በጨው የታጠረችው ጥንታዊ ገዳም

በአገራችን ኢትዮጵያውያን እንኳን መኖራቸውን የማናውቃቸው፤ ብናውቃቸው ደግሞ በአግራሞት እጃችንን አፋችን ላይ የሚያስጭኑ ቁጥራቸው እጅግ በርካታ የሆኑ አስደናቂና አስገራሚ ቅርሶች በጥንታዊ ሙዚየሞቻችን በአብያተ ክርስቲያናት፣ ገዳምት እና መስጂዶች ውስጥ ይገኛሉ።አንዳንዶቹን በዓይናችን እያየናቸው ስለመሆኑ ሁሉ... Read more »

ህገ ወጥ የዱር እንስሳት አደን- የአቦ ሸማኔ የመጥፋት ስጋት

ዓለማችን በውብ የተፈጥሮ ስጦታዎች የታደለች በውስጧ እልፍ ሚስጥር የያዘች ነች። በምድራችን ላይ ከማይታዩ ህዋሳት እስከ ግዙፋን ፍጥረታት፤ ከደቂቅ እፅዋት ጥቅጥቅ እስካለው ደን፤ ከምድረ በዳ እስከ ጥልቅና ሰፋፊ ውቅያኖሶችን በማካተት በአስደናቂ ስነ ምህዳር... Read more »

በቱሪዝም ሀብት ጠንካራ ኢኮኖሚ መገንባት

ኢትዮጵያውያን በአሸባሪ የሕወሓት ቡድኑ ጦርነት ተከፍቶባቸው የህልውና ትንቅንቅ ውስጥ ከገቡ ጀምሮ አያሌ ነገሮችን ተመልክተናል። በዋናነት አገራችን ወዳጅና ጠላቷን ከመለየት ባለፈ የቁርጥ ቀን ልጆች እነማን እንደሆኑም አውቃበታለች። በሂደቱ ላይ በተለያየ የህይወት አጋጣሚ የትውልድ... Read more »

ሀላባ-የሆገቴ ባህላዊ ሃብት

የሀላባ ዞን የተለያዩ ተፈጥሮአዊና ባህላዊ እንዲሁም ሰው ሰራሽ የሆኑ መስህቦች ባለቤት ናት፡፡ ዞኑ ከመዲናችን አዲስ አበባ በሻሸመኔ 313 ኪሎ ሜትር እንዲሁም በቡታጅራ 245 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ሲገኝ ከሀዋሳ ከተማ ደግሞ በ87... Read more »

“ፈረሰኞቹ” የጥር ወቅት የቱሪዝም ድምቀቶች

በተገባደደው የጥር ወቅት የኢትዮጵያ የቱሪዝምና ባህል ዘርፍን የሚያነቃቁ የማህበረሰብ እሴቶችን የሚያጎሉና ጎብኚዎችን የሚስቡ አያሌ ሁነቶች ተካሂደዋል። ከእነዚህ ውስጥ በአማራ ክልል የተከበሩት የጥምቀት፣ የአገው ፈረሰኞች ክብረበአልና፣ በደቡብ ጎንደር ደብረ ታቦር የተከበረው ደማቅና ቀልብን... Read more »

“አፍሪካውያንን “በባህል” የማስተሳሰር ውጥን ፋይዳው

የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ለ35ኛ ጊዜ የኅብረቱ መቀመጫ በሆነችው ኢትዮጵያ አስተናጋጅነት ከጥር 28 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ሲካሄድ ቆይቷል። በዚህ የፓን አፍሪካኒዝም አጀንዳዎችና ልዩ ልዩ ቀጠናዊና አህጉራዊ ትስስር እንደ መወያያ አጀንዳ በተነሳበት... Read more »

የላቀ ፋይዳ የታየበት “ጥምቀትን በጎንደር”

“ጥምቀትን በጎንደር” ለማክበር መሄድ እየፈለጉ ነገር ግን በስጋትና በጥርጣሬ ሳይታደሙ የቀሩ ሰዎች በዓሉ በሰላምና በድምቀት ተከብሮ ካለፈ በኋላ እንደሚቆጩ እገምታለሁ።በእርግጥ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ጦርነት የከፈተው አሸባሪው የሕወሓት (ትህነግ) ቡድን የፈጠረው ተጽእኖ ፍርሀት... Read more »

ዲያስፖራውን ያከበረ ባህላዊ ግብዣ

በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የተላለፈውን አገራዊ ጥሪ ተቀብለው “በታላቁ ጉዞ ወደ አገር ቤት” መርሃ ግብር የመጡ የዲያስፖራ ማህበረሰብ አባላትን በአገር ወግ ማዕረግ የእንኳን ደህና መጣችሁ አቀባበልና ምስጋና ለማቅረብ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን የባህልና... Read more »

”ሁሉም በአገሩ ባህላዊ አልባሳት ማጌጥ አለበት” – አምሳል ባዬ የአገር ባህል አልባሳት ነጋዴ

ኢትዮጵያ ከምትታወቅባቸው በርካታ እሴቶች መካከል አንዱ ብሔር ብሔረሰቦቿና መላው ማህበረሰቧ የሚጠቀሙት ባህላዊ አልባሳት ነው። ይህ ከየትኛውም የዓለም ክፍል ያልተቀዳ በራስ ማንነት የተቀነበበ እሴት ታዲያ ለልጆቿ ውበትን የሚያጎናፅፍ ለሚያየው የሚማርክና ማንነትን፣ አገርን ባህልንና... Read more »

የጥምቀት ደማቅ የትእይንት ስፍራ – ጎንደር

ኢትዮጵያውያን ከቀሪው ዓለም በተለየ መንገድ መገለጫ የሆኑ የባህል፣ የሃይማኖት፣ የተፈጥሮ እንዲሁም የታሪክ ባለቤቶች ነን። እነዚህን ሃብቶች የአንድነታችንና የማንነታችን መሰረቶች ሲሆኑ ደስታችን፣ ሃዘናችንም ሆነ ማናቸውንም ስሜቶቻችንን የምናንፀባርቅባቸው መንገዶቻችን ጭምር ናቸው። ቀሪው ዓለም ደግሞ... Read more »