ከኮሮናቫይረስ ያገገሙ 87 ሰዎች ከሚሊኒየም ማገገሚያ ማዕከል ወጡ

አዲስ አበባ፡- በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ስር በሚገኘው የሚሌኒየም ማገገሚያ ማዕከል ውስጥ ከኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ያገገሙ 87 ሰዎች ከማዕከሉ መውጣታቸው ተገለጸ። የማዕከሉ ክሊኒካል ዳይሬክተር ዶክተር ውለታው ጫኔ በአሁኑ ወቅት በማዕከሉ ውስጥ... Read more »

ከተማ አስተዳደሩ የከተማዋን መሰረተ ልማት ለማሟላት እየሰራ እንደሚገኝ ገለጸ

አዲስ አበባ:- የቡሬ ከተማ አስተዳደር በከተማዋ በመንግስትና በአልሚዎች ከሚገነቡ ኢንዱስትሪዎች ጎን ለጎን መሰረተ ልማት የማሟላት ስራ እያከናወነ እንደሚገኝ ገለጸ። የከተማዋ ከንቲባ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አዱኛው ጥላሁን በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤... Read more »

ማህበሩ በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ለከፍተኛ ችግር ለተጋለጡ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፡- አበበች ጎበና ህጻናት ክብካቤና ልማት ማህበር በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት በከፍተኛ ደረጃ ለችግር ለተጋለጡና ከዚህ ቀደም ድጋፍ አግኝተው ለማያውቁ 340 ሰዎች የምግብና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ። በትናንትናው ዕለት ባካሄደው የድጋፍ... Read more »

«እየተደራደርን ያለው ምንም መስጠት ከማትፈልግ፤ ሁሉንም መውሰድ ከምትፈልግ አገር ጋር ነው» አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ:- “ድርድር ሰጥቶ የመቀበል መርህ ሆኖ ሳለ እየተደራደርን ያለው ምንም መስጠት ከማትፈልግ ነገር ግን ሁሉንም መውሰድ ከምትፈልግ አገር ጋር ነው” ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አስታወቁ ። ሁሉንም ልውሰድ ከሚል ኃይል ጋር... Read more »

ከኮረና ቫይረስ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 738 ደረሰ

አዲስ አበባ ፦ ባለፉት 24 ሰዓታት በኮረና ቫይረስ ተጨማሪ 118 ሰዎች ማገገማቸው ተገለጸ ። አጠቃላይ ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 738 መድረሱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ የውጭ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ትናንት በሰጡት... Read more »

የህዳሴ ግድብ እንደ 2012 ዓ.ም በሙሉ አቅም የተሰራበት ጊዜ እንደሌለ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፦ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከተጀመረ አንስቶ የተከናወኑ ሥራዎች ሲመዘኑ በ2012 ዓ.ም የላቀ ሥራ መሰራቱን የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሥራ አስኪያጅ ኢንጅነር ክፍሌ ሆሮ አስታወቁ ። የግድቡ ግንባታ በሁሉም መስክ... Read more »

ታላቁ የህዳሴ ግድባችን ከጅማሬ ወደፍሬ!

የዓባይ ውሃ አጠቃቀምን በተመለከተ አጀንዳ ሲፈጠር ከግብጻውያን ዘንድ ደጋግመን የምንሰማው ዓይናችሁን ጨፍኑ ላሞኛችሁ ዓይነት ዜማ አለ። ኢትዮጵያ ብዙ ወንዞች ስላሏት ዓይኗን ከዓባይ ታንሳ የሚል። ይህንን ዘመን ያለፈበትን የውሸት ህሳቤ ከተጨባጩ የኢትዮጵያ ሁኔታ... Read more »

ባለስልጣኑ ከ125 ኪሎ ሜትር በላይ መንገድ ጠግኗል ● ከ50 ኪሎ ሜትር በላይ የእግረኛ መንገድ ግንባታ እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፡- በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች የ125 ነጥብ 7 ኪሎ ሜትር የአስፓልት መንገድ ጥገና ማከናወኑን የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ። ከ50 ኪሎ ሜትር በላይ የእግረኛ መንገድ ግንባታ እያካሄደ መሆኑን ገለጸ። ባለስልጣኑ ለዝግጅት ክፍላችን... Read more »

ለማህበራቱ የደህንነት መጠበቂያ እቃዎች እየተሰጣቸው እንደሚገኝ ተገለጸ

አዲስ አበባ፡- በአዲስ አበባ ቤት ለቤት ደረቅ ቆሻሻ የሚያነሱ ማህበራት ሰራተኞች ለኮሮና ቫይረስ ተጠቂ እንዳይሆኑ ለማድረግ የደህንነት መጠበቂያ እቃዎች እየተሰጣቸው መሆኑ ተገለጸ። በአዲስ አበባ የደረቅ ቆሻሻ አስተዳደር ኤጀንሲ የግንዛቤ ስርፀትና የህብረተሰብ ተሳትፎ... Read more »

በመተማ በኩል የሚገቡ ሰዎች መጨመር የኮሮና ቫይረስ ስርጭት እንዲስፋፋ እያረገ መሆኑ ተጠቆመ● ፌዴራል መንግስት ድጋፉን እንዲያጠናክር ተጠይቋል

አዲስ አበባ፡- በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ዞን በመተማ በኩል የሚገቡ ሰዎች በመጨመራቸው የኮሮና ቫይረስ ስርጭት እየተስፋፋ እንደሚገኝ ተገለጸ። የፌዴራል መንግስት ከወትሮ የተለየ የህክምና ቁሳቁስና የሰው ሃይል ድጋፍ ማድረግ እንዳለበትም ተመልክቷል። የአማራ ክልል... Read more »