ብርቅዬ ዕፅዋቶችን ለቱሪዝም መስህብ

በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከናወነ ያለው ሦስተኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የህዝብ ንቅናቄን የፈጠረ መሆኑ ይታወቃል። በመሬት ላይ ብቻ ሳይሆን ህንፃዎችንም በአረንጓዴ በማስዋብ ለሥራና ለኑሮ ምቹ ለማድረግ አበረታች የሆኑ ጥረቶችን እያየን ነው።... Read more »

የተቀዛቀዘውን የቱሪዝም ኢንዱስትሪ ለማነቃቃት

የቱሪዝም ኢንዱስትሪው ዓመቱን ሙሉ ጎብኝዎችን በማስተናገድ ገቢ እንዲያመነጭ ይጠበቃል:: ሆኖም ግን ሥራው ወቅታዊ ነው እየተባለ ተለምዷዊ አሠራር ለዘመናት ሲሰራበት መቆየቱ ይታወቃል:: በመሆኑም ሽርጉዱ ወይም እንቅስቃሴው የሚጀመረው በዚሁ በሚጠበቅበት ወቅት ብቻ ነው:: በዘርፉ... Read more »

የባህል ማዕከሎች ሲቃኙ

ስለባህልማዕከል ሲነሳ በአብዛኞቻችን አእምሮ ውስጥ ቶሎ የሚታወሰው የአንድ አካባቢ የባህል ምግብ አዘገጃጀት፣ አልባሳቶቻቸው፣ ዘፈናቸው፣ ጭፈራቸው፣ የሚጠቀሙባቸው ቁሳቁሶችና ሌሎችም እሴቶች ናቸው። ነገር ግን የባህል ማዕከል ከሚታሰበው በላይ ሰፊ የሆነ ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚሸጋገር... Read more »

የቱሪዝም መዳረሻና መናፈሻዎችን ወደ ሀብትነት

በዋና የመተላለፊያ ጎዳና አካባቢ ይገኛል:: አሁን ደግሞ ከመስቀል አደባባይ እስከ አዲስ አበባ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ድረስ በተከናወነው የመንገድ ፕሮጀክት ሥራ ከሰፋው የእግረኛ መንገድ እና በአካባቢው በተለያየ የዕጽዋት ተክል መዋብ ጋር ለእይታ ሳቢ... Read more »

የሲዳማዎቹ ወጣት የባህል አምባሳደሮች

ወጣቶች ናቸው። የእጅ ጥበበኛው ተጨንቆ የሰራውን የሽመና ውጤትና ከአልባሱ ጋር የሚስማማውን ጌጣጌጥ ከራስ ፀጉራቸው ጀምሮ ተውበውበታል። በአለባበሳቸው ቀልብ በመሳባቸው ስለባህላዊ አልባሱና ጌጣጌጡ ብዙዎች ሲጠይቋቸውና አብረዋቸውም ፎቶግራፍ ለመነሳት ሲያስፈቅዷቸው ነበር። ወጣቶቹ የተዋቡባቸው አልባሳትና... Read more »

ዐሻራን ከመሰነድ ባለፈም አንዱ የቱሪዝም መስህብ

መረጃ በማቀበል ብቻ አልተገደበም። በማሳወቅ፣ በማስተማር፣ በማዝናናት፤ አለፍ ሲል ደግሞ የቅርቡንም የሩቁንም ታሪክ ለትውልድ በማሸጋገር ሚናውን በመወጣት ላይ ይገኛል። በአማርኛ ቋንቋ የመጀመሪያው ጋዜጣ ሲታተም የነበረው ሥያሜና የአሁኑ መጠሪያው አንድ አልነበረም። ዕለታዊ ጋዜጣ... Read more »

ለቱሪዝም ኢንዱስትሪው የተፈጠረው ምቹ ሁኔታና መገናኛ ብዙሀን

ከዛሬ 26 አመት በፊት በኢትዮጵያ ሬዲዮ ይተላለፍ የነበረው “ኢትዮጵያን እንቃኛት” ፕሮግራም ከብዙ ሰው ህሊና ውስጥ የሚጠፋ አይደለም።ኢትዮጵያ ለቱሪዝም መዳረሻ ሀገር መሆኗን የሚያስተዋውቅ ተወዳጅ ፕሮግራም እንደነበርም ይታወሳል።ፕሮግራሙን በመቅረጽና ተወዳጅ እንዲሆን በማድረግ ደግሞ ጋዜጠኛ... Read more »

የኢትዮጵያ ሳምንት በወዳጅነት ፓርክ

ሳልፍና ሳገድም በርቀት በአድናቆት እመለከተው ነበር። ሰሞኑን ግን ከእግር እስከራሱ ለመጎብኘት ዕድሉን አገኘሁ። በዙሪያው፣ በውስጡ ቀደም ሲል የነበረውን ይዞታ በአይነህሊናዬ አስታወስኩ። ወቅቱ በሚጠይቀው የግንባታ ግብአት በጭቃና በእንጨት የተሰሩ፣ ለኑሮ ምቹ ያልሆኑ የተጎሳቆሉ፣... Read more »

የሲዳማን ቱባ ባህል – በአዲስ አበባ

ምንም እንኳን ባህላዊውን የቡርሳሜ ምግብ እና ማባያውን ጌኢንቶ (እርጎ) ባናዘጋጅም የእነርሱን የአክብሮት አቀባበል ተውሰን ዳኤቡሹ (እንኳን ደህና መጣችሁ) ብለን፣ ይዘው ከመጡት ባህላዊ ምግብና እርጎ ተቋድሰን፣ በባህላዊ ጭፈራቸውም ተደስተን ፍቼ ጫባላላ የዘመን መለወጫ... Read more »

ውበትም ጽዳትም የጎዳና ላይ የሥዕል ሥራ

ኢሉስትሬተር፣ ግራፊክ ዲዛይነር፣ ሚኖሎሮጂስት፣ አርቲስት ነው። ይህ ሁለገብ የሥነ ጥበብ ባለሙያ በእውነተኛ ስሙ ዌስሊቫንኢደን፣ በሌላ መጠሪያው ደግሞ ሪስቦርግ ይባላል። የደቡብ አፍሪካ ዜጋ ነው። በጎዳና የሥዕል ሥራ እውቅናን አትርፏል። ሥራዎቹ በስዕላዊ ንድፍ፣ ጽሁፍን፣... Read more »