
ዓድዋ የኢትዮጵያውያን አንድነት መገለጫ፣ የመላው ጥቁር ሕዝቦችና የነፃነት ታጋዮች የድል ታሪክ ነው:: የዓድዋ ድል ከኢትዮጵያ አልፎ መላው አፍሪካውያን ለነፃነታቸው እንዲተጉና አንድነታቸውን እንዲያጠናክሩ መሠረት የሆነ ታላቅ ድል ስለመሆኑም ብዙሃን ይመሰክራሉ:: በተመሳሳይም የዓባይ ግድብ... Read more »

ኢትዮጵያ በበርካታ ድልና የአርበኝነት ታሪኮች በዓለም መድረክ በሰፊው የምትታወቅ። ነፃነቷንና ክብሯን በማስጠበቅ ለአፍሪካ ብሎም ለዓለም ቀንዲል የሆነች ሀገር ነች። የውጭ ወራሪ ኃይል ሉዓላዊነቷን ለመድፈር በመጣ ቁጥር ከሊቅ እስከ ደቂቅ ከዳር እስከዳር በመነቃነቅ... Read more »

የዓድዋ ድል ይሄ ትውልዶች እየኮራበት የሚቀጥል፤ የጥቁር ሕዝቦች የሥነልቦና ትጥቅ፤ የአንድነት ማሳያና የሕብረት ዋጋ የታየበት አንጸባራቂ ድል ነው። በትውልዶች ላይ ጽኑ የሀገር ፍቅርንና አርበኝነትን ያላበሰ ፤ በባህልና ታሪክ መኩራ ትን ያስተማረ ሕያው... Read more »

ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዛሬ የጥቁር ሕዝቦች ሁሉ ድል የሆነው ዓድዋ የሚከበርበት ቀን ነው፤ ይህ በኢትዮጵያውያኑ አንድነት የመጣው ታላቅ የድል ቀን ነው:: የዓድዋ ድል፤ የአሸናፊነት መለያ ምልክት ሆኖ ሲከበር... Read more »

ከተቆረቆረች አንድ ምዕተ ዓመት ልትደፍን የቀራት አራት ዓመት ብቻ ነው፡፡ ከኢትዮጵያ መዲና አዲስ አበባ ከተማ በ135 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ትገኛለች – የቡታጅራ ከተማ፡፡ የዛሬ 96 ዓመት የተቆረቆረችው ይህችው ከተማ፣ የሪፎርም ከተማ... Read more »

ኢትዮጵያ በሰላማዊ መንገድ የባሕር በር ባለቤት ለመሆን እያደረገች ያለችውን እንቅስቃሴ በተመለከተ በውሃ ምሕንድስና አማካሪነት በሀገር ውስጥ፣ በአፍሪካ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ28 ዓመታት ካገለገሉት እና ከስድስት ዓመታት ወዲህ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በማስተማር... Read more »

ሁለተኛው የብልፅግና ጉባዔ መጠናቀቅን ተከትሎ ክልሎችም በየደረጃው ውይይቶችን በማካሔድ ላይ ናቸው። እንደ ሀገርም ሆነ እንደ ክልል የተሠራውን ሥራ በማስመልከት አዲስ ዘመን ጋዜጣ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ጋር ቃለ... Read more »

አቶ ጀማል አማን የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ዋና ሥራ አስኪያጅ ቀዳሚና የመጀመሪያ ስኳር ፋብሪካ ነው። ግንባታና የሸንኮራ አገዳ ተክል ልማቱ፤ በአየር ፀባዩ፣ በመሬት አቀማመጡ ምቹነት ተመራጭ በሆነው፤ የወንጂ መሬት ላይ የአዋሽ ወንዝን... Read more »

ኢትዮጵያ ከጥንት እስከ ዛሬ የነጻነት ተምሳሌት ሆና ዘልቃለች፡፡ መላው አፍሪካ እና ጥቁር ሕዝብ በቀኝ ግዛት ቀንበር ውስጥ ሲማቅቅ ከመላው ከጭቁኖች ጎን ተሰልፋ በርካታ ትግሎችን ያቀጣጠለች እና አፍሪካውያን ለነጻነታቸው እንዲታገሉ መንገድ ያመላከተች ብቸኛ... Read more »

በኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ረጅም ታሪክ ያለው መሆኑ ይታወቃል። በአሁኑ ወቅትም እንደነ ጨበራ ጩርጩራ፣ አልጣሽ፣ ገራሌ፣ ግቤ ሸለቆን ጨምሮ በተለያየ ምድብ ውስጥ ከ87 በላይ የሚሆኑ የጥበቃ ቦታዎች ይገኛሉ። ምድቦቹ ተግባራቸውና ተልዕኮአቸው ተመጋጋቢነት... Read more »