሁሉ አዕምሮም ክፉውን ከደጉ ለመለየት ምግብ ይስፈልገዋል፡፡ የንባብ ምግብ ማለት ነው፡፡ ያለንባብ ማንም ሰው የትም አይደርስም፡፡ በተለይ ደግሞ አርቆ ማሰብ፣ ነገሮችን በጥልቀት መመርመር፣... Read more »