ኢትዮጵያን በዓለም አደባባይ ከፍ ብላ እንድትታወቅ ካደረጉ ነገሮች መካከል በውስጧ ያሉ ሀይማኖቶች ተከባብረው፣ ተዋደውና ተቻችለው በጋራ መኖራቸው ግንባር ቀደሙ ነው። ይህ የአብሮነት ማሳያ ዘመናትን ሲሻገር ቢመጣም ዛሬ ላይ ይህ አንድነት እንቅልፍ የነሳቸው... Read more »
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ አሶሴሽን ለትርፍ ያልተቋቋመ፤ ከፖለቲካ እና ሃይማኖት ገለልተኛ የሆነና 5ሺ400 አባላትን ያቀፈ የሙያ ማህበር ነው። ዓላማዎቹም በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ፖሊሲ አማራጮች ላይ ጥናትና ምርምሮችን በማካሄድ ለፖሊሲ እና ኢንቨስትመንት ውሳኔ የሚረዱ የመረጃ ግብዓት... Read more »
ሰሞኑን ከመራጭ ሕዝብ ጋር እየተካሔዱ ባሉ ውይይቶች ላይ ከሚነሱ ጥያቄዎች መካከል በዋናነት በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያለ ሌብነት፣ ለውጡን የሚመጥን የሕዝብን ፍላጎት ማዕከል ያደረገ አገልግሎት እየተሰጠ አለመሆኑን የሚያመለክቱ እና የመንግሥት ሠራተኛው በኑሮ ውድነት... Read more »
በኢትዮጵያ ዝናብ በሚጠበቅባቸው ወራት ምንም ዓይነት ዝናብ ማግኘት ባለመቻሉ ድርቅ አጋጥሟል። ብዙ አርብቶ አደሮች ኑሯቸውን የሚመሩባቸውን ከብቶቻቸውን አጥተዋል። የተረፉትም ቢሆኑ ክፉኛ ተጎድተው ለችግር መዳረጋቸው ሲገለፅ ቆይቷል። በኦሮሚያ ክልል በቦረና እና በሌሎችም ዞኖች፣... Read more »
ከኢትዮጵያ ሰሞንኛ ችግሮች መካከል አንደኛው ድርቅ ነው፡፡ ችግሩን በሶማሌ፣ ኦሮሚያና ሌሎችም አከባቢዎች የተከሰተው ድርቅ፤ ሺዎችን ለችግር፤ በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ እንስሳትንም ለሞት የዳረገ ሆኗል። ኢትዮጵያም ችግሩን ለመሻገር በትኩረት እየሠራች ሲሆን፤ ይሄን ክፉ ቀን... Read more »
ኢትዮጵያ ምንም እንኳን የበርካታ ማዕድናት ሃብት ባለቤት ብትሆንም ይህንን ሃብቷን ጥቅም ላይ በማዋል የዜጎቿን ኑሮም ሆነ የሃገሪቱን ኢኮኖሚ ከማሳደግ አኳያ የተሰራው ስራ እዚህ ግባ የሚባል አይደለም። በተለይም ማዕድንን በዘመናዊ መንገድ በማምረት ወደኢንዱስትሪ... Read more »
የትግራይ ሕዝብ በአሸባሪው ሕወሓት ሴራና አምባገነናዊ አገዛዝ የተነሳ ልጆቹን ለጦርነት እየገበረ ይገኛል። ከዚህም አልፎ ክልሉ በማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎችም ከፍተኛ ኪሳራን እያስተናገደ ይገኛል፡፡ ለመሆኑ የትግራይ ሕዝብ ይህንን ማስቆም ሳይችል ቀርቶ ነው? የሚሉ ጥያቄዎችም... Read more »
የአቤቱታው ጭብጥ የምስራቅ ባሌ ዞን ነዋሪው አቶ በቀለ ወዳጆ የፍትህ ችግር አጋጥሞኛል በማለት ወደ ቢሯችን መጥተዋል። ፍርድ ቤቶች በሕግ ማግኘት የሚገባኝን መብት አሳጥተውኛል በማለት አቤቱታ ይዘው ሲቀርቡ፤ ፍረዱኝ ለማለት ያነሳሳቸው ‹‹ፍርድ ቤቶች... Read more »
በኢትዮጵያ ማዕከላዊ ክፍል የሚገኘው የኦሮሚያ ክልላዊ መስተዳድር ከትግራይ ክልል በስተቀር ከተቀሩት ክልሎች ጋር የሚዋሰን ሲሆን በደቡብ ምስራቅ ከኬንያ ጋርም ይዋሰናል። ከተቀሩት ክልሎች ጋር ሲነጻጸርም በቆዳ ስፋቱ የመጀመሪያውን ደረጃ ይይዛል። በለም መሬትና በአስደናቂ... Read more »
የዴሞክራሲ ተቋማት ተብለው ሥራቸውን በገለልተኝነት እንዲሰሩ ከሚጠበቅባቸው ተቋማት መካከል የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም አንዱ ነው። ተቋሙ በተለይም በዜጎች ላይ የሚከሰቱ አስተዳደራዊ በደሎችን በማየትና ከአስፈጻሚ አካላት ጋር በመነጋገር ችግሮች እልባት እንዲያገኙ የሰዎች... Read more »