የአፍሪካ ዋንጫ ሊሰረዝ የሚችልበት እድል እየሰፋ ሄዷል

በጉጉት የሚጠበቀውና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋልያዎቹ ከስምንት ዓመት በኋላ የሚሳተፉበት የ2022 የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ ሊራዘም ወይም ሊሰረዝ የሚችልበት እድል ስለመኖሩ የተለያዩ ዘገባዎች ሲወጡ ከርመዋል። ካሜሩን የምታዘጋጀው ይህ 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ምእራብ አፍሪካዊቷ... Read more »

ማራቶንን ለማጠናቀቅ 54 ዓመታት የፈጀበት አትሌት

የስፖርቱ ዓለም ሁሌም በተአምራት የተሞላ ነው። አይሆንም የተባለ የሚሆንበት፣ ይሆናል የተባለው የማይሆንበት ዓለም ስፖርት ነው። ለማመን የሚከብዱ ክብረወሰኖች፣ ታሪክ የማይዘነጋቸው ጀግኖችና ከህሊና የማይጠፉ ድልና ሽንፈቶች የስፖርቱን ዓለም የሚያጣፍጡ ቅመሞች ናቸው። ከዚህ ባሻገር... Read more »

የታዳጊ ወጣቶች ሥልጠናን ወደ ውጤት ለማምጣት እየተሠራ ነው

የኢትዮጵያን ስፖርት ለማሳደግና በዓለም አቀፍ የውድድር መድረኮች ውጤታማ ለማድረግ በተለያዩ ክልሎች የታዳጊ ወጣቶች ፕሮጀክት ከዓመታት በፊት ተጀምሮ ሲሰራበት ቆይቷል። ይሁን እንጂ ይህ ፕሮጀክት መክሸፉ ወይም የታቀደለትን አላማና ግብ አለመምታቱ ተረጋግጧል። ይህንንም ተከትሎ... Read more »

ፈረሰኞቹ አሰራራቸውን ለማዘመን እያስጠኑ ነው

የአንጋፋው ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበርን የአስተዳደር፣ የማርኬቲንግና ፕሮሞሽን ዘርፍን ለማዘመንና ለማሻሻል የሚያስችል ጥናት ለማስጠናት ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን ከቀናት በፊት የክለቡ ፕሬዚዳንት አቶ አብነት ገብረመስቀልና የድንቅ ኢትዮጵያ ብራንድ ኮንሰልታንት ኩባንያ ስራ አስኪያጅ አቶ... Read more »

ዛሬ በሚጀመረው የዓለም ውሃ ዋና ቻምፒዮና አራት ኢትዮጵያውያን ይሳተፋሉ

አስራ አምስተኛው የዓለም ውሃ ዋና ቻምፒዮና ዛሬ በተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ አስተናጋጅነት ይጀመራል። ለስድስት ቀናት በሚካሄደው የዓለም ውሃ ዋና ቻምፒዮና ሁለት ወንድና ሁለት ሴት ኢትዮጵያውያን የውሃ ዋና ስፖርተኞች ተሳታፊ እንደሚሆኑ ታውቋል። በዓለም አቀፉ... Read more »

የቦክስ ስፖርት ከኦሊምፒክ ሊሰረዝ ይችላል

ተወዳጁ የቦክስ ስፖርት ከኦሊምፒክ ሊሰረዝ እንደሚችል የዓለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ቶማስ ባህ አስጠነቀቁ። ከቦክስ ስፖርት በተጨማሪ የክብደት ማንሳትና ዘመናዊ ፔንታትለን ውድድሮች ከኦሊምፒክ የመሰረዝ አደጋ የተደቀነባቸው ስፖርቶች እንደሆኑ ቶማስ ባህ ሰሞኑን ለመገናኛ... Read more »

የ7ኛ ሳምንት ፕሪሚየር ሊግ አበይት ክስተቶች

ካለፈው ሐሙስ አንስቶ የተካሄዱ የ7ኛ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ከትናንት በስቲያ በተከናወኑ ሁለት ጨዋታዎች ተደምድመዋል። በዚህ ሳምንት ጨዋታዎች የደረጃ ሰንጠረዡ መሪዎች የተቀያየሩበት ውጤቶች የተመዘገቡ ሲሆን ያልተጠበቁ አበይት ክስተቶችም ተስተናግደዋል። የአምናው... Read more »

አዲስ አበባን በአትሌቲክስ ውጤታማ ለማድረግ ጥረት እየተደረገ ነው

በዓለም አደባባይ የአትሌቲክስ ስፖርት ክብርና ዝናን የደረበችው ኢትዮጵያ በተለያዩ የአገሪቷ ክፍሎች የስፖርቱ እምቅ አቅም ያላቸው ባለ ተሰጥኦ ወጣቶች በስፋት ይገኙባታል። የአየር ሁኔታን፣ የቦታ አቀማመጥን እንዲሁም የአኗኗር ሁኔታን ተከትሎ ብዙዎችን ገና በታዳጊነታቸው የሚስበው... Read more »

አበረታች ንጥረነገር የስፖርቱ ዓለም የታሪክ ጠባሳ

የስፖርቱን ዓለም ሰላማዊነት በመጥፎ ተግባር ከሚያደፈርሱና ንጹህ የውድድር መድረኮችን ከሚያራክሱ ጉዳዮች መካከል አንዱ የስፖርተኞች አበረታች ንጥረ ነገሮች ተጠቃሚነት ነው። ብርቱ ጥረትና ጽናትን በሚጠይቀው የስፖርተኝነት ህይወት በአቋራጭ ለመጠቀም ጥረት ማድረግ የብዙዎችን ዕድል ከመዝጋት... Read more »

የአዲስ አበባ ክለቦች የአትሌቲክስ አቋም መለኪያ ውድድር ዛሬ ይጠናቀቃል

ክለቦችና የስፖርት ማሰልጠኛ ማዕከላት የሚያሰለጥኗቸውን ወጣት አትሌቶች ብቃት የሚፈትሹት በተለያዩ ውድድሮች ነው:: አትሌቶች ወደ ዓለም አቀፍ ውድድሮች ከመሸጋገራቸው አስቀድሞም የክልልና አገር አቀፍ ውድድሮችን እንደመንደርደሪያ ይጠቀማሉ:: በመሆኑም ፌዴሬሽኖች በተለያየ ጊዜ የተለያዩ ውድድሮችን በማዘጋጀት... Read more »