እናቱ ማርገዟን ስታውቀው ለማስወረድ ተጣድፋ ወደ ሀኪም ቤት ሄደች፡፡ ሀኪሞች አይሆንም አሉ። ካለችበት የኑሮ ሁኔታ አንፃር ሌላ ልጅ መውለድ ለእርሷ የማይታሰብ ነው፡፡ ሀኪሞች እምቢ ቢሏትም እርሷ ግን ተደብቃ የአልኮል መጠጥ እየጠጣች ፅንሱን... Read more »
እውቁ አሜሪካዊ ደራሲና አነቃቂ ንግግር ተናጋሪ ቶን ሮቢንስ ‹‹energy flows where the attention goes›› ይላል፡፡ ጉልበትህ የሚፈሰው ትኩረትህ ወዳለበት ነው እንደማለት ነው፡፡ ለመሆኑ ትኩረት ምን ማለት ነው? ትኩረት ማለት የምትፈልገውን ነገር ማወቅ፤... Read more »
በዚህ ዓለም ራስን ማወቅ የሚያክል አቋራጭ መንገድ የለም:: ራስህን ስታውቅ ፍፁም የሚያስቀና ሰው ትሆናለህ:: ራሱን የሚያውቅ ሰው ለምን እንደተፈጠረ፣ ለምን እንደሚማር፣ ለምን እንደሚሠራ ያውቃል:: ማንን ጓደኛ፣ ማንን ፍቅረኛ፣ ማንን የትዳር አጋር ማድረግ... Read more »
ባልታሰበና ባልተጠበቀ ሁኔታ ወደ´ዚህ ከባድና ውስብስብ ርእስ ተገባ። እየከበደ በሄደ ቁጥር እልህ እየፈጠረ በመምጣቱ ምክንያት ላለመፋታት ውሳኔ ላይ ተደረሰ። እነሆም በሚከተለው መልክ ይቀርብ ዘንድም ፍቃድ ሆነ። ለነገሩ፣ የተፈጥሮን አንድ በመቶ (100%) እንኳን... Read more »
መሆን ወይስ አለመሆን፤ ጥያቄው ይሄ ነው፤ (በሼክስፒር “ሐምሌት” ውስጥ ሐምሌት እንደተናገረው) ይህ የሼክስፒር 400 ዓመታትን የዘለለ ኃይለቃል የበርካታ መጻሕፍት ርእስ፣ የበርካታ ጸሐፍት ማእከላዊ ጭብጥ፤ የበርካታ ሀሳቦች ማራመጃ፣ የበርካታ ማንነቶች ማንፀባረቂያ ∙ ∙... Read more »
“ሀዘን አታብዙ። ሀዘን ሲበዛ ሀዘንን ነው የሚወልደው” የሚል ዘመን የተሻገረ አባባል አለ። አባባሉ “እውነት” ስለመሆኑ ዘመን ጠገብነቱ ብቻ በራሱ ማረጋገጫ ነው። ከሰው ልጅ ቁጥጥር ውጭ ከሆኑት ባህርያት አንዱ ሀዘን (ማዘን) ነው። ማንም... Read more »
ጠንክራችሁ ሥሩ ስትባሉ ‹‹ደሞ ይሄ ለእኛ ሊነገረን ነው›› ልትሉ ትችላላችሁ። ሌሎቻችሁ ደግሞ ጠንክሮ ስለ መሥራት መንገር ለመኖር ምግብ መብላት አለባችሁ፤ ለመኖር ውሃ መጠጣት አለባችሁ እንደ ማለት ነው ብላችሁ ልታስቡ ትችላላችሁ፡፡ ልክ ናችሁ።... Read more »
አንዳንዴ በሰዎች ያለመፈለግ ስሜት ሊሰማህ ይችላል። ልትገፋ ትችላለህ። መገፋትህን ግን መጥላት የለብህም። ምክንያቱም አንዳንዴ ከባድ ሁኔታዎች ናቸው አንተን አንጥረው የሚያወጡህ። ከህይወታቸው ያወጡህ ሰዎች ሊኖሩ ይችላሉ። ‹‹አትረባም፣ የትም አትደርስም›› ልትባል ትችላለህ። ከስራም ልትባበር... Read more »
እንዲህ በቀላሉ የሰውን ቀልብ መግዛትና ልቡን ማሸነፍ አይቻልም:: ነገሮች አልጋ በአልጋ ሆነው የሰውን ቀልብ አሸንፎ በጎረቤት፣ በሰፈር በማኅበረሰብና በሀገር ብሎም በአሕጉርና በዓለም አቀፍ ደረጃ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሰው መሆንም ቀላል አይደለም:: የሰውን ልብ... Read more »
ሰዎች በብዙ ምክንያቶች ተስፋ ሊቆርጡ ይችላሉ። ተስፋ መቁረጥ ግን ድሮም አሁንም ያለ ክስተት ነው፡፡ ልዩነቱ ተስፋ የሚያስቆረጡ ምክንያቶች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመሩ መምጣታቸው ነው፡፡ ሰው በኑሮ ውድነት ተስፋ ይቆርጣል። በጤና እጦት ተስፋ... Read more »