ሰላም እና ልማት ለትግራይ ሕዝብ የሁልጊዜም ፍላጎት ነው!

የትግራይ ሕዝብ ትናንትም ሆነ ዛሬ በቀጣይም ቢሆን የሚፈልገው ሰላም እና ልማት ነው። ለዚህ ደግሞ በተለያዩ ወቅቶች የገባባቸው ጦርነቶች፣ ጦርነቶቹ ያስከፈሉት ዋጋ በብዙ አስተምረውታል። አሁን ካለበት ድህነት እና ኋላ ቀርነት ለዘለቄታው ወጥቶ የተሻለ... Read more »

ለትግራይ ሕዝብ የሰላምና የልማት ፍላጎት ቅድሚያ ይሰጥ!

በሀገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት ውስጥ የበኩሉን ሚና ተወጥቷል፤ ስለ ኢትዮጵያ ጥበብና ስልጣኔም አበርክቶው ይጠቀሳል፤ በሰሜኑ መስመር ለሚመጡ ሁነትና ክስተቶች የመሸጋገሪያ መድረክም ሆኖ ከትናንት እስከ ዛሬ ዘልቋል፡፡ የለውጥና አብዮቶች ጓዳም ሆኖ ዘመናትን ተሻግሯል፤... Read more »

ትውልድን በክህሎት የማነጹ ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥል!

ኢትዮጵያ በዕድገት ወደ ኋላ ከቀረችባቸው ምክንያቶች አንዱ እና ዋነኛው ለባለሙያዎች ተገቢውን ክብር መስጠት አለመቻሏ መሆኑን ብዙዎች የሚስማሙበት ነው፡፡ ቀደም ካለው ጊዜ አንስቶ የእጅ ባለሙያዎችን ከማክበር ይልቅ ቀጥቃጭ፣አንጥረኛ፣ አፈር ገፊ፣ መጫኛ ነካሽ ወዘተ... Read more »

“የስካይ ዊን ኤሮኖቲክስ” ኢንዱስትሪ – ዘመኑን የዋጀ ተጨማሪ የመከላከያ አቅም!

የአንድ ሀገር የሀገርነት ክብርም፣ ልዕልናም ከምትጎናጸፍባቸው ቀዳሚ አቅሞች መካከል አንዱና ዋነኛው የመከላከያ ኃይል ነው፡፡ ዛሬ ላይ ዓለማችን በመከላከያ ዘርፍ ከፍ ያለ ሀብትን እያፈሰሱ አቅማቸውን የሚያጎለብቱትም ለዚሁ ነው፡፡ 21ኛው ክፍለ ዘመን ከሚጠይቀው የመከላከያ... Read more »

ችግሮችን በጉልበትና በኃይል ለመፍታት የመሞከር አካሄድ አክሳሪ የጥፋት መንገድ ነው!

በመርህ ላይ የተመሠረተ ውይይት ልዩነቶችን በማጥበብ የዘላቂ መግባባት ምንጭ እንደሆነ ይታመናል። በተለይም ሀገር እና ሕዝብን በሚመለከቱ አጀንዳዎች ዙሪያ መግባባት ላይ ለመድረስ በሰከነ መንፈስ በመርህ ቁጭ ብሎ መነጋገር ወሳኝ ነው። ዘላቂ ሀገራዊ ሰላም... Read more »

የኮንፈረንስ ቱሪዝም መሠረተ ልማቶችን በአግባቡ ለመጠቀም!

ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍና አህጉራዊ ኮንፈረንሶችን ለማስተናገድ ምቹ ሀገር ሆናለች። ይህንንም ሀገሪቱ ባለፉት ዓመታት ካስተናገደቻቸው በርካታ አህጉር አቀፍና ዓለም አቀፍ ጉባዔዎች፣ በተለይ ባለፉት ጥቂት ወራት ከተካሄዱት በርካታ ግዙፍ አህጉርና ዓለም አቀፍ ጉባዔዎች መረዳት... Read more »

እንችላለን!

ሴቶች ቀደም ባሉት ዘመናት በማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ከወንድ አቻዎቻቸው እኩል ተጠቃሚና ተሳታፊ አልነበሩም። ሴት ልጅ የሚሰፈርላት፣ ተለክቶ የሚሰጣት ፣ መብቷንም ሆነ ፍላጎቷን መጠየቅ የማትችል ፣ የቤት ውስጥ አገልጋይ ሆና ትቆጠር እንደነበር... Read more »

የመከላከያ ኢንዱስትሪው ስኬቶች ለሠራዊቱም ለሀገሪቱም ተጨማሪ የጥንካሬ ምንጭ ናቸው!

ለአንድ ሀገር ሰላም እና ደህንነት ከዚያም አልፎ ሉዓላዊነት መከበር ወሳኝ ከሆኑ ተቋማት መካከል በዋነኛነት የሚጠቀሱት የመከላከያ ተቋማት ናቸው። ከዚህ የተነሳም ሀገራት ከፍ ያለ ሀብት በመመደብ የመከላከያ ተቋሞቻቸውን በቴክኖሎጂ እና በሠለጠነ የሰው ሃይል... Read more »

የአንድን ሀገር ሰላም እና መረጋጋት ከዚያም ባለፈ ልማት እና ብልፅግና ተጨባጭ ለማድረግ ከሁሉም በላይ ስልጡን የፖለቲካ መንገድ መከተል ወሳኝ ነው። በተለይም ባለንበት ዘመን ዓለም ከደረሰበት የአስተሳሰብ ልዕልና አኳያ ዘመኑን በሚዋጅ የፖለቲካ እሳቤ... Read more »

የተስፋፊዎችን ቅስም የሰበረ አኩሪ ድል!

ከትናንት እስከ ዛሬ ኢትዮጵያ በውጭ ጠላቶች እና ተስፋፊዎች ስትፈተን ኖራለች። ውብ መልክዓ- ምድሯ አማሏቸው፤ እምቅ የተፈጥሮ ሀብቷ ስቧቸው ድንበር ተሻግረው ቢቻል ሙሉ ለሙሉ ካልሆነም በከፊል ቆርሰው ሊወስዷት የተመኙ በርካታ ወራሪዎችና ተስፋፊዎች ኢትዮጵያን... Read more »