
በአብዛኛው ሰው ዘንድ ስለ ፋሽን ያለው ግንዛቤ፣ አረዳድና አመለካከት የተለያየ ነው:: በተለይ ቀደም ካለው ከሀገራችን ባህልና ልማድ አንጻር ስለፋሽን የነበረው ግንዛቤና አመለካከት ፋሽንን ለቅንጦት ከሚለበሱ አልባሳትና ጫማዎች ጋር ብቻ የሚያያዝ ችግር ነበር::... Read more »

ባህላዊ አልባሳትን ዲዛይን በማድረግ ትታወቃለች። ወደ ዲዛይኒንግ ሙያን የገባችው ከሁለት ዓመት በፊት ነው። የዲዛይኒንግ ሙያ የልጅነት ፍላጎቷ ነው። ዲዛይነር ሌሊሴ ሙሉጌታ። ሌሊሴ በትምህርቷ ገፍታ በጤናው ዘርፍ በነርሲንግ ሙያ ተምራ ብትመረቅም፣ ውስጣዊ ፍላጎቷ... Read more »
የቴክኒክና ሙያ ተቋማት በፋሽን ኢንዱስትሪው ዘርፍ የሰለጠነ የሰው ኃይል ከማፍራት ባሻገር በየጊዜው የሚሰሯቸው የፋሽን አልባሳት ጥቅም ላይ እንዲውሉ ሲደረግ አይታይም፡፡ ተቋማቱ በቆዳ፣ በጨርቃ ጨርቅ /በቴክስታይል/ እና በጋርመንት (አልባሳት) ዘርፍ የሚሰሯቸው ሥራዎች ለበዓል... Read more »

በፋሽን ኢንዱስትሪው ተሰማርተው የሚገኙት የዘርፉ ባለሙያዎቹ ዘርፉን ለማሳደግ የራሳቸውን ጥረት እያደረጉ ስለመሆናቸው በተለያዩ አጋጣሚዎች ሲናገሩ ይሰማል። ተሰጥኦና ችሎታቸውን ተጠቅመው ባደረጉት ጥረት ነጥረው ወደፊት የወጡ የዘርፉ ሙያተኞች ሀገራቸውን በዓለም አቀፍ መድረክ ለማስተዋወቅ ትልቅ... Read more »

ከውጭ የሚገቡ ምርቶች ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪን የሚጠይቁ እንደመሆናቸው በሀገር ኢኮኖሚ ላይ የራሳቸውን አሉታዊ ተፅእኖ ያሳደራሉ።በኢትዮጵያም ይህን ጫና ለመቀነስ እንደ ሀገር ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ መተካት የሚያስችሉ ተኪ ምርቶች ማምረት ላይ ትኩረት... Read more »

በሀገራችን ቀደም ሲል የእጅ ጥበበኛው የሚያበረታታው አልነበረም፤ ኑሮውንም በመገለል ነበር የሚመራው። ይህ ሁኔታ ሙያውን ለማቆየትም ሆነ ለማሳደግ ሳያስችል ኖሯል። ሙያተኛውም በሙያው ተገቢውን ጥቅም ሳያገኝበት ዘመናት አልፈዋል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን ነገሮች ተቀይረዋል።... Read more »

አብዛኞቻችን ውበት ምንድነው የሚል ጥያቄ ቢቀርብለን በአፍንጫ ሰልካካነት፣ በፀጉር እርዝመትና ዘንፋላነት፣ በቁመና እና በመሳሳሉት መገለጫዎች የራሳችንን አመለካከትና አተያይ ልናስቀምጥ እንችላለን። ይሁን እንጂ ውበት አንገተ መለሎነት (ረጅምነት) ነው ብንባል “እንዴት ሆኖ?” በማለት በግርምት... Read more »

የፋሽን ኢንዱስትሪው ለየት ያለ የፈጠራና የክህሎት ተሰጥኦ እንደሚፈልግ የዘርፉ ባለሙያዎች ይገልጻሉ። በመሆኑም የዘርፉ ባለሙያዎች ያላቸውን ተሰጥኦ በመጠቀም ፈጠራ የታከለበት ሥራዎችን በመስራት ለዘርፉ እድገት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረክታሉ። በተለይ እንደ ኢትዮጵያ የተለያየ የባህል አልባሳት... Read more »

የኢትዮጵያ የፋሽን ኢንዱስትሪ ገና ጨቅላ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የዘርፉ ባለሙያዎች ይገልጻሉ:: ከሰው ሀይል ልማት እና ከግብአት አኳያ ዘርፉ ብዙ ርቀት እንዳልተጓዘ ባለሙያዎቹ ይጠቁማሉ:: እንዲያም ሆኖ ግን አሁን ጥሩ ሁኔታ እንዳለም ነው የሚመሰክሩት::... Read more »

ቀደም ባሉት ጊዜያት በእጅ ስራ ከክር ሹራባ፣ ዳንቴል፣ የአልጋ ልብስና የመሳሳሉትን ከመሥራት በዘለለ በዘመናዊ መልኩ ዲዛይን የተደረጉ አልበሳትንና ጫማዎችን መስራት አይስተዋልም ነበር:: ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን ከክር የሚሰሩ የእጅ ሥራዎች ውበትን እንዲላበሱ... Read more »