‹‹ከአንገቴ በላይ የሚሠራው ምላሴ ብቻ ነው››

ጉስቁል ካለችው ቤት ውስጥ ዘልቄያለሁ። ጣሪያው እጅግ ዝቅ ከማለቷ የተነሳ ከወለሉ ጋር ሊገናኝ ምንም አልቀረውም:: ከዚህች ጣሪያ ሥር ሰው ይኖራል ብሎ ለመገመትም አዳጋች ነው:: ጭራሮ ለማስቀመጥ እንኳን አይመችም:: አካባቢው ንፅህና የናፈቀው ነው::... Read more »

‹‹ከ1960ዎቹ ወዲህ የተፈጠረብን አስተሳሰብ የአባቶቻችንን ጥበብ እንዳናይ አድርጎናል››ሰርፀ ፍሬስብሐት

ምስክር ጌታነው ሚዲያና ፕሮሞሽን መጋቢት 9 ቀን 2011 ዓ.ም በብሔራዊ ቴአትር ‹‹ኢትዮጵያ ዛሬ እና ነገ›› በሚል ርዕስ ባዘጋጀው የዲስኩር፣ የወግ፣ የግጥም እና የሙዚቃ መርሐ ግብር ላይ ከቀረቡ የአዕምሮ ምግብ ንግግሮች የመጋቢ ሐዲስ... Read more »

« በሬ ካራጁ …»

አዛውንቱ ዕድሜያቸው እየገፋ ነው። ከጥቂት ጊዚያት ወዲህ ደግሞ ድካምና ህመም ያንገላታቸው ይዟል። በእርጅና ምክንያት ቤት መዋል ከጀመሩ ዓመታት ተቆጥረዋል። ሁሌም ገና በጠዋቱ በሞት ያጧቸውን ሚስታቸውን እያሰቡ ይተክዛሉ። የዛሬን አያድርገውና በትዳራቸው ደስተኛ ሆነው... Read more »

«የአገሬን ሕግ ሳከብር ኃይማኖቴንም እንዳከበርኩ ይቆጠራል»- መጋቢ ዘሪሁን ደጉ

አዲስ ዘመን፡- እንኳን ለፋሲካ በዓል በሠላም አደረሰዎ እያልኩ በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ያለውን ሁኔታ እንዴት ይገነዘቡታል። ለችግሮቹስ መፍትሄ እንዴት ይመጣል ብለው ያስባሉ? መጋቤ ዘሪሁን፡- በቅድሚያ የፋሲካ በዓል ስለሆነ እንኳን አደረሳችሁ ማለት እፈልጋለሁ። በዓሉ... Read more »

በልጅ ናፍቆት እና በኑሮ ፈተና የነጎዱ 90 ዓመታት

እንደ መግቢያ እማማ ባዩሽ ቅጣው ይባላሉ።በ90ዎቹ የዕድሜ ክልል ይገኛሉ። ከእርጅና ብዛት የተነሳ ብዙ ነገሮችን የዘነጉ ይመስላሉ። መመረቅ ደስ ይላቸዋል። በየመሃሉ እግዚአብሄር ይስጣችሁ ይላሉ። በእርጅና ብዛት ሙጭሙጭ ባሉ ዓይኖቻቸው እንባቸው ቁርርር ብሎ በጉንጫቸው... Read more »

ይቅርታ እና ይቅር ባይነት

ከሳምንት በፊት ከአንድ አንባቢያችን በኢሜይል አድራሻችን አንድ መልዕክት ደረሰን። በመልዕክቱ መሰረት በስልክ ተጨዋወትን። አንባቢያችን በመጋቤ አዕምሮ አምዳችን የምናቀርባቸው የአዕምሮ ምግቦችን በጣም እንደወደዳቸውና እርሱም በተለያዩ ጊዜያት ከተለያዩ ድረገፆች ያሰባሰባቸው የአዕምሮ ምግቦች እንዳሉት ነገረን።... Read more »

ቋጠሮው ሲፈታ

ቅድመ -ታሪክ ጥቅምት 4 ቀን 2004 ዓ.ም ቦታው አራት ኪሎ አካባቢ ነው። አንጀት ዘልቆ የሚገባው የጥቅምት ብርድ ምሽቱ ላይ ብሶበታል። ጎዳና ውሎ የሚያድረው ታዳጊ መሳይ ቅዝቃዜውን የተቋቋመው አይመስልም። ጥቂት ሙቀት ለመሻ ማት... Read more »

“የሁላችንም ደም አንድ ያደርገናል” ወጣት ኢክራም ረዲ

በአንድ ወቅት የአንድ ማህበር አባላት የደም ልገሳ እንዲያካሂዱ የሚያነሳሳ ምክንያት ተከሰተ። ከሙስተቅበል የልማትና መረዳጃ ማህበር አባላት መካከል የአንድ ሰው ቤተሰብ አባል ትታመማለች። በወቅቱም የህመምተኛዋ ቤተሰቦች ደም እንደሚያስፈልጋት ይገለጽ ላቸዋል፡፡ ይሁን እንጂ፤ የደም... Read more »

350 ዓመታት በዋሻ

ሕይወት ፈርጀ ብዙ ገጽታዎች አሏት። መውጣት እንዳለ ሁሉ መውረድም ይኖራል። ከመውረድ ውስጥም በትጋት መውጣት ይቻላል። አግኝቶ ማጣት እንዳለ ሁሉ አጥቶም ይገኛል።ይህ የህይወት እውነታ ነው። በጥቂቶች የህይወት መውጣትና መውረዶች ውስጥ ብዙዎች ይማራሉ። የህይወትን... Read more »

ቅናት የበላው ጎጆ

ቅድመ -ታሪክ በድህነት ስትንገዳገድ የቆየችው ጎጆ በአባወራው ድንገቴ ሞት ይበልጥ ተዳፈነች። ይህኔ መላው ቤተሰብ በችግር ተፈተነ። አባት ለቤቱ አባወራ ብቻ አልነበሩም። በላባቸው ወዝ በጉልበታቸው ድካም ልጆቻቸውን ሲያሳድጉ ኖረዋል። አሁን አርሶ የሚያበላ ሸምቶ... Read more »