ከውጭ የሚገባን የፀረተባይ ምርት በአገር ውስጥ የመተካት ጥረት

ለግብርናው ዘርፍ ከሚያስፈልጉ የተለያዩ ግብቶች መካከል ፀረተባይ አንዱ ነው። ይህም ግብርና የሚከናወንበትን ወቅት ጠብቆ በዓይነትና በመጠን መቅረብ ይኖርበታል። ግብአቱም እንደየሰብሉና እንደሚከሰተው የተባይ ዓይነት የተለያየ በመሆኑ ይህን ታሳቢ ባደረገ መልኩ ግብአቱን ማሟላት ይጠበቃል።... Read more »

ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ ተጠቃሚን ተደራሽ እስከ ማድረግ የዘለቀ ቅንጅት

አረንጓዴ ቀለም ያለውና ከማሽላ ምርት ወይንም ፍሬ ጋር የሚመሳሰል ነው። ለብዙዎችም የተለመደ እንዳልሆነ እገምታለሁ። የምግብ ንጥረ ነገሩ ከፍተኛና ጠቃሚ እንዲሁም በዋጋም ከጤፍ በልጦ በኩንታል እስከ ዘጠኝ ሺ ብር የሚያወጣ መሆኑ የበለጠ ትኩረቴን... Read more »

ኩታ ገጠም የአመራረት ዘዴና የሜካናይዜሽን አጠቃቀም ለምርታማነት

በሬ ጠምዶና የክረምት ወቅትን ብቻ ጠብቆ የሚከናወነውን የግብርና ሥራ ለማዘመን እንደሀገር በየጊዜው ጥረቶች ሲደረጉ ቆይተዋል፡፡ይሁን እንጂ ሙሉ ለሙሉ ከኋላቀር የአመራረት ዘዴ የመውጣቱ ተግባር ዛሬም የቤት ሥራ ሆኖ ቀጥሏል፡፡በኋላቀር የአመራረት ዘዴና ወቅትን ጠብቆ... Read more »

የዓሳ ሀብትን በዘላቂነት ለማልማት

 የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ድርጅት /ኢጋድ/ ቀጠና ከፍተኛ የምግብ እጥረት እንደሚታይበት መረጃዎች ያመለክታሉ፤ ቀጣናው በተደጋጋሚ በሚከሰት ድርቅ የሚጠቃ መሆኑም ሌላው ችግር ነው። በቀጠናው የሚኖሩ ከሃምሳ ሚሊዮን በላይ ሰዎች ለረሃብና ድህነት መጋለጣቸውም... Read more »

ኢትዮጵያን አረንጓዴ ያለበሱ አረንጓዴ አሻራዎች

በደን የተሸፈኑ አረጓዴ ተራሮችንና የለመለሙ መስኮችን ማየት ያስደስታል፤ መንፈስን ያረካል፤ እንደ ስጋጃ የተነጠፈ አረጓዴ ደን ሲያዩት ያምራል፤ ቀልብን ይማርካል። በተለይ እንደ ማንጎ፣ አቮካዶ፣ ወይን፣ ፓፓያ፣ ብርቱካንና ቡና ባሉ ዛፎች የተሸፈነ ደን ከሆነ... Read more »

የፋይናንስ አማራጮች የሚፈልገው የግብርና ዘርፍ

 የግብርናውን ዘርፍ በገንዘብ ለመደገፍ በተለይም ባንኮች የብድር አገልግሎት ለዘርፉ አለማመቻቸታቸው በዘርፉ እድገት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ማሳደሩ በዘርፉ እንዲሁም በምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች እንዲሁም በመንግስትም ዘንድ በተደጋጋሚ ይገለጻል:: የሀገሪቱን ኢኮኖሚ በማንቀሳቀስ ከፍተኛውን ድርሻ የያዘው... Read more »

የግብርናው ዘርፍ -በ‹‹ስለኢትዮጵያ›› መድረክ

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በቅርቡ በአዳማ ከተማ ባዘጋጀው ሰባተኛው ስለ ኢትዮጵያ የፎቶግራፍ አውደ ርዕይና የፓናል ውይይት ላይ የመወያያ ርእሰ ጉዳይ ሆኖ በቀረበው የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግር ውስጥ ከተንሸራሸሩት ሀሳቦች የግብርናው ዘርፍ አንዱ ነው፤ የመድረኩ... Read more »

ኩታገጠምና ሜካናይዜሽንን ማዕከል ያደረገው የግብርና ሥራ በኦሮሚያና ደቡብ

አርሶ አደሩ ወገቡን ጠበቅ አድርጎ የመኸር የግብርና ሥራውን በሚያከናውንበት በዚህ ወቅት በግብአት አቅርቦት፣ በሙያዊ ድጋፍና በመሳሰሉት ከጎኑ የሚሆን ያስፈልገዋል። ድጋፉ ማዳበሪያና የተለያዩ ግብአቶችን በማቅረብ ብቻ ሳይወሰን የግብርና ሥራውን ለማዘመን የሚያግዙ እንቅስቃሴዎች ማካተት... Read more »

ከብቶችን ከድርቅ አደጋ የመታደግ ጥረትና የመኖ ልማት – በኦሮሚያ ክልል

በአገራችን በኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች በተጠናቀቀው 2014 በጀት አመት የተከሰተው ድርቅ በርካታ የክልሎቹን ዞኖች ለጉዳት በመዳረግ በሰውና እንስሳት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አስከትሏል። የየክልሎቹ መንግሥታትና የተለያዩ ወገኖች ያደረጉትን ርብርብ ተከትሎ በሰው ሕይወት ላይ የደረሰ... Read more »

የመኸር የግብርና ሥራ ክትትልና ድጋፍ-በአማራና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች

ወቅቱ የ2014/ 2015 የምርት ዘመን የመኸር ግብርና ስራ ርብርብ የሚደርግበት ነው፤ የዘር ወቅት፡፡ በእዚህ ወቅት እንደ ሀገርም አንደ ክልሎችም አብዛኛው ትኩረት ለመኸር እርሻ ስራ ይሰጣል፡፡ በሀገሪቱ በምርት ዘመኑ ከመኸር ወቅት እርሻ 390... Read more »