“ የዩኒየኖች እና የኅብረት ሥራ ማህበራት አመራሮች በኢንስፔክሽን ግኝቱ መሠረት ቢፈተሹ አንዳቸውም ከተጠያቂነት አይተርፉም”ልዕልቲ ግደይ የአዲስ አበባ ኅብረት ሥራ ኮሚሽን ኮሚሽነር

በከተማ አስተዳደሩ በአዋጅ ቁጥር ተቋቁመው ለህዝብ አገልግሎት እየሰጡ ከሚገኙ ተቋማት አንዱ የአዲስ አበባ የህብረት ስራ ኮሚሽን ነው:: ዋና ዓላማውም የህብረት ስራ ማህበራትን በማደራጀት ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮችን መፍታት እንዲችሉ ሙያዊና ቴክኒካዊ ድጋፎችን ለማድረግ... Read more »

 “የኢትዮጵያ የኅብረት ሥራ ማህበራት የእድሜያቸውን እና የብዛታቸውን ያህል እየሠሩ አይደለም”ዶክተር ጌታቸው መለሰ የፌዴራል ኅብረት ሥራ ኮሚሽን ኮሚሽነር

በኢትዮጵያ የኀብረት ሥራ ማህበራት ከተቋቋሙ ረጅም ታሪክ አስቆጥረዋል:: በዚህም ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ቀዳሚ ከሚባሉ ሀገራት ተርታ ትጠቀሳለች። በሀገሪቱ ዘመናዊ የህብረት ሥራ ማህበራት በቅድመ አብዮት ጊዜ በ1953 ዓ.ም የገበሬዎች እርሻ ድንጋጌ በማውጣት የተጀመረ ሲሆን፤... Read more »

 ‹‹በሀገራችን ቴክኖሎጂን መሠረት አድርገው የሚፈፀሙ ወንጀሎች፤ በሰው አዕምሮ ብቻ ማስተካከል ያስቸግራል››አምባሳደር ደግፌ ቡላ የፌዴራል የፍትሕና ሕግ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር

የፌዴራል ፍትሕና ሕግ ኢንስቲትዩት፤ የዳኝነት ነፃነትን እንዲረጋገጥ ለማስቻል የተቋቋመ ሲሆን ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተጠሪ ከሆኑ ተቋማት መካከል አንዱ ነው። በቀጣይ የሚስተካከሉ ጉዳዮች መኖራቸው እንደተጠበቀ ሆኖ፤ በርካታ የሪፎርም ሥራዎችን ማከናወኑን የሚናገረው ተቋሙ፤... Read more »

 “በ2015 በጀት ዓመት 121 ሠራተኞች ላይ ርምጃ ተወስዷል”ገበየሁ ሊካሳ (ዶ/ር) የአዲስ አበባ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ

ዛሬ ላይ ከዘመናዊነት ጋር ተያይዞም ይሁን በሌሎች አስገዳጅ ምክንያቶች በከተሞች አካባቢ የኤሌክትሪክ ኃይል በእጅጉ መሠረታዊ ጉዳይ ነው፡፡ ለአብነት፣ በመዲናችን አዲስ አበባ ሁሉም ሥራዎች ከኤሌክትሪክ ኃይል ጋር በጥብቅ የተቆራኙ ናቸው፡፡ በመኖሪያ ቤት ካሉ... Read more »

 «የኤሌክትሮኒክስ የግዥ ሥርዓት አድሎና ማጭበርበርን በማስቀረት ለተጫራቾች እኩል ዕድል ይሰጣል»አቶ ሐጂ ኢብሳ፣የመንግሥት ግዥና ንብረት ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር

መንግሥት ለአንድ ዓመት ከሚበጅተው በጀት ውስጥ 65 ከመቶ በላይ የሚሆነው ገንዘብ ለግዥ ይውላል። ይሁን እንጂ ይህን በጀት በአግባቡ ከመጠቀም አንጻር ውስንነት እንዳለ ይጠቀሳል። ከመንግሥት ግዥ አፈጻጸም ጋር በተያያዘ የሚስተዋለውን ከሕግ አግባብ ውጪ... Read more »

