በኢትዮጵያ የጤናው ዘርፍ የሦስተኛ ዲግሪ ሥልጠና ፕሮግራም የተጀመረው እ.አ.አ በ2003 መሆኑን መረጃዎች ያሳያሉ። ትምህርቱ በአብዛኛው ሲሰጥ የቆየውም ልምድ ባላቸው ተመራማሪዎችና ፍቃደኛ ፕሮፌሰሮች እንደነበረም ይታወቃል። በወቅቱ ዩኒቨርሲቲዎችን ማስፋፋት ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫ ተደርጎ ይሰራበት... Read more »
የመድሃኒት የጎንዮሽ ክስተት /Adverse Drug Event/ መድሃኒቶች ጥራት፣ ደህንነትና ፈዋሽነታቸው በሳይንሳዊ መንገድ ከተፈተሸ በኋላ በሰዎች ሲወሰዱ የሚፈጠር አላስፈላጊ ክስተት ነው፡፡ የአለም ጤና ድርጅት ያስቀመጠው መስፈርት እንደሚያሳየው፤ በአንድ ሃገር ውስጥ ካለው የመድሃኒትና የጤና... Read more »

መንግሥት በኢ-መደበኛ ክፍለ ኢኮኖሚ የተሰማራውን የህብረተሰብ ክፍል ተጠቃሚ የሚያደርግ የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ፕሮግራምን ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ በሙከራ ደረጃ በኦሮሚያ፣ አማራ፣ ትግራይና የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልሎች ውስጥ በሚገኙ አስራ ሦስት ወረዳዎች... Read more »
የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር ከጡት ካንሰር ቀጥሎ በሴቶች ላይ የሚከሰት ሁለተኛው ገዳይ በሽታ መሆኑ ይታወቃል። በየዓመቱም በዓለም አቀፍ ደረጃ 530ሺ የሚጠጉ ሴቶች በማህፀን በር ጫፍ ካንሰር እንደሚያዙ ይገመታል። በዚህ አይነቱ የካንሰር ህመም... Read more »
ምግብ ለሰዎች ጤና ቁልፍ ሚና እንደሚጫወት ሁሉ ሥርዓቱን ባልጠበቀ መልኩ ከተወሰደ የዚያኑ ያህል በጤና ላይ የሚያሳድረው ጉዳት ቀላል የሚባል አይደለም። አንዳንድ የጤና ባለሙያዎችም «ምግብ ገዳይ ነው» ሲሉ ይደመጣል። ለዚህ አባባላቸው እንደምክንያት የሚያቀርቡትም... Read more »
ወይዘሮ ፋይዛ ሙሳ ሶስተኛ ልጃቸውን ለመገላገል ወደ አለርት ማእከል ከሳምንት በፊት እንደመጡና የጤና ክትትል እያደረጉ መሆናቸውን ይናገራሉ፡፡ በማእከሉ በነበራቸው ቆይታ ሲደረግላቸው የነበረው የጤና ክትትል መልካም እንደነበርም ይገልፃሉ፡፡ እርሳቸው በሚገኙበት የእናቶች ማዋለጃ ክፍል... Read more »

በጎ ፍቃደኝነት እውቀትን፣ ገንዘብንና ጉልበትን እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ሁሉ ማበርከት ነው። አገልግሎቱም በሞራል እና በሌሎች የድጋፍ አይነቶችም ይገለጻል። አገልግሎቱ ፆታ፣ ዘር፣ ቀለም፣ ብሄር፣ ሃይማኖት፣ ፖለቲካና ሌሎች የግል አመለካከቶችን ሳይጨምር በግለሰቦች አልያም በቡድኖች ይሁንታ... Read more »

ምግብ ለሰው ልጅ ጤና እጅግ አስፈላጊ ከሆኑ ነገሮች ውስጥ አንዱና ዋነኛው ነው።የሰው ልጅ ህልውናም የተመሰረተው በምግብ ላይ ነው ማለት ይቻላል።ይህን ህልውናውን ለመጠበቅ ደግሞ የሰው ልጅ ምግቦችን ከእንስሳት አልያም ከእጽዋት አዘጋጅቶ ይመገባል።በአሁኑ ወቅት... Read more »
የሰው ልጅ ከልደቱ እስከ ህልፈተ ሕይወቱ ብዙ የኑሮ ውጣ ውረድ ያጋጥመዋል። ሲወለድ ይህችን ዓለም እያለቀሰ ተቀላቅሎ ሲሞት ደግሞ እየተለቀሰ ይሸኛል። ሲወለድ በደስታና በእልልታ የተቀበሉት ቤተሰቦች ሲሞት በሀዘንና በዋይታ ይሰናበቱታል። ለሰው የኑሮ መሰናክል... Read more »

ፅንስ ማቋረጥ ሴቶችንና ወንዶችን እንደ ግለሰብ ብሎም የማህበረሰብ አባላትን የሚያካትት ሰብዓዊ ጉዳይ በመሆኑ ከህክምና፣ ሥነምግባርና ከህግ ሁኔታዎች በላይ መሆኑ ይገለጻል። በኢትዮጵያ ፅንስ የማቋረጥ ጉዳይ አሁንም አወዛጋቢና በርካታ ክርክሮች የሚቀርቡበት መሆኑ ይታወቃል። የጤናና... Read more »