የግብርና ሳንካዎችን ለመፍታት ያለሙ መፍትሄዎች

ለአርሶ አደሩ የግብርና ሳንካዎች የሆኑትን ኋላ ቀር ስልቶች ለማስቀረትና ዘመናዊውን የግብርና ሂደት ለመከተል በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የግብርና ምርምር ቴክኖሎጂዎችን በስፋት ለማዳረስ እየተከናወኑ ያሉ እንቅስቃሴዎች እንደቀጠሉ ናቸው።የኦሮሚያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት በምርምር የሚያፈልቃቸውንና የሚያላምዳቸውን... Read more »

የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 1 ውስብስብ ችግሮች ትንሳኤውን እየፈተኑት ነው

በኦሞ አካባቢ አራት የስኳር ፕሮጀክቶች አሉ። ኦሞ ኩራዝ ቁጥር 1፣2፣3 እና 5 በመባል ይታወቃሉ። ከነዚህም ውስጥ 2 እና 3 ማምረት ጀምረዋል። በሂደት የፋብሪካዎቹ በሙሉ አቅማቸው እንዲያመርቱ የሚያስችሉ ስራዎች በመሰራት ላይ ናቸው። ኦሞ... Read more »

የመሬት ይዞታ አማራጮች በኢትዮጵያ የሂሳብና

 ቀደም ሲልም ሆነ በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ የመሬት ነገር አከራካሪና አነታራኪ ጉዳይ ነው። ከ1966 ዓ.ም በፊት የነበረው የመሬት ይዞታ በተለይ ከሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል ውጭ በነበሩት ሁሉም አካባቢዎች የራሱ ሆነ ባሕሪይ የነበረው ሲሆን “የርስት፤... Read more »

ወሳኝ ኢኮኖሚያዊ ውሳኔዎች

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በአኀዙ ላይ ስምምነት ባይኖርም ለተከታታይ ዓመታት ከፍተኛ እድገት እያስመዘገበ ቆይቷል። ይህም ኢትዮጵያን ከፍተኛ እድገት ከሚያስመዘግቡ ሀገራት መካከል ለመሰለፍ አብቅቷት ነበር። ባለፉት ሁለት ዓመታት ግን በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ተፈጥሮ የነበረውን ቀውስ... Read more »

‹‹ግድቡን አለማስቀጠል ለትውልድ ጀምሮ አለመጨረስን ማስተማር ስለሚሆን በተባበረ ክንድ መሥራት ይገባል››

ታላቁ የህዳሴ ግድብ በህዝብ ተሳትፎ እውን እየሆነ የሚገኝ ትልቅ ፕሮጀክት ነው። የዚህ ፕሮጀክት የመሰረት ድንጋይም ከተጣለ እነሆ ስምንት ዓመታት ተቆጥረዋል። በዚህ ጊዜ ውስጥም ግንባታው 66.26 ከመቶ ደርሷል። ለፕሮጀክቱ እውን መሆን እስካሁን የነበረው... Read more »

የግድቡ ህዝባዊ ድጋፍ የፋይናንስ ብቻ ሳይሆን ዲፕማሲያዊ ጉልበት ይፈጥራል

በሰፊ ህዝባዊ ንቅናቄና ድጋፍ የተጀመረው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የታየበት መቀዛቀዝ ኢኮኖሚያዊና ዲፕሎማሲያዊ ጫናዎችን እንደሚያስከትል ምሑራን ይናገራሉ፡፡ ጫናዎቹን ለመቀነስ ከተፈለገ ደግሞ በሙሉ አቅም ሥራን ማስቀጠልና ህዝባዊ ድጋፉን ማጠናከር... Read more »

ልማታዊ ሴፍቲኔት በአረንጓዴ ልማት መስክ

በዓለማችን ዋና የመነጋገሪያ ርዕሰ ጉዳይ ከሆኑ ጉዳዮች መካከል የአየር ጠባይ ለውጥ ቀዳሚውን ስፍራ የሚይዝ ነው። ለውጡ ላስከተለው ችግር መፍትሔ ይሆን ዘንድ ኢትዮጵያ ልዩ ልዩ ስትራቴጂዎችንና መርሐ ግብሮችን በመንደፍ ከተለያዩ ፕሮግራሞች ጋር በማጣጣም... Read more »

‹‹ባንኮች ለሀብታሞች ብቻ እንዲያበድሩ አይጠበቅም››አቶ ክቡር ገና የአፍሪካ ንግድ ምክር ቤት ኃላፊ

ከ12 ዓመታት ወዲህ ደግሞ በኢትዮጵያ የግል ባንኮች ቁጥር እየጨመረ መጥቷል።ይሁን እንጂ ባንኮቹ በቁጥር ከሚጨምሩና በተበታተነ ሁኔታ ከሚንቀሳቀሱ ተዋህደው አቅም ቢፈጥሩ የሚል ሃሳብ በአንድ ወቅት የውይይት መድረክ ተፈጥሮ ነበር። በወቅቱ ውህደቱን የሚደግፉም የማይደግፉም... Read more »

‹‹ባንኮች ለሀብታሞች ብቻ እንዲያበድሩ አይጠበቅም›› – አቶ ክቡር ገና የአፍሪካ ንግድ ምክር ቤት ኃላፊ

ከ12 ዓመታት ወዲህ ደግሞ በኢትዮጵያ የግል ባንኮች ቁጥር እየጨመረ መጥቷል።ይሁን እንጂ ባንኮቹ በቁጥር ከሚጨምሩና በተበታተነ ሁኔታ ከሚንቀሳቀሱ ተዋህደው አቅም ቢፈጥሩ የሚል ሃሳብ በአንድ ወቅት የውይይት መድረክ ተፈጥሮ ነበር። በወቅቱ ውህደቱን የሚደግፉም የማይደግፉም... Read more »

“ህዝብ የሚጠቀመው የውጭ የፋይናንስ ተቋማት ቢገቡ ነአቶ ተመስገን ዘውዴ

የተወለዱት በደቡብ ክልል ጋሞ ጎፋ ዞን ቡልቂ ወረዳ ነው፡፡ በንግድ ስራ ትምህርት ቤት (ኮሜርስ) በጽህፈት ስራ አገልግሎት እ.ኤ.አ 1969 ዲፕሎማ አግኝተዋል፡፡ ለአራት ዓመታትም በተማሩበት ትምህርት ቤት በመምህርነት አገልግለዋል፡፡ የትምህርት ዕድል በማግኘት ወደ... Read more »