ፓን አፍሪካዊው

የጸረ ቅኝ አገዛዝ አንቂና ፖለቲከኛ ነበሩ፤ እአአ ከ1961 እስከ 1962 ቀድሞ ታንጋኒካ ትባል የነበረችው የዛሬዋ ታንዛኒያ ጠቅላይ ሚኒስትርና ፕሬዚዳንት ሆነው አገልግለዋል።ሀገሪቱ ታንዛኒያ መባል ከጀመረችበት ከ1964 እስከ 1985 የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሆነው ሰርተዋል። ከታንጋኒካ... Read more »

‹‹በዓለም ላይ ከ6ሺህ በላይ ቋንቋዎች ቢኖሩም ያን ያህል የሰው ዘር ግን የለም›› – ቆሞስ አባ ጌዲዮን ብርሀነ

በዚህች ምድር ስንኖር እያንዳንዳችን የየራሳችን የሕይወት ፍልስፍና አለን። ኑሯችንንም የምንመራው በአሰብነውና መሆን በምንፈልገው ልክ እንደሆነ ብዙ ማሳያዎችን መጥቀስ ይቻላል። እነዚህ አካላት የነገ እጣ ፋንታቸውን ጭምር በእጃቸው ይዘው የሚዞሩ ናቸው። ፍላጎታቸውን ለማሳካት ከጣሩበትና... Read more »

ለእርጅና የሚያበቁ የዕለት ተዕለት መጥፎ አመሎች

ማርጀታችን ሲታወቀን ሁላችንም የኖርንበትን ጊዜ ወደ ኋላ ለመመለስ ይቃጣናል። ይሁንና ይህ የሚሰራው በሳይንስ ልብወለድ ላይ ብቻ ነው። ይሁንና በገሃዱ ሳይንስ ሰዎች በዕለት ተዕለት እንቅስቃሴያቸው የሚያደርጓቸው መጥፎ አመሎች ለእርጅና እንደሚያበቁና ከዚህ በተቃራኒ ደግሞ... Read more »

በችግሮች የተተበተበው የአእምሮ ህክምና አገልግሎት

ከዓለም ሕዝብ አንድ አምስተኛ ያህሉ እርዳታ የሚሻ የአእምሮ ጤና ችግር ያለበት መሆኑን በቅርቡ ከዓለም ጤና ድርጅት የወጡ መረጃዎች ያሳያሉ። ከዚህ ውስጥ ከ76 እስከ 86 ከመቶ ያህሉ ደግሞ ህክምና ያላገኙ የአእምሮ ጤና ችግሮች... Read more »

ያልተቃኘው የከርሰምድር የውሃ ሀብት

ቢጠጣ ጥም የሚቆርጥ፣ለምግብ ውህደትና ጤናን ለመጠበቅ አስፈላጊ፣ለምግብ ማብሰያ፣የግልና የአካባቢን ንጽህና ለመጠበቅ፣ለልማት ሥራ ለእነዚህና ለሌሎችም ዘርፈብዙ ጥቅሞችና ግልጋሎቶች የሚውለው ውሃ ሕይወት ስለመሆኑ ጥናትና ምርምር ሳያስፈልግ ፍጥረታት ሁሉ የሚመሰክሩለት ሀብት ነው። ሰው ካለውሃ በህይወት... Read more »

ዕድሎችን ፈጥኖ በመጠቀም ለስኬት መብቃት የቻለው ወጣት

በአካባቢው ያሉ ዕድሎችን ፈጥኖ በመጠቀም ያምናል። ዕድሎቹ በጎና ጎጂ መሆናቸውን ቀድሞ በጽሞና መለየት እንደሚገባም ይመክራል። አቅጣጫው በወጣትነት ዘመን ስኬታማ ለመሆን ሁነኛ መንገድ መሆኑንም ከራሱ ተሞክሮ በመነሳት ይናገራል። ሆኖም ሳይመረምሩ በስሜታዊነት ተነሳስቶ መጠቀም... Read more »

በቅጡ ጥቅም ላይ ያልዋሉት የኢንቨስትመንት እድሎች

ኢትዮጵያ ሰፊ የእርሻ መሬት፣ ምቹ የአየር ንብረት፣ ሁሉንም አይነት ምርቶች ለማምረት የሚያስችል የተለያዩ የግብርና ስነ-ምህዳር ቀጣናዎችን የመሳሰሉ የተፈጥሮ ሃብቶችን ከመታደሏ በተጨማሪ በተመጣጣኝ ዋጋ የሚቀርብ የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲሁም የሰለጠነ እና በተመጣጣኝ ክፍያ ሊሰራ... Read more »

እመርታ እያሳየ የመጣው የሴቶች ተሳትፎና ውሳኔ ሰጪነት

ፓርላማ ስልጣኑንና ሉዓላዊነቱን በቀጥታ ከሚወክለው ህዝብ ያገኛል። ከስልጣኑም ቀዳሚው የህዝብ ውክልና ሥርዓት ሲሆን ሥርዓቱ የሰልጣኖች ሁሉ ቁንጮ ነው። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ2014 ዓ.ም የሥራ ዘመን በይፋ መከፈትን ባበሰሩበት... Read more »

አዲሱ የትምህርት ዘመንና የፓንዳ ፓክ ፕሮጀክት

ሁሌም አዲስ ዓመት በመጣ ቁጥር “አዲስ” ሆነው ከተፍ ከሚሉት ሁነቶች አንድ ከሁለት እስከ ሶስት ወራት ተዘግተው የነበሩ ትምህርት ቤቶች መከፈት ሲሆን፤ ይህም ሚሊዮኖችን የሚመለከት ዐቢይ አገራዊ ጉዳይ ከመሆኑ አኳያ በየዓመቱ የብዙዎችን ትኩረት... Read more »

‹‹መልካም እንጀራ ከእሳት በስተጀርባ እንደሆነ አምናለሁ›› -መምህር በቀለ ወርቁ

ህይወት ለጠቢባን ህልም፣ ለሰነፎች ጨዋታ፣ ለሀብታሞች ፌሽታና ለድሆች ፈተና ነች ይባላል። ምክንያቱም በቆየንበት ዘመንና እድሜ ጥበቡን መረዳትና በዚያ መኖር ካልቻልን ስንፍናው ቤታችን ይሆንና መቀለጃ ያደርገናል። ዘላለም አስር ሞልቶ አያውቅም የሚለውን አባባል እንድንኖረውም... Read more »