
አዲስ አበባ፡- በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ስር በሚገኘው የሚሌኒየም ማገገሚያ ማዕከል ውስጥ ከኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ያገገሙ 87 ሰዎች ከማዕከሉ መውጣታቸው ተገለጸ። የማዕከሉ ክሊኒካል ዳይሬክተር ዶክተር ውለታው ጫኔ በአሁኑ ወቅት በማዕከሉ ውስጥ... Read more »

አዲስ አበባ:- የቡሬ ከተማ አስተዳደር በከተማዋ በመንግስትና በአልሚዎች ከሚገነቡ ኢንዱስትሪዎች ጎን ለጎን መሰረተ ልማት የማሟላት ስራ እያከናወነ እንደሚገኝ ገለጸ። የከተማዋ ከንቲባ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አዱኛው ጥላሁን በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤... Read more »

አዲስ አበባ፡- አበበች ጎበና ህጻናት ክብካቤና ልማት ማህበር በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት በከፍተኛ ደረጃ ለችግር ለተጋለጡና ከዚህ ቀደም ድጋፍ አግኝተው ለማያውቁ 340 ሰዎች የምግብና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ። በትናንትናው ዕለት ባካሄደው የድጋፍ... Read more »

አዲስ አበባ:- “ድርድር ሰጥቶ የመቀበል መርህ ሆኖ ሳለ እየተደራደርን ያለው ምንም መስጠት ከማትፈልግ ነገር ግን ሁሉንም መውሰድ ከምትፈልግ አገር ጋር ነው” ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አስታወቁ ። ሁሉንም ልውሰድ ከሚል ኃይል ጋር... Read more »

አዲስ አበባ ፦ ባለፉት 24 ሰዓታት በኮረና ቫይረስ ተጨማሪ 118 ሰዎች ማገገማቸው ተገለጸ ። አጠቃላይ ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 738 መድረሱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ የውጭ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ትናንት በሰጡት... Read more »

አዲስ አበባ ፦ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከተጀመረ አንስቶ የተከናወኑ ሥራዎች ሲመዘኑ በ2012 ዓ.ም የላቀ ሥራ መሰራቱን የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሥራ አስኪያጅ ኢንጅነር ክፍሌ ሆሮ አስታወቁ ። የግድቡ ግንባታ በሁሉም መስክ... Read more »

የዓባይ ውሃ አጠቃቀምን በተመለከተ አጀንዳ ሲፈጠር ከግብጻውያን ዘንድ ደጋግመን የምንሰማው ዓይናችሁን ጨፍኑ ላሞኛችሁ ዓይነት ዜማ አለ። ኢትዮጵያ ብዙ ወንዞች ስላሏት ዓይኗን ከዓባይ ታንሳ የሚል። ይህንን ዘመን ያለፈበትን የውሸት ህሳቤ ከተጨባጩ የኢትዮጵያ ሁኔታ... Read more »

አዲስ አበባ፡- በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች የ125 ነጥብ 7 ኪሎ ሜትር የአስፓልት መንገድ ጥገና ማከናወኑን የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ። ከ50 ኪሎ ሜትር በላይ የእግረኛ መንገድ ግንባታ እያካሄደ መሆኑን ገለጸ። ባለስልጣኑ ለዝግጅት ክፍላችን... Read more »
አዲስ አበባ፡- በአዲስ አበባ ቤት ለቤት ደረቅ ቆሻሻ የሚያነሱ ማህበራት ሰራተኞች ለኮሮና ቫይረስ ተጠቂ እንዳይሆኑ ለማድረግ የደህንነት መጠበቂያ እቃዎች እየተሰጣቸው መሆኑ ተገለጸ። በአዲስ አበባ የደረቅ ቆሻሻ አስተዳደር ኤጀንሲ የግንዛቤ ስርፀትና የህብረተሰብ ተሳትፎ... Read more »

አዲስ አበባ፡- በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ዞን በመተማ በኩል የሚገቡ ሰዎች በመጨመራቸው የኮሮና ቫይረስ ስርጭት እየተስፋፋ እንደሚገኝ ተገለጸ። የፌዴራል መንግስት ከወትሮ የተለየ የህክምና ቁሳቁስና የሰው ሃይል ድጋፍ ማድረግ እንዳለበትም ተመልክቷል። የአማራ ክልል... Read more »