«የትግራይ ህዝብ ከዚህ መከራ መውጣት ይፈልጋል፣ ይህንንም ለማድረግ መላው ኢትዮጵያዊ ከጎኑ ሊቆም ይገባል»አቶ ብርሃነ ተስፋይ የትህዴን አባል

ሕወሓት በትግራይ ህዝብ ስም የተቋቋመ፣ ነገር ግን በስሙ እየነገደ ያለ፣ በትግራይ ህዝብ ላይ በርካታ በደሎችና ግፎችን ሲፈጽም የኖረ ድርጅት ስለመሆኑ የትግራይ ህዝብ ራሱ ምስክር ነው። ይህ ቡድን ግማሽ ምዕተ አመት ለሚሆን ጊዜ... Read more »

‹‹አጣብቂኞች ውስጥ በገባን ጊዜ ሊያሻግር የሚችል ዲፕሎማሲያዊ አካሄድ በመጠቀም እዚህ ደርሰናል›› ፕሮፌሰር አየለ በከሪ የታሪክ ምሁር

 እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ በቅርስ ጥናት ትምህርት ክፍል ተባባሪ ፕሮፌሰር ሆነው ሲሰሩ ነበር። በነበረው ግጭት ምክንያት ግን እዚያ ማስተማሩን መቀጠል አልቻሉም። ይሁንና ስራውን ሳያቋርጡ በተለይ ሦስተኛ ዲግሪ የሚያጠኑትን በማማከር ላይ... Read more »

“ሕወሓት ከ 40 ዓመታት በፊት የጀመረውን በጥላቻ የተሞላ የጦርነት ታሪክ ዛሬም እየቀጠለበት ይገኛል”-ፕሮፌሰር ሐረገ ወይን አሰፋ

የዛሬዋ እንግዳችን ከስልሳ ዓመት በፊት አካባቢ በትግራይ ክልል በምትገኝ አንዲት ትንሽ የገጠር ቀበሌ ተወለዱ። የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በትግራይ ከተከታተሉ በኋላ ለከፍተኛ ትምህርት ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አቀኑ። ከአራት ዓመታት የዩኒቨርሲቲ ቆይታ... Read more »

«አሁን ላይ አንድ አምባሳደር ሲመደብ ብቃቱና ሊወጣ የሚችለው ኃላፊነት ተለክቶ ነው» አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

 ስድስተኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አንደኛ የሥራ ዘመን ሰባተኛ መደበኛ ስብሰባውን ግንቦት ዘጠኝ ቀን 2014 ዓ.ም ሲያደርግ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርን የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ገምግሟል። በወቅቱ በርካታ የምክር ቤት አባላት የዲፕሎማሲ... Read more »

‹‹የዚህ አገር ችግር መሠረታዊ ምንጩ፤ የፖለቲካ ሊሂቃን ናቸው››አቶ ትዕዛዙ አያሌው በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር

 ፖለቲካ ማለት በቡድን ያሉ ግለሰቦች የጋራ ውሳኔ ላይ ለመድረስ የሚያስችላቸው ሂደት ነው። በዚህ ምክንያት ምንም እንኳ ፖለቲካ የሚለው ቃል ብዙ ጊዜ ከአገርና ከመንግሥት ጋር የተገናኘ ቢሆንም በሌላ አንጻር የሰው ልጆች በቡድን ሆነው... Read more »

«ከበጋ ስንዴ የምንጠብቀው 24 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ከተሳካ ከውጭ የምናስገባው ስንዴ አይኖርም» -ዶክተር ማንደፍሮ ንጉሴ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር

የኢኮኖሚያችን የጀርባ አጥንት ሆኖ ዘመናትን የተሻገረው ግብርናችን ዛሬም ድረስ በሁለት እግሩ መቆም አቅቶት እየተንፏቀቀ እኛም በምግብ እህል ራሳችንን መቻል አቅቶን የባዕዳንን እጅ ጠባቂ ሆነን ለመቆየት ተገደናል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን ለዘርፉ በተሰጠው... Read more »

‹‹ቴክኖሎጂ ወለድና የተደራጁ ወንጀለኞች ቀጣይ የስጋት ምንጮች ናቸው›› -መስፍን አበበ የፌዴራል ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል እና የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት

የፌዴራል ፖሊስ በመላ ሀገሪቱ እየተንቀሳቀሰ የሀገሪቱን ሰላምና ድህንነት በማስከበር ላይ ይገኛል:: በአሁኑ ወቅትም ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን በመታጠቅ ዘርፈ ብዙ ተልዕኮዎችን በመወጣት ላይ ነው:: ኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ደግሞ በዕውቀት እና በክህሎት የበቃ ሰራዊትና ተልዕኮውን... Read more »

‹‹አስፈፃሚው አካል ሕግን ማስከበር እና የዜጎችን ደህንነት ማስጠበቅ ዝቅተኛ ግዴታው መሆኑን መረዳት አለበት›› አቶ ክርስቲያን ታደለ የመንግስት ወጪ አስተዳደር ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ

ባለፈው ሃሙስ የወቅታዊ አምድ ዝግጅታችን ወቅታዊ የአገራችን ጉዳዮችን መነሻ በማድረግ የመንግስት ወጪ አስተዳደር ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ክርስቲያን ታደለ ጋር ያደረግነውን ቃለምልልስ ይዘን መቅረባችን ይታወሳል። በዛሬው የወቅታዊ አምዳችንም በተለይ የኑሮ... Read more »

‹‹ አመራሩም ሆነ ባለሙያው የተጣለበትን የሕዝብ አደራ በአግባቡ የማይወጣ ከሆነ ሌብነትን ማስቆምና መቅጣት ያስፈልጋል›› አቶ ክርስቲያን ታደለ የመንግስት ወጪ አስተዳደር ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ

6ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከተቋቋመ እንሆ አንድ ዓመት ሊሆነው ጥቂት ጊዜያት ቀርተውታል። ህዝቡ አገር አቀፍ ምርጫውን ተከትሎ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የተወሰኑም ቢሆኑ ከሌሎች ፓርቲዎች ወንበር ያገኙ በመኖራቸው የሞቀ ክርክር... Read more »

«በወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ሕዝብ ላይ የተፈፀመው ነገር ከቅኝ ግዛት ወረራ ጋር ተመሳሳይ ነው»ጌታ አስራደ (ረዳት ፕሮፌሰር)

 በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የተካሄደው የወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ጉዳይ ጥናት ቡድን መሪ  የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ሕዝብ ላይ ካለፉት አርባ ሁለት ዓመታት ጀምሮ የደረሱትን ዘርፈብዙ በደሎች አስመልክቶ 21 አባላት ያሉት የጥናት ቡድን በማዋቀር... Read more »