ሁለተኛው ዙር የቅርጫት ኳስ ፕሪሚየር ሊግ በጎንደር ይካሄዳል

የ2014 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቅርጫት ኳስ ፌዴሬሽን 1ኛው ዙር ፕሪሚየር ሊግ የመጨረሻ ውድድሮች በሐዋሳ ሲካሄዱ ቆይተው ጥር 25 ቀን 2014 ዓ.ም መጠናቀቃቸው ይታወቃል። ይህንንም ተከትሎ ከአንድ ወር ላላነሰ ጊዜ ክለቦች ዕረፍት ወስደው ለሁለተኛው... Read more »

ንግድ ባንክ ስፖርተኞቹን የሸለመበትና ያሳሰበበት ምሽት

በኢትዮጵያ ስፖርት አንጋፋና ስመጥር ከሆኑ ክለቦች መካከል አንዱ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነው፡፡ ባንኩ በእግር ኳስ፣ አትሌቲክስና ጠረጴዛ ቴኒስ ስፖርቶች በርካታ ስፖርተኞችን አቅፎ በማሰልጠን ለውድድር ያበቃል፡፡ በተለያየ ጊዜም ክለቡን ወክለው በሚሳተፉ ቡድኖቹ እና... Read more »

አልቢትር ባምላክ ተሰማ አቀባበል ተደረገለት

አልቢትር ባምላክ ተሰማ ከአፍሪካ ዋንጫው መልስ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አቀባበል ተደርጎለታል። ኢትዮጵያውያን የእግር ኳስ ዳኞች በትልልቅ መድረኮች የሚታዩበት መንገድ መፈጠር እንዳለበት በአቀባበል ስነስርዓቱ ላይ አልቢትሩ ተናግሯል። በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታዎች በዋና... Read more »

የቦውሊንግ ስፖርትን ለማጠናከር ለታዳጊዎች ስልጠና እየተሰጠ ነው

በዓለም ዙሪያ 90 በሚሆኑ ሃገራት 120 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች የቦውሊንግ ስፖርትን ያዘወትራሉ። በአንጻሩ በኢትዮጵያ ተዘውታሪነቱ አነስተኛ ሊባል የሚችል ነው። ይሁንና ቦሊውንግ በሃገሪቷ እንደ እግር ኳስና አትሌቲከስ ስፖርቶች ሁሉ ረጅም ጊዜ ቆይታ አለው።... Read more »

«ወደ ፊት በመሄድ የሚያጠቃ ቡድን እንደ ተቋም እንፈልጋለን» – አቶ ኢሳያስ ጅራ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት

 የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እንደ ተቋም ወደ ፊት በመሄድ የሚያጠቃ ብሔራዊ ቡድን እንደሚፈልግ ለዋልያዎቹ ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ መግለጻቸውን የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ ተናግረዋል። አሰልጣኝ ውበቱ አባተና ረዳቶቻቸው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን... Read more »

ፈታኝና ጠንካራ ፉክክር የታየበት ኢትዮጵያዊው ኢንተርናሽናል ውድድር

በዓለም አቀፍ ደረጃ ውጤታማ የሆኑ አትሌቶችን በማፍራት ከሚታወቁ ስፍራዎች መካከል አንዱ የሆነው ጃንሜዳ ኢንተርናሽናል አገር አቋራጭ ውድድር አትሌቶችን ከህልማቸው በማገናኘት ይታወቃል፡፡ የወቅቱ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮሎኔል ደራርቱ ቱሉ፣ ጌጤ ዋሚ፣ ብርሃኔ... Read more »

የስኬት ማማ ላይ ቆሞ መነሻውን ያልረሳ ኮከብ

ከድህነት ወለል ተነስተው የስኬት ማማ ላይ ከተቀመጡ በኋላ ምቾትና የተንደላቀቀ ህይወት መነሻን በሚያስረሳባት አለም አልፎ አልፎ የድንቅ ስብእና ባለቤት የሆኑ ብርቅ ሰዎች የሚፈጠሩበት አጋጣሚ አለ። የዛሬ ሳምንት አገሩ ሴኔጋል የአፍሪካ ዋንጫን ለመጀመሪያ... Read more »

የሳፋሪኮም የሴቶች 5ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር ምዝገባ ተጀመረ

ለ19ኛ ጊዜ የሚካሄደው የሴቶች የ5 ኪ.ሜ ውድድር ምዝገባ ተጀመረ፡፡ በቅርቡ የኢትዮጵያ የቴሌኮም ገበያን በተቀላቀለው ሳፋሪኮም ስፖንሰር አድራጊነት የሚካሄደው ይህ ውድድር ዘንድሮ ለ19ኛ ጊዜ ሲካሄድ 10ሺህ ተወዳዳሪዎች ይሳተፉበታል ተብሏል፡፡ የውድድሩ አዘጋጅ ታላቁ ሩጫ... Read more »

የጃንሜዳ እና የምስራቅ አፍሪካ አገር አቋራጭ ቻምፒዮና ነገ ይካሄዳል

የምስራቅ አፍሪካ አገር አቋራጭ ቻምፒዮና ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታወቀ። ውድድሩ ከጃንሜዳ ዓለም አቀፍ የአገር አቋራጭ ውድድር ጋር ተያይዞ ነገ እንደሚደረግም ተጠቁሟል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የመጀመሪያውን የምስራቅ አፍሪካ አገር... Read more »

የለተሰንበት ግደይ የግማሽ ማራቶን ክብረወሰን እውቅና አገኘ

በተለያዩ ርቀቶች አትሌቶች የሚያስመዘግቧቸው የዓለም ክብረወሰኖች ወዲያውኑ በዓለም አትሌቲክስ እውቅና አያገኙም። የዓለም አትሌቲክስ ሁሌም እንደሚያደርገው የተለያዩ ክብረወሰኖች ከተመዘገቡ በኋላ የአበረታች ንጥረ ነገር ተጠቃሚነትን ጨምሮ ክብረወሰኑ በተመዘገበበት ውድድር የተለያዩ ምርመራዎችን በማድረግ ለተመዘገበው ክብረወሰን... Read more »