የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በተለያዩ ከተሞች ‹‹ስለኢትዮጵያ›› የተሰኘ መድረክ ሲያካሂድ ቆይቷል፡፡ በመድረኮቹ በተለያዩ አገራዊ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተደርጓል፡፡ በነዚህ መድረኮች ለውይይት በሚቀርቡ ርዕሰ ጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ትልልቅ ሰዎችም የውይይት መነሻ ሀሳቦች ይቀርባሉ፡፡... Read more »

እነሆ አዲስ ዓመትን ከተቀበልን ዛሬ 5ኛ ቀናችን ሆነ። ኢትዮጵያ የራሷ የዘመን አቆጣጠር ጥበብ ያላት አገር መሆኗ አንዱ ቅኝ ያለመገዛቷ መለያ ነው።ኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠርን የቀመሩ ሊቃውንት ያላት አገር ናት። በአዲስ ዓመት ማግስት ላይ... Read more »

ኪነ ጥበብ የሰውን ልጅ አስተሳሰብ ይዘውራል፤ ሲፈልግ ያለማል፤ ሲፈልግ ያጠፋል። ለሰላም ይውላል፤ ለጦርነት ይውላል። በጦርነት ጊዜ አዝማሪ ለምን አስፈለገ? የውስጥ ወኔን ስለሚያነቃቃ! በአገር ቤት በባህላዊ የሰርግ ስነ ሥርዓት ላይ ለአዝማሪ ሽልማት የሚሰጠው... Read more »

የበጎ ሰው ሽልማት በ2005 ዓ.ም ነው የተጀመረው። እነሆ ዘንድሮ 10ኛ ዓመቱ ሆነ። በ10 ዓመታት ጉዞ ውስጥ በኪነ ጥበብ ዘርፍ የነበሩ ተሸላሚዎችን ለማስታወስ መረጃዎችን ስናገላብጥ የኪነ ጥበብ ዘርፍ የተጀመረው በ2006 ዓ.ም ነው። ለዚህ... Read more »

“ሰከላ ዓባይን ወለደች፣ እናቴም እኔን” ይህ በአንድ ጊዜ እንደሚሰማ አንድ የዘፈን ትራክ ዓይነት ቅርጽ ይዞ በተቀነባበረውና “ሦስት” ብሎ በተሰየመው (Truck liked album) አልበሙ ውስጥ ሙዚቀኛውና የድምጽ መሃንዲሱ ሮፍናን ኑሪ እየደጋገመ የሚያዜማት መሪ... Read more »

ስሜት፤ ጥልቅ እሳቤና ውበት የስነ ስዕል ጥበብ ዋነኛ መቆሚያው ነው። ቀለም አዋህዶ ልዩ ውበት መፍጠር፣ ብሩሽን ከሸራ ጋር አዋዶ ታሪክን መንገር፣ የተለየ እይታን በልዩ ክህሎት በመታገዝ ጥበባዊ በሆነ መንገድ ማሳየት የሰዓሊያን ተግባር... Read more »

ትውልድ ምክንያታዊ አስተሳሰብ ይላበስ ዘንድ ሰውነት በምግብ እንደሚገነባው ሁሉ አዕምሮም በእውቀት መገንባት ይኖርበታል። ንባብ ደግሞ እውቀት የሚሸመትበት ትልቁ ገበያ ነው። መፅሀፍት የሰዎችን አመለካከት በመቅረፁ በኩል ያላቸው ሚና ወደር የለሽ ነው። አንባቢ ትውልድ... Read more »

ለአገራችን ኪነጥበብ ዕድገት ከፍተኛውን ድርሻ ይይዛሉ። እጅግ ስሙ የናኘ በሥራዎቹም አንቱ የተባለ አርቲስት ‹‹ከወደየት ነህ›› ቢባል ከእነዚህ የጥበብ ቤቶች አንዱን መጥራቱ አይቀርም። ‹‹እዚያ ነው የጥበብ ሀሁን የጀመርኩትና ያደግኩት›› ማለት አይቀሬ ነው። በዜማው... Read more »

ወደ ጥበብ ገበታ ቀርቦ መቋደስ የማይፈልግ ፤በጥበብ ትሩፋት ዘልቆ ነፍሱን ማደስ የማይሻ የሰው ልጅ መኖሩ ያጠራጥራል። ጥበብ በአንድ ወይም በሌላ መልክ በሰዎች ሁለንተናዊ ህይወት ውስጥ ይገለጣል። ሰዎች እራሳቸውን የሚገልጡበት፣ባህልና ማንነታቸውን የሚያስውቡበት ስብዕናቸውን... Read more »

የመጽሐፉ ስም፡- ወንበዴው መነኩሴ እና ሌሎች አጫጭር ታሪኮች ደራሲ፡- አበረ አዳሙ የሕትመት ዘመን፡- 2014 ዓ.ም የገጽ ብዛት፡- 114 ዋጋ፡- አንድ መቶ ስልሳ ብር የመጽሐፍ ሕትመት ገበያው የስነ ጽሑፍ መጽሐፎች ናፍቆታል። የወቅቱ ባህሪ... Read more »