 «ሌብነትና ብልሹ አሠራር ውስጥ ገብተዋል ተብለው የተለዩ ከአመራርነት እንዲነሱ ተደርጓል »አቶ ታረቀኝ ገመቹ፣ የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ

 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት፣ “ለሚ ኩራ” በሚል ስያሜ 11ኛ ክፍለ ከተማ ካደራጀ እና መዋቅር ፈጥሮ ወደ ሥራ ከገባ አራት ዓመታት ተቆጥረዋል። የክፍለ ከተማው መደራጀት ዋና ዓላማ ደግሞ የአገልግሎት ተደራሽነትና የማስተዳደር... Read more »

«የእጅም የልብም ንጽሕና ያለው አመራርና ማኅበረሰብ መፍጠር አለብን ብለን እየሠራን ነው»አራርሶ ገረመው (ዶ/ር)፣ የሲዳማ ክልል የፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ

የሲዳማ ክልል ከተመሠረተ ሦስት ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን፤ በርካታ ለውጦችም እየተመዘገቡ መሆኑ ይነገራል፡፡ የክልሉ የፋይናንስ አጠቃቀምና አንዳንድ አሠራሮች በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተደገፉና ከሀገራዊ እቅድ ጋር የተናበቡ መሆናቸውም ይገለፃል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች... Read more »

 “እያንዳንዱ ሠራተኛችን የራሱ የሆነ የፖለቲካ ዕይታ፣ ሃይማኖትና ብሔር ሊኖረው ቢችልም፤ ከነዚህ ሁሉ ነፃና ገለልተኛ ሆኖ ሙያዊ በሆነ መንገድ ሥራዎችን ይሠራል”ዶክተር እንዳለ ኃይሌ፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ዋና እንባ ጠባቂ

የኢትዮጵያ ህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም በሁለት አዋጆች (በማቋቋሚያ አዋጅ 1142/2011 እና በመረጃ ነፃነት አዋጅ 590/2000) መሰረት ስልጣንና ኃላፊነት ተሰጥቶት የተቋቋመ የዴሞክራሲ ተቋም ነው፡፡ በእነዚህ አዋጆች መሰረትም በአጠቃላይ በመልካም አስተዳደር ስራዎች ላይ ትኩረት... Read more »

 ‹‹ሀገራት የተፈጥሮ ሀብታቸውን በነፃነት በመጠቀም ለማደግ የሚያደርጉት ጥረት የማይዋጥላቸው በርካቶች ናቸው››አዳነች ያሬድ (ዶ/ር) በናይል ቤዚን ኢንሼቲቭ የናይል ቤዚን ኢንቨስትመንት ፕሮግራም ቀጣናዊ አስተባባሪ

አዳነች ያሬድ ዶ/ር የተወለዱት በጌድኦ ዞን ነው። የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ዲግሪያቸውን ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹በሃይድሮሊክ ኤንድ ወተር ሪሶርስ ኢንጂነሪንግ›› ፤ የሶስተኛ (ዶክተሬት ዲግሪያቸውን) ደግሞ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ የውሃ ሀብት ኢንስቲትዩት (Ethiopian... Read more »

 ‹‹ፍርድ ቤቶች ለሕገወጥ መሬት ወራሪዎች የሚሰጡት ዕግድ ለሥራችን እንቅፋት ሆኖብናል››ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ

ለአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለሥልጣን በሕግ ከተሰጡት ኃላፊነቶች መካከል ሕገ ወጥ ግንባታ መከላከል፣ ሕግ ወጥ የጎዳ ላይ ንግዶችን መቆጣጠርና ማስቆም ብሎም ሕገ ወጥ የመሬት ወረራ እና ከሕግ ያፈነገጡ አሠሮራችን መከላከል ዋና ዋና... Read more »