በአሜሪካ ርዳታ ስረዛ ምክንያት ለሞት የሚጋለጡ ሰዎች መኖራቸው ተጠቆመ

በአሜሪካ ርዳታ ስረዛ ምክንያት በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የ14 ሚሊዮን ሰዎች ሕይወት ሊያልፍ እንደሚችል ተጠቆመ፡፡ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካ ለውጭ ሰብዓዊ ርዳታ ትሰጥ የነበረውን የገንዘብ ድጋፍ መሰረዛቸው በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ተጨማሪ 14 ሚሊዮን... Read more »

ትራምፕ ቲክቶክን የሚገዛ የቱጃሮች ቡድን እንዳላቸው ገለጹ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአሜሪካ ውስጥ የብሔራዊ ደህንነት አደጋን ይፈጥራል በሚል የታገደውን ቲክቶክን (TikTok) የሚገዛ የቱጃሮች ቡድን አለኝ አሉ። ትራምፕ፤ ከ‘ፎክስ ኒውስ’ (Fox News) ጋር በነበራቸው ቃለ መጠይቅ የቪዲዮ ማጋሪያ መተግበሪያውን “ለመግዛት... Read more »

ኢራን የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ባለቤት እንድትሆን እንደማይፈቅዱ ትራምፕ ዳግም አስታወቁ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ባለቤት እንድትሆን እንደማይፈቅዱ በድጋሚ ተናግረዋል። ፕሬዚዳንቱ ከ‹ፎክስ ኒውስ› (Fox News) ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣ ኢራን የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ባለቤት ልትሆን እንደማትችል ገልፀዋል። ‹‹እስራኤል ጥቃት... Read more »

ኮንጎ እና ሩዋንዳ የሰላም ስምምነት በዋሽንግተን ተፈራረሙ

ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሩዋንዳ ለአስርት ዓመታት የዘለቀውን አስከፊ ግጭት ለማስቆም የሚያስችል የሰላም ስምምነት በዋሽንግተን ተፈራረሙ። በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አማካኝነት የተፈረመው ይህ የሰላም ስምምነት አሜሪካ ከኮንጎ ብርቅዬ ማዕድናት ተጠቃሚ እንድትሆን ሊያደርጋት... Read more »

 አሜሪካና ቻይና የንግድ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ትራምፕ ተናገሩ

አሜሪካና ቻይና የንግድ ስምምነት መፈራረማቸውን የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ተናግረዋል። ትራምፕ በዋይት ሃውስ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፤ “ከቻይና ጋር ስምምነት ተፈራርመናል” የሚል አጭር መረጃ ተናግረዋል። ስማቸው ያልተጠቀሰ አንድ የዋይት ሃውስ ባለሥልጣን በበኩላቸው፤ የትራምፕ... Read more »

አወዛጋቢው ሰው ሠራሽ ዲኤንኤ የመፍጠር ፕሮጀክት ተጀመረ

በዓለም ላይ የመጀመሪያው ነው ተብሎ የታመነው እና የሰው ልጅን ሕይወት መሠረት ከባዶ ለመፍጠር የሚሞክረው አወዛጋቢ ፕሮጀክት ሥራ ጀመረ። ይህ ጥናት እስካሁን ድረስ እንደ ነውር ይቆጠር የነበረ ሲሆን፣ አሁን ግን የዓለማችን ትልቁ የሕክምና... Read more »

የኔቶ አባላት የመከላከያ በጀታቸውን ለማሳደግ ተስማሙ

የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አባል ሀገራት የመከላከያ በጀታቸውን ለማሳደግ ተስማምተዋል።ድርጅቱ በሄግ ባካሄደው ጉባዔው፤ አባል ሀገራቱ እ.አ.አ በ2035 ሀገራቱ ከጥቅል ሀገራዊ ምርታቸው ውስጥ አምስት በመቶ ለመከላከያና ደህንነት ዘርፋቸው ለመመደብ ተስማምተዋል።... Read more »

የአሜሪካ ጥቃት የኢራን ኒውክሌር ይዞታዎችን እንዳላወደመ ተጠቆመ

አሜሪካ በኢራን ላይ የፈጸመችው ጥቃት የኒውክሌር ማብላያ ይዞታዎችን እንዳላወደመ የአሜሪካ መከላከያ ማዕከል (ፔንታጎን) የደህንነት ግምገማ አሳየ። ቅድመ ግምገማው ጥቃቱ የኢራንን የኒውክሌር መርሃ ግብር ምናልባትም በወራት ወደኋላ ሊመልሰው እንደሚችል ነው ያሳየው። ኢራን ያበለጸገችው... Read more »

ፍርድ ቤቱ ትራምፕ ስደተኞችን ወደ ሦስተኛ ሀገር እንዲያባርሩ ፈቀደ

የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ትራምፕ ስደተኞችን ወደ ሦስተኛ ሀገር እንዲያባርሩ ፈቀደ። የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፕሬዚዳንት ትራምፕ አስተዳደር ስደተኞችን ከሀገራቸው ባለፈ ወደ ሦስተኛ ሀገር ማባረር እንዲችሉ መንገዱን ጠርጓል። የታችኛው ፍርድ ቤት የትራምፕ... Read more »

በሶሪያ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ በደረሰ ጥቃት 22 ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ

በሶሪያ ዋና ከተማ ደማስቆ ውስጥ በሚገኝ የግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ላይ በተፈጸመ የአጥፍቶ ጠፊ የቦምብ ጥቃት ዜናው እስተጠናከረበት ጊዜ ድረስ ቢያንስ 22 ሰዎች ሲገደሉ 63 ሰዎች መቁሰላቸውን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የሀገር... Read more »