የፕሬስ ነፃነት፦የለውጡ ትሩፋት

የዘንድሮው 26ኛው የዓለም የፕሬስ ቀን በኢትዮጵያ የሚከበር መሆኑ ይታወቃል።የዘርፉ ባለሙያዎች ደግሞ በዓሉ በአገሪቱ የመከበሩ ምስጢር መሠረታዊ የሆኑ ለውጦች መካሄዳቸውና የዴሞክራሲያዊና የሰብዓዊ መብት ማሻሻያ ፕሮግራሞች በመከናወናቸው መሆኑን ጠቅሰው፤ ይኸው ጅማሬ ሳይስተጓጎል ቀጣይ እንዲሆን... Read more »

ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን በሰፋፊ የልማት ፕሮጀክቶች ላይ ተሳታፊ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች በሰፋፊ የልማት ፕሮጀክቶች ላይ ተሳታፊ ለማድረግ እየተሰራ ነው ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የመሰረተ ልማትና የከተማ ልማት ጉዳዮች አማካሪው አቶ ዣንጥራር አባይ ተናገሩ፡፡ በአዲስ አበባ፤ “የተጀመረውን ሀገራዊ ለውጥ እናፋጥናለን፡፡” በሚል መሪ... Read more »

«ታላቅ ቅናሽ» እውነተኛ ወይስ ማታለያ?

በአገራችን የአውዳት መምጣትን ተከትሎ የመወያያ አጀንዳነቱን ስፍራ የሚረከበው የገበያና ግብይት ጉዳይ ነው። የበዓሉን ልዩ ባህርይና የማህበረ-ባህላዊ አውዱን መሰረት የሚያደርገውን የሸማቾች ፍላጎት ተንተርሶ የሀገራችን ገበያና ውሎ ይደምቃል። በተለይ አዲስ አበባንና ሌሎች ከተሞቻችንን ትክ... Read more »

መገናኛ ብዙኃን ለሰላም ተገቢውን አስተዋፅኦ አላበረከቱም

በአንድ አገር ውስጥ የሚከሰቱ ግጭቶችን በመቀነስም ሆነ በማባባስ በኩል መገናኛ ብዙኃን ከፍተኛ ድርሻ አላቸው፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህም በተለያዩ የአገራችን አካባቢዎች መከሰታቸው ይታወቃል፡፡ እነዚህን ግጭቶች  በዘላቂነት ለማስቆምም ሆነ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የአገራችን መገናኛ... Read more »

ለለውጥና አንድነት የተጉ ሕዝቦች መድረክ በአምቦ

‹‹ካኦ ዴቢቴ ዴቢቴ›› በአማርኛ ትርጓሜው አጋጣሚው ይደጋገም የሚለውን ስንኝ የኦሮሞ ፈረሠኞች በዜማ እያጀቡ ሲቀባበሉ ለተመለከተ መዳረሻቸውን ለማወቅ ጉጉትን ያጭራል፡፡ በመሐል ተሽከርካሪዎች በዳር ደግሞ እግረኞች መንገዱን ሞልተው ከቤቱ የቀረ ሠው የለም ወይ? በሚያስብል... Read more »

የመሬት ወረራ እንዳልቆመ ተነገረ

 አዲስ አበባ፡- የመሬት ወረራ እንዳልቆመና በስፋትም እየተከናወነ መሆኑ ተገለፀ፡፡ መንግሥት የመሬት ወረራን ለመከላከል ከፍተኛ ጥረት ቢያደርግም ችግሩ መቆም እንዳልቻለ የቦሌ ክፍለ ከተማ መሬት ልማትና ማኔጅመንት ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ የወረዳ... Read more »

ድርጅቱ የህፃናት መቀንጨር ችግር ለመቅረፍ እየሰራ ነው

 አዲስ አበባ፡- ሴቭ ዘ ችልድረን ኢትዮጵያ ከዩ ኤስ ኤድ ጋር በመተባበር 9 ሚሊዮን ብር በመመደብ ከአምስት ዓመት በታች የሆኑ ህጻናትን ከመቀንጨር ችግር ለመታደግ እየሰራ መሆኑ ተነገረ፡፡ በኢትዮጵያ አንድ መቶኛ ዓመቱን እያከበረ ያለው... Read more »

የወሰን ማስከበር ችግር ለፕሮጀክት መጓተት መንስኤ ሆኗል

 አዲስ አበባ ፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች  ባለስልጣን በተቋራጮች ከሚያስገነባቸው የመንገድ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ የሆነው የአያት ኮንዶሚንየም -አራብሳ ኮንዶሚንየም መግቢያ የመንገድ ፕሮጀክት በወሰን ማስከበር ችግር ምክንያት ፕሮጀክቱ መጓተቱ ተነገረ ፡፡ የመንገድ ፕሮጀክቱ... Read more »

የኮሙኒኬሽኑን ዘርፍ የሚቆጣጠር ባለስልጣን ሊቋቋም ነው

 አዲስ አበባ፡- የኮሙኒኬሽንን ዘርፍ የሚቆጣጠር ጠንካራ ተቋም በባለስልጣን ደረጃ ሊቋቋም እንደሆነ በየኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሀብትና ረቂቅ አዋጅ ላይ በተዘጋጀው የህዝብ... Read more »

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅን ለማሻሻል ረቂቅ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፡- በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ስር የተቋቋመው የዳኝነት ሥርዓት ማሻሻያ ጉባዔ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅን ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ ያዘጋጀ ሲሆን፣ አዋጁ ሲፀድቅ ወደ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሚመጡ ጉዳዮችን ለመቀነስ እንደሚረዳ ተጠቁሟል።... Read more »