
የኢትዮጵያ ዘመናዊ የዲፕሎማሲ ታሪክ ከ19ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ እንደሚጀምር ታሪክ ያወሳል፡፡ በዚህ ዘመንም ከነበሩ የአገሪቱ ነገስታት መካከል አፄ ቴዎድሮስ የውጭ ስልጣኔ ማርኳቸው ለአገራቸው ለማቋደስ በጓጉበት ወቅት ከምዕራብ አውሮፓ አገራት ጋር ጠንከር ያለ... Read more »

የኢትዮጵያ አየር መንገድ እንደ አውሮፓውያኑ ዘመን አቆጣጠር በ1945 ሥራ እንደጀመረ ይነገራል። አየር መንገዱ ስራውን የጀመረው በአሜሪካ ሠራሾቹ የአየር ኃይል አውሮፕላኖች ሲሆን፤ በጊዜው ተቋሙን መርቀው ሥራ ያስጀመሩት አፄ ኃይለሥላሴ ከኩባንያው ጋር በፈፀሙት ስምምነት... Read more »

በኢትዮጵያ የአቭዬሽን ታሪክ አስከፊ የተባለ የአውሮፕላን አደጋ ከትናንት በስቲያ በኢትዮጵያ አየር መንገድ በኢትዮጵያ ምድር ላይ ደርሷል፡፡ በአደጋው የ149 መንገደኞችና 8 የአውሮፕላኑ ሰራተኞች በድምሩ የ157 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡ አደጋው የደረሰው ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር... Read more »

«እማዬ ለምን ‹‹ሰላም›› ስትይ ስም ሰጠሽኝ?» ልጅ እናቷን ትጠይቃለች። እናት «ሰላም እኮ የሁሉ ነገር መሰረት ነው። የምንፈልገውን ማግኘት፤ እምንመኝበት መድረስ፣ የምናልመውን መሆን የምንችለው ሰላም ሲኖር አይደል?። ስለዚህ ይህን አስቤ የልጄን ስም ሰላም፣... Read more »

በአገራችን የተጀመረው ለውጥ መሰረታዊ የፖለቲካ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዘርፎችን ባማከለ ሁኔታ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በርግጥ ለውጡ ለእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ አዲስ ነገር ላይሆን ይችላል፡፡ ምክንያቱም ላለፉት አስራ አንድ ወራት ስለለውጥ ያልሰማንበት ጊዜ አልነበረምና፡፡ ይሁንና የለውጡን ምንነትና... Read more »

«እማዬ ለምን ‹‹ሰላም›› ስትይ ስም ሰጠሽኝ?» ልጅ እናቷን ትጠይቃለች። እናት «ሰላም እኮ የሁሉ ነገር መሰረት ነው። የምንፈልገውን ማግኘት፤ እምንመኝበት መድረስ፣ የምናልመውን መሆን የምንችለው ሰላም ሲኖር አይደል?። ስለዚህ ይህን አስቤ የልጄን ስም ሰላም፣... Read more »

እርግጥ ነው እኛው ልጆቿና የእኛው መሪዎች በፈጠሩት ችግር አገራችን ኢትዮጵያ በትልቅ ህመም ውስጥ ኖራለች። ህመሟ የህዝቦቿም ህመም ነበርና ዜጎቿ የህመሟ ተጋሪ ሆነው በበሽታዋ ጦስ ቁም ስቅላቸውን ሲያዩ መኖራቸውም አይካድም። የአገሪቱ ህመም የበለጠ... Read more »

ሴቶች እንዳለባቸው ድርብርብ የቤተሰብ ኃላፊነትና የስራ ጫና፣ በማህበረሰቡ ውስጥ ካላቸው ተፈላጊነትና ተቀባይነት… አንፃር የተሰጣቸው ቦታ እዚህ ግባ የሚባል አልነበረም። ቀደም ሲል በነበሩት ሥርዓቶች ለሴቶች ይሰጥ የነበረው ክብር ዝቅተኛ በመሆኑም መማር የሚችሉበት፣ ሀብት... Read more »

የኢፌዴሪ ህገ-መንግሥት ሩብ ምዕተ ዓመት ሊሞላው እየተንደረደረ ነው፡፡ አንድ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ማህበረሰብን መፍጠር ዓላማው ያደረገው ይህ የቃል ኪዳን ሰነድ ዛሬ ላይ በሁሉም ዜጎች ዘንድ ሙሉ በሙሉ ቅቡልነት ኖሮት ሲተገበር እንዳልነበር በገሃድ ታይቷል፡፡... Read more »

በኢትዮጵያ ያለው የፖለቲካ ፓርቲዎች ህልውና/ዕድሜ ብዙ የሚባል አይደለም፡፡ ከንጉሱ መውደቅ በኋላ በደርግ ዘመን ከተመሰረቱትና መኢሶንንና ኢህአፓን ጨምሮ፤ በኋላም በራሱ በደርግ ውስጥ ተመስርተውና እርስ በርስ ተባልተው ከጠፉት አራት ድርጅቶች ውጭ ከሩቅ የሚጠቀስ ፓርቲም፤... Read more »