«ማሻሻያው የገንዘብን አቅም የሚያዳክም አይደለም» – አቶ በረከት ፍስሃፅዮን በፕላንና ልማት ሚኒስቴር የልማት እቅድና የመንግሥት ኢንቨስትመንት አስተዳደር ሥራ ክፍል ዋና ሥራ አስፈጻሚ

በቅርቡ ተግባራዊ መደረግ የጀመረው የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ሥርዓት ማሻሻያ በብዙዎች ዘንድ የመነጋገሪያ አጀንዳ ሆኗል። መንግሥት ያካሄደውን አጠቃላይ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ተከትሎ የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ሥርዓት ማሻሻያ ያወጣው ብሔራዊ ባንክ በበኩሉ በሀገር በቀል... Read more »

“በችግር ውስጥ ሆነን ያስመዘገብነው ውጤት ለከተማው ነዋሪና ለአልሚ ባለሀብቶች ተስፋ የሚሰጥ ነው”-አቶ ባዩህ አቡሀይ

አቶ ባዩህ አቡሀይ የጎንደር ከተማ ከንቲባ የጎንደር ከተማ በ1632 ዓ.ም መመስራቷ ይነገራል:: አሁን ላይ በስድስት ክፍለ ከተማ፣ በ25 የከተማ ቀበሌ እና በ11 ቀበሌ በድምሩ በ36 ቀበሌ የተዋቀረች ናት:: አጠቃላይ የቆዳ ስፋቷም 31... Read more »

“ኢትዮጵያን ከርዳታ ጠባቂነት የሚያወጣት የዜጎች ሥራ ድምር ውጤት ነው” -ነገሠ ነገዎ -የገዳ ቱለማ ሐዩ

የዛሬው የዘመን እንግዳችን የገዳ ቱለማ ሐዩ ነገሠ ነገዎ ይባላሉ። የተወለዱት ዝቋላ ተራራው ስር ሲሆን፣ ኦዳ ጂዳ ደግሞ የቀበሌያቸው መጠሪያ ነው። በኦሮሚያ ክልል፣ ምስራቅ ሸዋ ዞን፣ ሊበን ጩቃላ ወረዳ፣ አዱላላ ከተማ መኖሪያቸውን ያደረጉት... Read more »

“የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ሀብት የሚፈስበት ብቻ ሳይሆን የሚታፈስበትም ይሆናል” ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል የሥራና ክህሎት ሚኒስትር

ከሁለት ሺህ የሚልቁ ተቋማት የተፈጠሩለት ዘርፍ ነው። ከ100 በላይ የሚሆኑቱ ደግሞ በፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ደረጃ ዘምነዋል። ሦስት ሚሊዮን የሚጠጉ ሠልጣኞች በተቋማቱ ውስጥ በተለያዩ ደረጃ ሥልጠና ላይ ናቸው። ዘርፉ ከፍተኛ ሀብት የሚፈስበት ሆኗል። የነገዋ... Read more »

“ሌሎች ሀገራትን በመለመንና ርዳታ በመጠየቅ መኖር ኢትዮጵያን አይመጥናትም” – ቄስ ቶሎሳ ጉዲና(ዶ/ር) በአትላንታ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን ዋና መጋቢ

የትውልድ ሥፍራቸው ምዕራብ ወለጋ ዞን ኢናንጎ ወረዳ ደንጎሮ ዲሲ ከተማ ሲሆን፣ እድገታቸው ደግሞ ባቦ ጮንጌ ቀበሌ (በድሮ አወሣሰን) ውስጥ ነው – የዛሬው የዘመን እንግዳችን ቄስ ቶሎሳ ጉዲና (ዶ/ር)፡፡ ቄስ ቶሎሳ፣ የመጀመሪያ ደረጃ... Read more »

 “ለውጡ ለሲዳማ ሕዝብ ከፍተኛ ትሩፋት ይዞለት መጥቷል” አቶ ደስታ ሌዳሞ የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር

የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት እና ሕዝብ ከለውጡ በፊት ከሌሎች ብሔር፣ ብሔረሰቦች ጋር ተጨፍልቆ ማንነቱ ተደብቆና ራስን በራስ የማስተዳደር መብቱን ተነፍጎ ኖሯል፡፡ ይህ በመሆኑም ሲዳማ ተገቢው ትኩረት ተነፍጎት፣ ሰላምና መረጋጋት እርቆት፣ ልማት ጠምቶት... Read more »

«ክልሉ የፖለቲካ ተሳትፎ ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ በሚያስችል መንገድ ተመሥርቷል»- አቶ ጥላሁን ከበደ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር

ባለፉት ዓመታት የለውጡ መንግሥት ስር የሰደዱ ችግሮችን ለመፍታትና የተረጋጋ ዘላቂ ሰላም ለመፍጠር አልሞ ሲሠራ ቆይቷል፡፡ በተለይ በቀድሞ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ይነሱ የነበሩ በክልልነት እንደራጅ ጥያቄዎች በዴሞክራሲያዊ መንገድ ምላሽ ማግኘታቸው ይታወሳል፡፡... Read more »

“የውስጥ ችግሮቻችንን በውይይት ፈትተን ሙሉ አቅማችንን ለልማት ካዋልን ከበለፀጉት ሀገራት መካከል ለመሆን እንችላለን” ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ርዕሰመስተዳድር

ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል እራስን በራስ የማስተዳደር ጥያቄው በሕዝበውሳኔ ምላሽ አግኝቶ 11ኛው ክልል ሆኖ ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ከገባ ሁለት ዓመት ተኩል ጊዜ ተቆጠረ። ክልሉ በዚህ አጭር ጊዜ በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ የተከናወኑትን... Read more »

“24 ሰዓት የሕዝብን ሕይወት ለመለወጥ የሚተጋን መንግሥት ሕዝቡ ካላመነ ማንን ያምናል?” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትናንትናው እለት በፓርላማ በመገኘት ከአባላቱ ለተነሱ የሠላም፣ የኢኮኖሚያ፣ የፖለቲካ፣ የማኅበራዊ እና የዲፕሎማሲያዊ ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ ሰጥተዋል። እኛም የጠቅላይ ሚኒስትሩን ምላሽ እና ማብራሪያ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው አቅርበነዋል... Read more »

 ” በአሁኑ ወቅት በክልሉ ምንም አይነት የፀጥታ ችግር የለም “አቶ አሰም የሱፍ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሠላም ግንባታና ፀጥታ ቢሮ፣ የፀጥታ ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ

እንደ ሌሎች ክልሎች ሁሉ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልም ችግር ገጥሞት ነበር። እንደ ማንኛውም አካባቢ በዚህ አካባቢም ሠላም ርቆ፣ ጠብ ነግሶ ቆይቷል። እንደ አገራችን ሌላኛው ስፍራ ደም ፈሷል፤ ውድ የሆነው የሰው ልጅ ሕይወት ጠፍቷል።... Read more »