የወታደሩ ትዝታዎች

ልጅነትን በጨረፍታ… የአያት ልጅ ናቸው:: አስተዳደጋቸው ከእኩዮቻቸው ሁሉ ይለያል:: የልጅ ልጃቸውን በእጅጉ የሚወዱት አያቶቻቸው ለእሳቸው የማይሆኑት አልነበረም:: የጠየቁትን ያሟላሉ፣ የፈለጉትን ይሰጣሉ:: ይህ እውነት ለትንሹ ጸጋዬ መገርሳ የተለየ ዓለም ሆነ:: ተሞላቀው፣ ተደስተው ልጅነታቸውን... Read more »

‹‹እኔ›› – ልክ ! እንደ ሰንበሌጥ

ባሁኑ አጠራር በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ወገራ ወረዳ ከአምባጊዮርጊስ ከተማ 9 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው በአንድ እግሬ የገበሬ ማኅበር ከአባቱ አቶ መንገሻ ገስጥና ከእናቱ ከወይዘሮ አለምነሽ አዳነ በ1982 ዓ.ም ኤፍሬም መንገሻ ተወለደ።... Read more »

ፈሪያ- የእናቷ ንግሥት …

ልጅነት… ለእሷ የልጅነት ሕይወቷ በመልካም ትዝታ ይዋዛል። ለእናቷ ብርቅዬ ልጅ ናትና ያለችግር አድጋለች። ወላጅ አባቷ በሞት ሲለዩ ገና ሕጻን ነበረች። የእሳቸውን ማለፍ ተከትሎ እናት አንድዬ ልጃቸውን በስስት እያዩ ማሳደግ ጀመሩ። የዛኔ ትንሽዋ... Read more »

ለእናት አማከለች እፎይታ…

“ረጅም እድሜና ጤና ስጠኝ” ብለው ፈጣሪያቸውን ሲለምኑ ኖረዋል:: አሁን ላይ እሳቸው እድሜያቸውን አስታውሰው መናገር ባይችሉም ፈጣሪ የለመኑትን እድሜ ችሯቸው በግምት ሰማንያዎቹን ስለማገባደዳቸው ብዙዎች ይናገሩላቸዋል:: እኚህ ሴት አማከለች አየለ ገብሬ ይሰኛሉ:: የዛሬን አያድርገውና... Read more »

በራሳቸው የጸኑ፤ ለፈጣሪያቸው የታመኑ

«የወደቁትን አንሱ» የበጎ አድራጎት ማኅበር መሥራችና ባለቤት ናቸው፡፡ «ሰው ወድቆ አይቀርም» እንዲሉ ፈጣሪ አንስቷቸው ዛሬ 27 ዓመታትን ያስቆጠረውና ከ762 በላይ የእሳቸውን መሰል ችግር የገጠማቸውን ዜጎች ለመደገፍ የበቃው ማኅበር መሥራችና ባለቤት ለመሆን በቁ።... Read more »

ሕይወትም እንደ አበባ…

የአስተዳደግ ማንነቷ እንደ ማንኛውም ልጅ የሚወሳ ነው። እንደ እኩዮቿ በሰፈሯ ቦርቃ ተጫውታለች። እንደ ልጅ ለእናት ለአባቷ በወጉ ታዛለች። ዕድሜዋ ሲደርስ ደግሞ ደብተር ይዛ ትምህርት ቤት ገብታ ነበር። ደብረ ማርቆስ ‹‹አብማ ማርያም›› ላይ... Read more »

ሕይወት- ለዓለም ደስታ

ጦርነት –መቅሰፍት የመጋቢት ወር ከገባ አምስት ቀናት ተቆጥረዋል:: ሙቀት ከንፋስ ቀላቅሎ የዋለው ቀን መልከ ብዙ ሆኖ አልፏል:: እየመሸ ነው:: ሰላም ከራቀው አምባ የሚሰማው የከባድ መሳሪያ ድምጽ በዋዛ ይበርድ አይመስልም:: ሰማዩ ደም ለብሷል::... Read more »

ማፓዎ – አይበገሬዋ ቀንበጥ

በራዊጋ … ጎፋ ዞን ዛላ ወረዳ:: የ‹‹በራዊጋ›› ለም ምድር ሁሌም የሰጧትን ታበቅላለች:: ከአገሬው እጅ የምርት በረከት አይነጥፍም:: እርጥቡ መሬት በቆሎና ጤፍ ያሳፍሳል:: በዚህች ቀዬ ልጅ ተወልዶ በሰላም ያድጋል:: ሽማግሌ አርጅቶ በወግ ይጦራል::... Read more »

የተከፈለው ልብ …

የጨንቻው ልጅ … መስፍን ጩበሮ የአርባምንጭ ‹‹ጨንቻ›› ፍሬ ነው:: እንደ እኩዮቹ ልጅነቱን በሰፈር መንደሩ አሳልፏል:: አርባምንጭ ለእሱ ሁሌም የውስጠቱ ውልታ ናት:: በትዝታ ይቃኛታል:: በናፍቆት ያስባታል:: መስፍን ዕድሜው ከፍ እንዳለ የትውልድ ሀገሩን ርቆ... Read more »

በሊቢያ አሸዋ ላይ…

እንደ መነሻ.. ሰንበት ነው:: ዕለተ እሁድ:: ብዙዎች የሚያርፉበት፣ በርካቶች ወደ ቤተ-ዕምነት የሚተሙበት ልዩ ቀን:: ዕለቱ ለብዙዎች መልከ ብዙ ሆኖ ይፈረጃል:: ዘመድ መጠየቂያ፣ ጉዳይ መከወኛ፣ ማረፊያና መዝናኛ ሆኖ:: ሰንበትን እንደ ልምዴ ለማሳለፍ ማለዳውን... Read more »