የዙፋኑ አልጋ አዳሽ

እልፍ የዘመን ፍርግርጎችን በመርገጥ ወደ ኋላኛው ዘመን የታሪክ ቋት ስናመራ ዘመን እንደ ቀልድ ያለፋቸው አንድ ሰው እናገኛለን፤ አለቃ ገብረ ሀናን። በአብዛኛዎቻችን የልጅነት ትዝታዎች ውስጥ የአለቃ ገብረ ሀና ቀልድ አይጠፋም። አሉ፤ እያልን የምናወራቸው... Read more »

የሳክስፎኑ ጌታ ጌታቸው መኩሪያ

ውልደቱ በ1928 ፋሺስት ኢጣልያ ሀገራችንን በወረረበት ወቅት፤ በይፋትና ጥሙጋ አውራጃ፣ ልዩ ስሙ ዝግባ በተባለ ሰፈር ነበር። ልጅነቱን ካሳመሩለት የሙዚቃ መሳሪያዎች ክራር እና ዋሽንት የሚወዳቸው ነበሩ። ከልጅነቱ ጀምሮ ለሙዚቃ ልዩ ፍቅር አለው፤ በራዲዮ... Read more »

 ባለክራሯ ድውር

ፒያሳ ጊዮርጊስ አፍ ቢኖረው፣ ዶሮ ማነቂያ ቢናገር፣ ደጃች ውቤም ቢመሰክር፣ ምናልባት ስለ ሜሪ አርምዴ ሳይሆን ሜሪ አርምዴን ዛሬም መልኳን ባሳዩን ነበር። እሷ እኮ የፒያሳ ድምቀት፤ የፒያሳ ጊዮርጊስ ጌጥ፤ የአዲስ አበባ ፈርጥ ነበረች።... Read more »

ሁለቱ እጥፋቶች

ሁለት እጥፋት አንድም ከጋዜጠኝነት አንድም ከቴሌቪዥን መስኮት፤ ከመዝናኛው ቤት ሞት ጭካኔው ከፋ፡፡ ሞት ሆይ ስለምንስ አንዣበብክ አይባልም፤ ምክንያቱም መወለድ ካለ ሁሌም ሞት አለና፡፡ አንዳንድ ጊዜ ግን አያያዝና አወሳሰዱ ሲታይ `ሞት ምነው? አሁንስ... Read more »

መብራት ከሌለው መንደር እስከ ሀዋርድ መምህርነት

ውልደቱ የካቲት 1938 ዓ.ም በጎንደር ነው። የሕይወቴ ወርቃማ ጊዜ ብሎ የሚያሰበውን፣ አብዛኛውን ጊዜ በዛው በጎንደር አሳልፏል። ያኔ ኤሌክትሪክ ይሉት ሥልጣኔ እነሱ አካባቢ አልደረሰም። ቀን ቀን ከአካባቢው ልጆች ጋር ማሳ ለማሳ ሲቦርቁ ይውላሉ።... Read more »

መድረክ የሚፈውሳት ሁለገብ

በ1939 ዓ.ም በመስከረም አንድ የዓውዳ ዓመቱ ግርግር በደመቀበትና ልጃገረዶች አበባዮሽ (አበባ አየሽ ወይ?) በሚጨፍሩበት ዕለት እችን ምድር ተቀላቀለች። በተወለደችበት ቀን የሰማችው የልጃገረዶች ዜማ ይሁን የአጋጣሚ ነገር ከልጅነቷ አንስቶ ለሙዚቃ የተለየ ፍቅር ነበራት፡፡... Read more »

 ‹‹ከአንድ የትያትር መግቢያ ዋጋ የአንድ ማኪያቶ ዋጋ ይበልጣል›› – አርቲስት ሄኖክ ብርሃኑ

እጅግ በርካታ ዓመታትን ከትያትር ቤት ሳይርቅ በኪነ-ጥበብ ሙያ ውስጥ ቆይቷል:: ትያትር አንዴ ከገቡበት ለመተው የሚቻል ሙያ ስላለመሆኑም ያነሳል:: ለዚህም ይመስላል በተለያዩ የቴሌቪዥን ድራማዎች፣ ፊልሞች እና ፕሮግራሞችን በማቅረብ በቴሌቪዥን መስኮት ብንመለከተውም እሱ ግን... Read more »

የቀንዲል መስራቹ ጋሽ አያልነህ

ለወጣቱ አያልነህ ሙላት በሩሲያ ኑሮ ተመችቶታል። አካሄዱ በድርሰት ማህበር አማካኝነት ባገኘው የትምህርት እድል ነበር። በሞስኮ ሬዲዮ ጣቢያ የአማርኛ ክፍለ ጊዜ “የገጣሚው ደብተር” የተባለ ዝግጅት ያቀርባል። በትምህርቱም ሁለተኛ ዲግሪውን ከማጠናቀቁም ባሻገር ሦስተኛ ዲግሪውን... Read more »

በስለት የተገኘች ዕንቁ

 ከቀድሞዋ ላኮመልዛ ከአሁኗ ደሴ ከተማ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ቁርቁር ቀዬ አጎሮ ጨባ የምትሰኝ መንደር ውስጥ ሼህ ሙሃባ ይመርና ወይዘሮ የተመኙ ወልዴ የተባሉ ጥንዶች በፍቅር በቀለሱት ጎጆ ይኖሩ ነበር:: ታዲያ... Read more »

 “ፍላጎት ብቻውን የትም አያደርስም”ተስፋዬ ማሞ

በኪነ-ጥበብ ዘርፍ ሁለገብነት ይሉት ካለ እሱ የዛሬ የዝነኞች ገጽ እንግዳችን ተስፋዬ ማሞን ይገልጸዋል። የግጥም፣ የልብወለድ፣ የሬዲዮና የቲቪ ድራማ ብሎም የፊልም ደራሲ ነው። ግሩም አዘጋጅ፤ የማስታወቂያ ባለሙያ፣ የመድረክ መሪ፣ የሬዲዮ ፕሮግራም አዘጋጅ፣ ፕሮዲዩሰር... Read more »