የ7ኛ ሳምንት ፕሪሚየር ሊግ አበይት ክስተቶች

ካለፈው ሐሙስ አንስቶ የተካሄዱ የ7ኛ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ከትናንት በስቲያ በተከናወኑ ሁለት ጨዋታዎች ተደምድመዋል። በዚህ ሳምንት ጨዋታዎች የደረጃ ሰንጠረዡ መሪዎች የተቀያየሩበት ውጤቶች የተመዘገቡ ሲሆን ያልተጠበቁ አበይት ክስተቶችም ተስተናግደዋል። የአምናው... Read more »

አዲስ አበባን በአትሌቲክስ ውጤታማ ለማድረግ ጥረት እየተደረገ ነው

በዓለም አደባባይ የአትሌቲክስ ስፖርት ክብርና ዝናን የደረበችው ኢትዮጵያ በተለያዩ የአገሪቷ ክፍሎች የስፖርቱ እምቅ አቅም ያላቸው ባለ ተሰጥኦ ወጣቶች በስፋት ይገኙባታል። የአየር ሁኔታን፣ የቦታ አቀማመጥን እንዲሁም የአኗኗር ሁኔታን ተከትሎ ብዙዎችን ገና በታዳጊነታቸው የሚስበው... Read more »

አበረታች ንጥረነገር የስፖርቱ ዓለም የታሪክ ጠባሳ

የስፖርቱን ዓለም ሰላማዊነት በመጥፎ ተግባር ከሚያደፈርሱና ንጹህ የውድድር መድረኮችን ከሚያራክሱ ጉዳዮች መካከል አንዱ የስፖርተኞች አበረታች ንጥረ ነገሮች ተጠቃሚነት ነው። ብርቱ ጥረትና ጽናትን በሚጠይቀው የስፖርተኝነት ህይወት በአቋራጭ ለመጠቀም ጥረት ማድረግ የብዙዎችን ዕድል ከመዝጋት... Read more »

የአዲስ አበባ ክለቦች የአትሌቲክስ አቋም መለኪያ ውድድር ዛሬ ይጠናቀቃል

ክለቦችና የስፖርት ማሰልጠኛ ማዕከላት የሚያሰለጥኗቸውን ወጣት አትሌቶች ብቃት የሚፈትሹት በተለያዩ ውድድሮች ነው:: አትሌቶች ወደ ዓለም አቀፍ ውድድሮች ከመሸጋገራቸው አስቀድሞም የክልልና አገር አቀፍ ውድድሮችን እንደመንደርደሪያ ይጠቀማሉ:: በመሆኑም ፌዴሬሽኖች በተለያየ ጊዜ የተለያዩ ውድድሮችን በማዘጋጀት... Read more »

የአፍሪካ ዋንጫ ከአፍሪካ ውጭ ሊካሄድ ይችላል

ዋልያዎቹ ከስምንት ዓመት በኋላ የሚሳተፉበት የ2021 የአፍሪካ ዋንጫ በካሜሮን ላይካሄድ እንደሚችል ከጥርጣሬ በዘለለ ስጋት ፈጥሯል። የአፍሪካ ታላቁ የስፖርት መድረክ የሆነው የአፍሪካ ዋንጫ በምዕራብ አፍሪካዊቷ አገር ላይካሄድ እንደሚችል ስጋት የፈጠረው ካሜሮን ለአህጉሪቱ ትልቅ... Read more »

500 የዋልያዎቹ ደጋፊዎች ወደ አፍሪካ ዋንጫ ያቀናሉ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንና ሲሳይ አድርሴ ፕሮሞሽን 500 /አምስት መቶ/ የዋልያዎቹ ደጋፊዎችን ወደ ካሜሩን አፍሪካ ዋንጫ ለመውሰድ መዘጋጀታቸውን አስታወቁ። የሲሳይ አድርሴ ፕሮሞሽን ባለቤትና ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሲሳይ አድርሴና የፌዴሬሽኑ ዋና ጸሐፊ... Read more »

ፈረሰኞቹ ፊታቸውን ወደ አገር ውስጥ አሰልጣኞች ያዞሩ ይሆን?

ታሪካዊውና አንጋፋው ቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብ በቅርቡ የቀጠራቸውን ሰርብያዊ አሰልጣኝ ዝላትኮ ክራምፓቲችን ማሰናበቱ እርግጥ ሆኗል። ፈረሰኞቹ ለሚቀጥሉት ጥቂት ጨዋታዎችም በጊዜያዊው አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ እንደሚመሩ ታውቋል። በቀጣይም ማን ታሪካዊውንና ታላቁን ቅዱስ ጊዮርጊስ... Read more »

የደመወዝ ውዝግብ የሊጉን በጎ ገጽታ እንዳያጠለሽ ስጋት ፈጥሯል

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ ውሳኔ ጸንቶባቸው ውሳኔውን ተፈጻሚ ያላደረጉ አምስት ክለቦችን ከቀጣዩ የዝውውር መስኮት ማገዱን ከቀናት በፊት አሳውቋል። በፌዴሬሽኑ ዋና ጸሃፊ አቶ ባህሩ ጥላሁን ፊርማና ማህተም በወጣው ደብዳቤ መሰረት ሁለት... Read more »

ጥቁሮችን የገፋው የባልን ድ ኦር ሽልማት

ዝነኛው የፈረንሳይ የእግር ኳስ መጽሔት በየዓመቱ ለምርጥ የአውሮፓ እግር ኳስ ተጫዋቾችና አሰልጣኞች የሚያበረክተው የባልን ድ ኦር ሽልማት ባለፈው ሰኞ ተከናውኗል። ምትሃተኛው አርጀንቲናዊ ተጫዋች ሊዮኔል ሜሲም ሽልማቱን ለሰባተኛ ጊዜ ማሸነፍ ችሏል። ሽልማቱ እንዳለፉት... Read more »

”የውድደር ስርአት እየተቀየረ በመጣ ቁጥር ራሳችንን ከአለም ሁኔታ ጋር ማስኬድ አለብን ከአስር ሺ ያላነሰ ሯጭ ባለባት አገር ውስጥ አስር ሜዳሊያም ያንሳል” – አቶ መሠረት መንግስቱ የኢትዮ-ኤሌክትሪክ ስፖርት ክለብ አትሌቲክስ አሠልጣኝ

ኢትዮጵያ የሜዳሊያ ረሃብና ጥሙ የማይበርድላቸው አገርን ከፊት ያስቀደሙ፤ የራሳቸውን አሻራ አሳርፈው የአገርን እሴት ያስጠበቁ ብዙ አትሌቶች ነበሯት፡፡ ነገር ግን ይህ አልበገሬነትና አገራዊ ስሜት እየዋዠቀ በመምጣቱ ከጥቂት ዓመታት ወዲህ የኢትዮጵያ አትሌቶች በዓለም አቀፍ... Read more »