ዘረኝነት ቆሻሻ ተግባር ነውና በጥብቅ ይወገዝ!

ሰሞኑን ሁለት የፈረንሳይ የሕክምና ተመራማሪዎች በፈረንሳይ የቴሌቪዥን ጣቢያ በተዘጋጀ የክርክር መድረክ ላይ ቀርበው በአውሮፓና በአውስትራሊያ ስለሚደረግ የክትባት ሙከራ ሲወያዩ «የኮቪድ-19 ክትባት በአፍሪካውያን ላይ መሞከር አለበት» የሚል ሃሳብ ሰነዘሩ፡፡ ይህ ንግግራቸው በሰው ልጆች... Read more »

‹‹የሚያልፍ ዝናብ አይምታህ !››

የኮረና ቫይረስን ለመከላከል መንግስት ሀገር አቀፍ ግብረ ሀይል በማቋቋም የተለያዩ እርምጃዎችን ደረጃ በደረጃ እየወሰደ መሆኑ ይታወቃል። የተለያዩ ምክረ ሀሳቦችን በማውጣት ህዝቡ እንዲተገብራቸው እያደረገ ነው። ህዝቡም አንዳንድ ክፍተቶች ቢኖሩበትም፣ እነዚህን ምክረ ሀሳቦች ተቀብሎ... Read more »

ታላቅ ምስጋና ! ለክፉ ቀን ደጋጎች!

ኢትዮጵያ ሀገራችን በተለያየ ዘመን በርካታ ክፉ ክፉ ነገሮች ገጥመዋታል። በቀኝ አገዛዝ ለመግዛት የሞከሩትን ወራሪዎች አሳፍራና አሸማቃ መልሳለች። አስከፊ ጦርነት ገጥሟትም በልጆቿ መሰዋዕትነት በድል አድራጊት አሸናፊነቷን አሳይታለች። የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ችግሮችም ገጥመዋታል። እንዲሁም... Read more »

በመዘናጋት ለከፋ ጉዳት እንዳንዳረግ

ኮቪዲ 19 ወይም የኮሮና ቫይረስ በቻይና በሁዋን ግዛት መቀስቀሱ ከታወቀ ካለፉት አራት ወራት ወዲህ የመዛመት ፍጥነቱን ጨምሮ በ206 ሀገራት በመንሰራፋት 1ሚሊዮን የሚጠጉ ዜጎችን አጥቅቷል፡፡ የ50ሺ የሚበልጡ ሰዎችን ህይወት ነጥቋል፡፡ በአብዛኛዎቹ የአፍሪካ ሀገራት... Read more »

አሁንም ተግዳሮቶችን አልፈን የለውጡን ፍሬ በጋራ እንቋደሳለን!

የዛሬ ሁለት ዓመት የሀገራችን ተጨባጭ እውነታ ለሰሚ የማይጥም ፤ ለወሬ የማይመች ፤ በቀጣይ ቀን ምን ሊሆን እንደሚችል በሙሉ አፍ ለመናገር የሚያስደፍር አልነበረም። ሀገር እንደ ሀገር መንታ መንገድ ላይ ቆማ ለዜጎች የተስፋ ጭላንጭል... Read more »

ታሪክ ሰሪነታችን ይቀጥላል!

ኢትዮጵያውያን በየዘመናችን የተለያዩ ተግዳሮቶች እያጋጠሙን ተግዳሮቶቹን ወደ ትውልድ የተጋድሎ ታሪክ እየለወጥን የብዙ አኩሪ ታሪክ ባለቤት የሆንን ህዝቦች ነን ። የአኩሪ ታሪክ ባለቤት የመሆናችን እውነታ በየዘመኑ አንገቱን አቅንቶ በኩራት የሚራመድ ትውልድ ባለቤት እንድንሆን... Read more »

ጠንካራ እርምጃ ያስፈልጋል !

አንድ የሥራ ባልደረባዬ በፌስቡክ ገጹ የለጠፈውን ምስልና ከስሩ የሰፈረውን የፎቶ መግለጫ ሳነብ በምስሉ ላይ የሚታየው ወታደር ስለተሸከማት አህያ የሰፈረው ሃሳብ በእውነት ገላጭ በመሆኑ ለዛሬው የርዕሰ አንቀጽ ጽሁፍ መነሻ ሆነኝ። ጽሁፉ ‹‹ ይህ... Read more »

ጠንካራ እርምጃ ያስፈልጋል !

አንድ የሥራ ባልደረባዬ በፌስቡክ ገጹ የለጠፈውን ምስልና ከስሩ የሰፈረውን የፎቶ መግለጫ ሳነብ በምስሉ ላይ የሚታየው ወታደር ስለተሸከማት አህያ የሰፈረው ሃሳብ በእውነት ገላጭ በመሆኑ ለዛሬው የርዕሰ አንቀጽ ጽሁፍ መነሻ ሆነኝ። ጽሁፉ ‹‹ ይህ... Read more »

እንጠንቀቅ! እንጠንቀቅ! እንጠንቀቅ!

  ዓለም አቀፉ የጤና ድርጅት ወረርሽኝ ሲል የፈረጀው የኮሮና ቫይረስ ወደ ሀገራችን ከገባ ሁለት ሳምንታትን አስቆጥሯል። በዚህ ጊዜ ውስጥም 16 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። እነዚህ ሰዎች ከውጪ ወደ ሀገር ቤት... Read more »

ማህበራዊ ርቀትን መጠበቅ ትኩረት ሊደረግበት ይገባል

ኮሮና ቫይረስ በዓለም ማህበረሰብ ጤናና አጠቃላይ እንቅስቃሴ ላይ ከፍተኛ ቀውስ እየፈጠረ ነው::ቻይናን ሙሉ ለሙሉ ላለፉት ሁለት ወራት እንቅስቃሴዋን ዘግታ ማገገም ስትጀምር ፣ ሌሎቹን የእስያ አገሮች በማካለል አውሮፓንና አሜሪካ ገፈቱን መቅመስ ጀምረዋል::በአፍሪካ 50... Read more »