
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከትናንት በስቲያ በአካሄደው 11ኛ መደበኛ ስብሰባው የፋይናንስ ስርዓቱን ለማሳለጥ የሚያግዝ የብሄራዊ ባንክ ረቂቅ አዋጅን እንዲሁም የውጭ ባንኮች በሀገር ውስጥ ገብተው እንዲሰሩ የሚፈቅደውን የባንክ ሥራ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አጽድቋል፡፡... Read more »

በቱሪዝም፣ በኢንዱስትሪው እና በሌሎች የተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች የምትታወቀው የሀዋሳ ከተማ፣ በዘርፎቹ ይበልጥ እንድትፈለግ የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎች እንዳሏት ይታወቃል። የከተማዋ ሠላምና ፀጥታ ባለሀብቶች በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች እንዲሠማሩ የሚያስችል አንዱ ዋና ምቹ ሁኔታ ሲሆን፣... Read more »

በዓለም የሙቀት አማቂ ጋዞች ልቀት እየተባባሰ መምጣቱ ይገለጻል፡፡ ለእዚህ ምክንያት ከሆኑት መካከል ነዳጅ የሚጠቀሙ ተሽከርካሪዎች መሆናቸውም ይታወቃል፡፡ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፤ እ.ኤ.አ በ2029/30 የተሽከርካሪዎች የሙቀት አማቂ ጋዞች ልቀት 40 ሚሊዮን ቶን እንደሚደርስ ይጠበቃል፡፡ ይህም... Read more »
ኢትዮጵያ በኢንዱስትሪ ዘርፍ እምቅ አቅም ያላት ሀገር ናት:: የሀገሪቱ አምራች ኃይል አቅም፣ ተፈጥሯዊ አቀማመጥ፣ ሕጋዊ ማዕቀፎችና ለዘርፉ እድገት አወንታዊ አስተዋፅኦ የሚያበረክቱ ሌሎች መልካም አጋጣሚዎችና አስቻይ ሁኔታዎች አሏት:: በኢንዱስትሪ ያላትን አቅም በመጠቀምና ከዚሁ... Read more »

በኢንቨስትመንት ዘርፉ ላይ ጫና አሳድረው የነበሩ ችግሮች ደረጃ በደረጃ መፍትሄ እያገኙ በመምጣታቸው በዘርፉ መነቃቃት እየታየ ስለመሆኑ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን መረጃዎች ያመለክታሉ:: በ2016 የበጀት ዓመት በብዙ የኢንቨስትመንት ዘርፎች የታየውን ተስፋ ሰጭ ውጤት ለእዚህ... Read more »

ኢትዮጵያ በዓለም ላይ ተወዳጅ የሆነው አረቢካ ቡና መገኛ ብቻ ሳትሆን ቡናን ለዓለም ያበረከተች ሀገር መሆኗ ይታወቃል። ቡና የሀገሪቱ የኢኮኖሚ መሠረት በመሆኑ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ በማስገኘት ረገድ በመጀመሪያ ደረጃ የሚጠቀስ ነው። በቅርቡ ጠቅላይ... Read more »
በኢትዮጵያ ሰፍኖ የቆየው ሰላምና መረጋጋት፣ የተመዘገበው ፈጣንና ተከታታይ የኢኮኖሚ ዕድገት (በተለይም በመሰረት ልማት ዝርጋታ ዘርፍ) እንዲሁም የኢንቨስትመንት ማበረታቻዎች፣ እምቅ የተፈጥሮ ሀብት እና ሰፊ የገበያ እድል መኖራቸው ሀገሪቱ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን በመሳብ በአፍሪካ... Read more »
ኢትዮጵያ ከመኪና ጋር የተዋወቀችው ከ115 ዓመታት በፊት፣ በዳግማዊ አፄ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት ነው። በ1900 ዓ.ም የተጀመረው የኢትዮጵያና የመኪና ትውውቅ፣ ብዙ ደረጃዎችን አልፎ ዛሬ ካለበት ደርሷል። መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፤ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ከአንድ ነጥብ... Read more »

የኢትዮጵያ ሰላምና መረጋጋት፣ በመሠረት ልማት ዝርጋታ ዘርፍ የተከናወኑ ውጤታማ ተግባራት፣ የኢንቨስትመንት ዘርፍ ማበረታቻዎች እንዲሁም ሀገሪቱ ያላት እምቅ የተፈጥሮ ሀብት እና ሰፊ የገበያ እድል፤ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን በመሳብ በአፍሪካ ደረጃ ቀዳሚ ከሚባሉ ሀገራት... Read more »
ከ2010 ዓ.ም ሀገራዊ ለውጥ ወዲህ፣ ባለፉት አምስት ዓመታት፣ መንግሥት ለሀገሪቱ መዋቅራዊ የምጣኔ ሀብት ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ለመፈለግ ያስችላሉ ያላቸውን ዘርፈ ብዙ የምጣኔ ሀብት ማሻሻያ መርሃ ግብሮችን ተግባራዊ ማድረጉ ይታወቃል። ከእነዚህ መርሃ ግብሮች... Read more »