ለመኖር- ከጅቦች ትንቅንቅ

ሌሊቱን ሙሉ ዕንቅልፍ ይሉት በዓይኑ አይዞርም። ቀኑን በሥራ ሲባትል የሚውል አካሉ እረፍት የለውም፡፡ እሱ ለአፍታ ዕንቅልፍ ካሸለበው የሚሆነውን ያውቃል። ቤቱን የሚገፋ፣ ማንነቱን የሚፈትን ጠላት ከጎኑ ነው፡፡ ድንገት ከተኛ ያደባው አውሬ ይነቃል፣ መድከሙን... Read more »

ሕይወትን በዜማ

የልጅነት አቀበቶች… የተወለዱት አዲስ አበባ፣ መሀል ሰንጋተራ ነው፡፡ እናታቸውን እንጂ ወላጅ አባታቸውን በአካል አያውቋቸውም፡፡ አባት በሞት የተለዩት ገና ጨቅላ ሳሉ ነበር፡፡ እናት ከባላቸው ሞት በኋላ ልጃቸውን ለማሳደግ ጎንበስ ቀና ማለት ያዙ፡፡ የእናትነት... Read more »

መልካም ዓይኖች – ትናንትን ላለፉ፣ ነገን ለሚያሻግሩ እጆች

1996 ዓም፡፡ ተመሳሳይ ስሜትና ፍላጎት፤ አንድ አይነት ዓላማና ግብ ያላቸው ወገኖች ስለ አንድ ወሳኝ ጉዳይ በአንድ ሆነው ሊመክሩ ተገናኙ፡፡ እነሱን መሰል ወገኖች መስራት እየቻሉ የሰው እጅ እያዩ ነው፡ ዕውቀት ችሎታው እያላቸው ዕድል፣... Read more »

 ዛሬን በተስፋ – ነገን በስጋት

በአካባቢው ያለገደብ የሚጮኸው ድምጽ አዲስ ለሆነ ጆሮ ይፈትናል:: ማሽኖች ያለአፍታ ይዘወራሉ፣ አፈር ዝቀው የሚወጡ ፣ጉድጓዱ ጠልቀው የሚምሱ መኪኖች ለአፍታ ሥራ አይፈቱም:: አቧራው ፣ሲሚንቶው፣ አሸዋና ድንጋዩ ከጠንካራ እጆች ገብተዋል:: ሁሉም በየፈርጁ ከተግባር ውሎ... Read more »

ስለ ሕይወት፤ ከሊባኖስ – አዲስ አበባ

 የሊባኖሱ ልጅ . . . አካባቢው ለም ነው። ሥፍራው ክረምት ከበጋ ያበቅላል። ገጠር ነውና አራሽ ጎልጓዩ ብዙ ነው። በተንጣለለው መስክ ከብቶች የሚያግዱ፣ ሮጠው የሚቦርቁ ሕፃናት አይጠፉም። ከፍ ያሉቱ ለወላጆች ይታዘዛሉ። እነሱ ሁሌም... Read more »

ያልታየችው ጥበበኛ ትጣራለች

ልጅነት ደጉ … የብርቱ ገበሬ ልጅ ነች፡፡ ቤተሰቦቿ ኮረሪማና ቡና ያመርታሉ፡፡ ለቤቱ ብቸኛ ልጅ ናት፡፡ ሁሉም አንደ ዓይኑ ብሌን ያያታል፡፡ ትንሽዋ እቴነሽ ፈጣንና ተጫዋች ነች፡፡ የታዘዘችውን ለመፈጸም አትዘገይም፡፡ በትምህርት ውሎዋ እሷ ከጓደኞቿ... Read more »

 የገና በዓልን ከካንሰር ታማሚ ሕፃናት ጋር …

ክፋት ያልበረዘው፣ ተንኮል ያልወረሰው ማንነት፡፡ በዕንባና ሳቅ የተዋዛ ለንፁህ አንደበት የተገዛ ሰውነት። የሕይወትን ጣፋጭ/መራር ጣዕም የማይለይ፣ እሳት ውሃውን የማይመርጥ ደግ ጊዜ – ልጅነት፡፡ ዛሬ እንግዳ ሆኜ የተገኘሁት ይህን እውነታ ቀርቤ በማይበት ዕንቦቀቅላ... Read more »

ያልተከፈለ ውለታ…

የወታደሩ ልጅ … የአዲስ አበባ ልጅ ነው ፡፡ ስድስት ኪሎ ‹‹ቸሬ›› ከተባለ ሰፈር ተወልዶ አድጓል ፡፡ ስለ ልጅነቱ ሲያስታውስ ፊቱ በደማቅ ፈገግታ ይበራል፡፡ ልጅነቱ ለእሱ መልካም የሚባል ነበር ፡፡ በዕድሜው እንደ እኩዮቹ... Read more »

ያልጠገነው ስብራት …

ያልተመቸ ልጅነት … ዛሬ ላይ ሆና ልጅነቷን ስታስብ በዓይኗ ውሀ ይሞላል። ለእሷ ልጅነት ማለት መልከ ብዙ ነው። መከራን ቀምሳበታለች ፣ ችግርን አይታበታለች ። ዓለም ተሰማ ከእናቷ እቅፍ እንደወጣች ህይወት የተቀበለቻት በከፋ ድህነት... Read more »

በፈተናዎች ያልተሰበረ መንፈስ …

ልጅነት … ባሌ ጎባ ተወልዶ ከመንደር ቀዬው ላይ አድጓል። ልጅነቱ መልካም ነበር። እንደ እኩዮቹ ሮጦ፣ ተጫውቶ ለመዋል ወላጆቹ ነጻነት ሰጥተውታል። ረጅምና ለግላጋ ነው። ገና በልጅነቱ መመዘዝ የጀመረው ቁመቱ ከባልንጀሮቹ ነጥሎ፣ ለይቶ ያሳየዋል።... Read more »