ትኩረት የሚሻው የፋሽን ኢንዱስትሪ

የፋሽን ኢንዱስትሪው ዕድገት ለአገራዊ ኢኮኖሚ ያለው ሚና እጅግ ከፍተኛ ነው። በዓለማችን እጅግ ትኩረት ከሚሰጣቸው መስኮች መካከል አንዱ የሆነው ፋሽን፤ አገራት በየዓመቱ ቢሊዮን ዶላሮች ያፍሱበታል። በዚህም በዓለም አቀፍ ደረጃ በዓመት ከ 1 ነጥብ... Read more »

 ኢሬቻና አዲሱ የፋሽን አልባሳት አብዮት

 ካለፉት ሶስት ዓመታት ወዲህ በኦሮሞ ሕዝብ ዘንድ በተለይም በአዲስ አበባ በድምቀት እየተከበረ የሚገኘው የኢሬቻ በአል የፋሽን አልባሳት ዲዛይነሮችን ቀልብ በስፋት እየሳበ እንደሚገኝ ይታወቃል። በዚህም ባለፉት በርካታ ዓመታት ተዘውትረው ሲለበሱ ከማይታዩ በርካታ የኢትዮጵያ... Read more »

ፋሽን በወንዶች ጸጉር ቁርጥ

የወንዶች ጸጉር እንክብካቤና ቁርጥ ቀድሞ በቤተመንግስትና በከፍተኛ ባለስልጣናት እንደተጀመረ ይነገራል፡፡ ነገስታትና የነገስታት ልጆች ጸጉራቸውን በተለየ መልኩ አሳምረውና አበጅተው ህዝብ ፊት ይቀርቡ እንደነበርም የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ፡፡ይህ የጸጉር ቁርጥ ልምድም ቀስ በቀስ ከቤተ መንግስት... Read more »

 “ሁሌም እራሴን ማብቃት ላይ ትኩረት አደርጋለሁ” – ሜካፕ አርቲስት መሰረት መኮንን

በሙያው ከ14 ዓመት በላይ ቆይታለች:: “ስራሽ ጥሩ ነው ሽልማት ይገባሻል” ተብላ በአገር ደረጃ እውቅናና ሽልማት አግኝታለች:: በጉማ ፊልም አዋርድ ላይ የዓመቱ ምርጥ ሜካፕ አርቲስት ተብላም ተሸልማለች:: ከ32 በላይ ፊልሞች ላይ በጥበበኛ እጆቿ... Read more »

ሜካፕ ትናንትና ዛሬ

በሁለት የተለያዩ ዘመናት ውስጥ፤ ፋሽን የዘመኑን መልክ አላብሶ ጉዞውን ቀጥሏል። ትናንት በራሱ ቅኝትና ጊዜው ባስገኘለት ልኬት የራሱን ቀለም ተላብሶ አልፏል። ዛሬ ደግሞ ሌላ የራሱን መልክ ይዞና ሌላ ቀለም ለብሶ ተገኝቷል። በእርግጥ አንዱ... Read more »

የፋሽን መልክ በአዲስ ዘመን

 ዘመን በራሱ ሲፈሸን ኢትዮጵያውያን አዲስ ዘመን በመጣ ቁጥር ይዋባሉ። ታዲያ ውበታቸው በተፈጥሮም ይደምቃል። ምድር በአዲስ ዓመት ትዋባለች። በአዲስ ዓመት ኢትዮጵያ ላይ ሰው ብቻ ሳይሆን ዘመን በራሱ ይፈሽናል። ወቅቱ በራሱ አዲስነት ይላበሳል። ሜዳና... Read more »

የመጀመሪያው የተማሪዎች የጎዳና ላይ የፋሽን ትርኢት በባህርዳር

የኢትዮጵያን የፋሽን ኢንደስትሪ ለማሳደግ የተለያዩ የፋሽን ትርኢቶች የሚጫወቱት ሚና ትልቅ ነው። የፋሽን ትርኢቶች በዘርፉ የተሰማሩ የተለያዩ ባለሙያዎች ስራዎቻቸውን ለሕዝብ የሚያስተዋውቁባቸው መድረኮች ናቸው። ይሁን እንጂ በኢትዮጵያ የመድረኮቹ በስፋት አለመኖር በኢንደስትሪው አዝጋሚ እድገት ላይ... Read more »

የፋሽን ሌላኛው ገጽታ

ፋሽን ዛሬ የገዘፈ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ የሚያስገኝ ዘርፍ በመሆኑ ብዙ አገራት ትኩረት ሰጥተው ይሰሩበታል። በዚህም የፋሽን ኢንዱስትሪዎቻቸው ትልቅ የሆነ ኢኮኖሚያዊ አድገት አስገኝቶላቸዋል። አገራዊ ገቢያቸውንም አሳድገውበታል። ሰፊ የስራ እድል ፈጥረውበታል። በዚህም በዘርፉም የሚፈልጉትን ማሳካት... Read more »

ዳግም ፋሽን ሆኖ የመጣው ንቅሳት

ንቅሳት ድሮ ድሮ የገጠር ሴቶች ማጌጫ፣ ውበትን አጉልቶ ማሳያና የተለያዩ አካባቢዎች ባህላዊ ጌጥ ነበር። በገጠር ለኮረዳዎች የሚደረገው ንቅሳት እድሜ ልክ የማይጠፋ ኪንና ስን የታከለበት ማጌጪያ ነው። በእንቆቅልሽም ‹‹ስኖርም ስሞትም የማይለየኝ ጌጤ›› ተብሎ... Read more »

ውስጥን የሚያሳይ ፈጠራ

መገናኛ 24 ተብሎ የሚጠራው አካባቢ ያለው ኮከብ ሕንጻ ነበር ጉዳዬ፡፡ አካባቢውን እንጂ ሕንጻውን አላውቀውም ነበር፡፡ ዳሩ ግን ማንንም መጠየቅ ሳያስፈልገኝ የሄድኩበትን ጉዳይ የሚያመለክት ምልክት ማየት የጀመርኩት ከሕንጻው ከብዙ ርቀት ነው፡፡ የሄድኩበት ጉዳይ... Read more »