ስለ ኢትዮጵያ ፊልም ሲነሳ ብዙዎች ያላቸው አመለካከት ትዝብት ውስጥ የሚወድቅ ነው፡፡ አንዳንዱማ የኢትዮጵያ ፊልም ጉዳይ ሲነሳ አውሊያው እንደተነሳበት ጠንቋይ ሊርገፈገፍ ሁሉ ይችላል፡፡ የባህር ማዶውን እንጂ የኢትዮጵያን ፊልም አለማየት እንደስልጣኔ የሚቆጥሩም በሽ ናቸው፡፡... Read more »
የጥበብ ቤት እንደ ድንጋይና እንጨት የሚፈርስ፤ የሚናድ አይደለም። ጥበብ ቤቷን ሥትሰራ ቢችል አናጢ ባይችል መዶሻና ሚስማር ላቀበለ ሁሉ ዋጋዋ ትልቅ ነው። ባሳለፍነው ዓርብ ወርሃ የካቲት አሀዱ ብሎ በጀመረበት ቀን በኢትዮጵያ ኪነ ጥበብ... Read more »
እኔ አይደለሁም፤ አርዕስቱ ነው ያለው። እኔም ‘’አሜን!!” ብያለሁ። ታዲያ አርዕስቱ ማን ነው፤ የማን ነው? ብሎ ለጠየቀ፤ ጥያቄው አግባብ ነውና ልመልስ ግድ ይለኛል። ይህን ያለውም፤ ለዘመናት ሲገፋ ለኖረው የኪነ ጥበብ ባለሙያ፤ “የተሰበረውን ልቡን... Read more »
“እነሆ ጥምቀት ደረሰ፤ ነጭ እና መብሩቅን እየለበሰ” ብለን ገና መጣ መጣ ከማለታችን በጊዜ የተሳፈረው ጥምቀት፤ እንደ ታክሲ ቆሞ አይጠብቅምና ትዝታውን ብቻ ጥሎልን እብስ አለ። ለመሆኑ ጥምቀት እንዴትስ አለፈ? መቼም የዋዛ አይደለምና ጥሎብን... Read more »
ቋንቋቸው ጉራማይሌ ነው። ባህላቸውም የትየለሌ፤ የአይን ውበት፣ የማንነት ድምቀት ናቸው። በኢትዮጵያዊነት ልክ የተሰፉ የኢትዮጵያዊነት ሸማ ናቸው። የኢትዮጵያን ቱባ የባህልና ጥበብ ውበት ፍለጋ ጓዙን ሸክፎ ለወጣ ደመ ነብሱ ወደዚያች እጹብ ምድር ይመራዋል። ወደ... Read more »
ኪነ ጥበብ ከጊዜው ጋር እየገሰገሰ መሔዱን ቀጥሏል። የዘመን ጥበብ ከቴክኖሎጂው ጋር እጅና ጓንት ሆነው ቅልጥ ያለ ፍቅር ውስጥ ናቸው ቢባል ስህተት አይደለም። ጥበብ በቴክኖሎጂ ባትወለድም ከጥበብ ውስጥ ያለ ኪነ ጥበብ ግን ከቴክኖሎጂ... Read more »
ለዚያ ጥቁር ምስጋና ይግባውና ይህን ጽሑፍ ለመጻፍ ያነሳሳኝ አንድ አፍሪካዊ ወጣት ነበር። ከቀናት በፊት የማኅበራዊ ድረ-ገጽ ትስስር በሆነው ዩቱብ፣ አንድ ጥቂር አፍሪካዊ ወጣት የአንድ የሆሊውድ ፊልምን ምስል እያሳየ ደጋግሞ ኢትዮጵያ . .... Read more »
ነገር ከዓይን ይገባል፤ እውነት ግን ከልብ ነው… እውቀትን ሰፍረው ሰጡንና ብዙ ያወቅን እየመሰለን የምናውቀው ግን ጥቂት መሆኑ ነው። ይህን እንዳስብ ያደረገኝ አደፍርስ ነበር። ያኔ ገና ትውውቃችን ከመጀመሩ አስቀድሞ ዳኛቸው እያሞካሸ ያወራለትንና ከአዲስ... Read more »
የኢትዮጵያ ዘመናዊ ቲያትር ታሪክ ከሀገር ፍቅር ማህበር ምስረታ ይጀምራል፡፡ የሀገር ፍቅር ማህበር የተመሠረተው በአፄ ኃይለሥላሴ ዘመን በ1927 ዓ.ም በወቅቱ የሀገሪቱ የንግድና መገናኛ ዳይሬክተር በነበሩት በአቶ መኮንን ሀብተወልድ እንደሆነ ይነገራል፡፡ ማህበሩ በዛን ጊዜ... Read more »
ከጥበብ ጋር አድሮ ከጥበብ ያስጓዘን፣ ከዘመንም ዘመን አለ ወይ ቢመዘን? ብዬ ጠየኩና በሃሳቤ ስባዝን፤ በእርግጥም አገኘሁ ያንን ወርቅ ዘመን። ኑና ተመልከቱ ሂዱናም ጠይቁ፤ በዛሬ ወንጭፍ ላይ የኋልዮሽ ባርቁ፤ በጥበብ ትዝታ በላይ ተንፏቀቁ፤... Read more »