‹‹ ከችግር የመውጫ መንገዳችን ቁጭ ብሎ መነጋገር ፤እውነታውን መቀበልና ይቅር መባባል ናቸው››-ቀሲስ ዶክተር መዝገቡ ካሣ

በቅድስት ሥላሴ መንፈሣዊ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ምግባር እና የመንፈሳዊ ፍልስፍና መምህር ናቸው -ቀሲስ ዶክተር መዝገቡ ካሣ ። ውልደታቸው በአዲስ አበባ፤ ኮልፌ አጠና ተራ ነው። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በከፍተኛ ሰባት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት... Read more »

«ያለፉትን የጦርነት ዓመታት ማስታወስ ሳይሆን ዛሬ ያለንበትን የሰላምና የደስታ ጊዜ ማጣጣም ይገባል» አቶ ገብርኤል ንጋቱ የአትላንቲክ ካውንስል አፍሪካ ሴንተር ከፍተኛ ተመራማሪ

 አቶ ገብርኤል ንጋቱ የአትላንቲክ ካውንስል አፍሪካ ሴንተር ከፍተኛ ተመራማሪ ናቸው፡፡ በአፍሪካ ልማት ባንክ እና በዓለምባንክ ለረጅም ዓመታት አገልግለዋል፡፡ አሁንም በማማከር ሥራቸውን ቀጥለዋል፡፡ የመጀመሪያ ድግሪያቸውን ከካሊፎርኒያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ በጂኦግራፊና ፕላኒንግ፤ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በሕዝብና... Read more »

‹‹ በውጭ ጉዳይ ዲፕሎማሲ እንደሚሰራ ሁሉ የፕሬስ ዲፕሎማሲም ያስፈልጋል ›› አቶ ማዕረጉ በዛብህ ጋዜጠኛ፣ ዲፕሎማትና መምህር

ጋዜጠኛና ዲፕሎማቱ አቶ ማዕረጉ በዛብህ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ሆነው ከመስራታቸው አስቀድሞ የዛሬይቱ ኢትዮጵያ አዘጋጅ ነበሩ። በማስታወቂያ ሚኒስቴር፣ በቱሪዝሙ ውስጥ ደግሞ የፕሮሞሽን መምሪያ ኃላፊ፣ ከዚያ በኋላ ትምህርታቸውን በፖለቲካው ዘርፍ በማሳደግ በጄኔቭ... Read more »

«የቅሬታና የልዩነት ምንጭ የሆኑ ነገሮችን ወደፊትለፊት በማምጣት መነጋገርና መተራረም አለብን›› ዶክተር አጊቱ ወዳጆ

የተወለዱትና ያደጉት በምዕራብ ወለጋ ነጆ ከተማ ውስጥ ነው፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ነጆ ከተማ በሚገኘው የስዊዲን ሚሲዮን ትምህርት ቤት ተከታትለዋል፡፡ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ግን ከአካባቢያቸው 76 ኪሎ ሜትር ርቀት በእግርና በበቅሎ እየተጓዙ ነው... Read more »

«ብሔራዊ የጸረሙስና ኮሚቴ መቋቋሙ የሚበረታታና መንግሥት ተጠያቂነትን ለማምጣት ቁርጠኛ መሆኑን ማሳያ ነው» አቶ መስኡድ ገበየሁ የሕግ ባለሙያ

በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ሌብነት መንግሥታዊ ሥርዓትን በመላበሱና አቅሙ በመደንደኑ የአገር ህልውና ስጋት እየሆነ መጥቷል፡፡ ዜጎች መብቶቻቸውንም ሆነ አገልግሎት ያለ ጉቦ ማግኘት ህልም እየሆነባቸው መምጣቱን ያነሳሉ፡፡ መንግሥትም ቢሆን ሌብነት በራሱ መዋቅር ውስጥ ከላይ... Read more »

‹‹የሰላም ስምምነቱ አፍሪካውያን ችግራቸውን በራሳቸው መፍታት እንደሚችሉ ያለጥርጥር ጥሩ ማሳያ ነው››አምባሳደር እሸቴ ጥላሁን በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአውሮፓና የአሜሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀነራል

ከሁለት ዓመታት በላይ የዘለቀውና በሰሜኑ የአገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል ሲካሄድ የነበረው ጦርነት መቋጫ ያገኝ ዘንድ ከሰሞኑ በፌደራል መንግስቱና በሕወሓት መካከል የሰላም ስምምነት ላይ መደረሱ ይታወሳል። ይህ ስምምነት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ድጋፍ የተሰጠው... Read more »

‹‹የአማራ፣ የአፋርና የትግራይ ሕዝቦች ቅሬታውን በቀላሉ ይፈቱታል የሚል ዕምነት አለኝ››ኮሎኔል ፍሰሐ ገብረመድህን

የደርግን ሥርዓት ለመጣል 1978 ዓ.ም ነበር የሕወሓት ታጋይ ሆነው ትግል የጀመሩት። ከዚያ በእግረኛ ምድብ ተራ ወታደር ሆነው ሞርታር ተኳሽ ነበሩ። አዲስ አበባ እስከገቡበት ድረስ የሞርታር ሻምበል አዛዥ ነበሩ። አዲስ አበባ ከገቡ በኋላ... Read more »

 ”መንግስታችን እያለማ ያለው ስንዴ ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን አፍሪካንም መመገብ ይችላል‘ አቶ በንቲ ፉፋ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ የተግባር ምክር ቤት የቦርድ አባል

ትውልድም ሆነ እድገታቸው በቀድሞው አጠራር በሸዋ ክፍለ አገር በጅባትና ሜጫ አውራጃ በአንቦ ወረዳ ቶኬ በሚባል አካባቢ ነው፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ቶኬ ራስ መስፍን ስለሺና ዶኬ ኢሬሳ በተባሉ ትምህርት ቤቶች ነው የተማሩት፡፡ የሁለተኛ... Read more »

‹‹የምዕራባውያኑ ተፅዕኖ የቱንም ያህል ቢበረታ ተቋቁመን የሃገራችንን ሉዓላዊነት ማስከበር ይገባናል›› -አቶ ወርቅዬ ደምሴ ደራሲና የሂሳብ ባለሙያ

ተወልደው ያደጉት አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ነው።የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ትምህርት ቤት ደግሞ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል። ሐረር በሚገኘው የመምህራን ማሰልጠኛ ገብተውም በመምህርነት ዲፕሎማቸውን አግኝተዋል።... Read more »

”በምዕራባውያኑ ድርጊት ዋጋ ብንከፍልም፤ትግላችን በራሱ አፍሪካውያንን ያነቃል‘ – አቶ ሽፈራው ወልደሚካኤል የቀድሞ የፍትህ ሚኒስትር

የተወለዱት ከአዲስ አበባ 50 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ሰንዳፋ ከተማ አቅራቢያ በምትገኘው በረህ ወረዳ ውስጥ ነው። የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደብረብርሃ ከተማ በሚገኙት አፄ ዘረ-ያቆብና ሃይለማርያም ማሞ በተባሉ ትምህርት ቤቶች ተከታትለዋል። በቀዳማዊ... Read more »