በአንድ አገር ሥርዓት ሰፍኗል ሲባል ትልቁና ገዝፎ አዕምሯችን የሚመጣው ሕገ መንግሥትና የሕገ መንግሥታዊነት ጉዳይ ነው። ሕገ መንግሥታዊነት መነሻውም መድረሻውም ደግሞ ሕገ መንግሥቱ ነው።የሕገ መንግሥታዊነት ፅንሰ ሐሳብም ከሕገ መንግሥት ፅንሰ ሐሳብ ጋር አብሮ... Read more »
እስትንፋሳችን እንዲቆይ ችግኞቻችንን እንንከባከብ! ‹‹ …አረንጓዴ መሬት – ሰማያዊ ሰማይ፤ ውሃ ሙሉ ባህር – ወንዙ ጎሎ እንዳናይ፤ እንላለን ሁሌም እንድንኖር በዓለም ላይ፤ ዛፍ ይኑር ፤ ዛፍ ይኑር -ዝናብ ይጣል ሰማይ፤ ዛፉ ዛፉ... Read more »
ኢትዮጵያ በተያዘው የክረምት ወቅት 4 ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል የያዘችው እቅድ አካል በሆነው የአረንጓዴ አሻራ ቀን የ200 ሚሊዮን ችግኞች ተከላ ትናንት ስታካሂድ ውላለች። በውጤቱም 353 ነጥብ 6 ሚሊዮን ችግኞች ተተክለዋል፡፡ በችግኝ ተከላው የክረምቱ... Read more »
አገራችን ከአምስት አስርት ዓመታት በፊት የነበራት የደን ሃብት ከ30 በመቶ በላይ እንደነበር መረጃዎች ያሳያሉ። ይህ የደን ሃብት ግን ባለፉት ሰላሳ ዓመታት ሲመናመን ቆይቶ ወደ ሶስት ከመቶ ወርዷል። ይህ ደግሞ አገሪቱን ለከፋ የተፈጥሮ... Read more »
ነገ ሀምሌ 22 ቀን 2011 ዓ.ም ነው። በሀገራችን ትልቁ ታሪክ የሚሰራበት የአረንጓዴ ልማት አሻራ ቀን ነው። በዚህ ዕለት 200 ሚሊየን ችግኞች በአንድ ጀምበር በመትከል በዓለም የድንቃድንቅ መዝገብ ላይ የታሪክ አሻራችንን የምናስመዘግብበት እንደሚሆን... Read more »
የታሪክ ድርሳናትን ወደ ኋላ መለስ ብለን ስንቃኝ የድሮዋ ኢትዮጵያ ከመሬቷ በአብዛኛው በደን የተሸፈነ፤ ይኽንንም ተከትሎ በቂ ውሃና ዝናብ የነበራትና የአፍሪካ የዳቦ ቅርጫት ተብላ እስከ መጠራት የደረሰች አገር እንደነበረች ያስረዱናል! የኢትዮጵያ የደን ሽፋን... Read more »
የታሪክ ድርሳናትን ወደ ኋላ መለስ ብለን ስንቃኝ የድሮዋ ኢትዮጵያ ከመሬቷ በአብዛኛው በደን የተሸፈነ፤ ይኽንንም ተከትሎ በቂ ውሃና ዝናብ የነበራትና የአፍሪካ የዳቦ ቅርጫት ተብላ እስከ መጠራት የደረሰች አገር እንደነበረች ያስረዱናል! የኢትዮጵያ የደን ሽፋን... Read more »
‹‹መብትና ግዴታ ተነጣጥለው አይሄዱም›› እየተባለ ሲነገር ቢሰማም በተግባር ብዙዎች የሚጠይቁት መብታቸውን ብቻ ነው፡፡ ግዴታን እየዘነጉ መብትን መጠየቅ በመብዛቱ ምክንያት ክቡር የሰው-ልጅን መግደልም እንደ መብት እየተቆጠረ ነው። አካባቢው ‹‹የኔ ብሔር መኖሪያ ነው›› ብሎ... Read more »
ባለፈው አንድ አመት ውስጥ በአገር ደረጃ የመጣውን ለውጥ ተከትሎ እዚህና እዚያ በሚፈጠሩ ምክንያቶች ሰላማችን ተናግቷል።የደፈረሰውን የሰላም ችግር ዘላቂና አስተማማኝ ለማድረግ በመንግስትም ሆነ በልዩ ልዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተሰሩ ስራዎችና ያለንበት የሰላም ሁኔታ ሙሉ... Read more »
«ሀብታም ለመሆን የተሻለው ጊዜ ወጣትነት ነው፤ ድሃ ለመሆንም ጊዜው ወጣትነት ነውና ወጣቶቻችን እባካችሁ የተሻለውን ምረጡ፤ የዚህ ዘመን ጀግኖች ወጣቶች ናቸው፤ ወጣቶች ተስፋ ሲኖራችሁ እኛም አገራችንም ተስፋ ይኖረናል» ይህ መልካምና በወጣቶች ላይ ተስፋን... Read more »