መልካም ነፍስ

‹ትቸር..! አለችው ከክፍል ወጥቶ ወደ ቢሮው ሲሄድ ከኋላው ተከትላ። ለይኩን ወደ ኋላው ሲዞር ሳራን አጠገቡ አያት። ፊቱ መቆሟ አልገረመውም ሁሌ የሚያስገርመው ወደ እሱ ስትመጣ ብዙ አበሳን ነፍሷ ላይ ተሸክማ መሆኑ ነው። የነፍሷ... Read more »

 መዘዘኛው ሱፍ

ከቤታቸው ፊት ለፊት ሱቅ አለ ከሱቁ ጀርባ ደግሞ የጓደኛዋ የነትርሲት ቤት ነው፡፡ ሱቅ ብላ ወጥታ እነ ትርሲት ቤት ሳትሄድ የቀረችበት ጊዜ ትዝ አይላትም። ትርሲት የልጅነት ጓደኛዋ ባትሆንም ቤት ገዝተው ሰፈራቸው እስከገቡበት ጊዜ... Read more »

 የንጋት ዜማ

ገና እየነጋ ነው..ሁለት ዓይነት የብርሃን ቀለም በበሯ ሽንቁር ይታያታል። በመኝታዋ ግርጌ ካለው የግራር ዛፍ ላይ ወፎች ሲንጫጩ ይሰማታል። የጎረቤቷ የእማማ ስህን አውራ ዶሮ በማን አለብኝነት ሲያንቃርር ይሄም ይሰማታል። ማለዳዋ እንዲህ ነው በወፎች... Read more »

የሕይወት ቀለም

ነገ ልደቱ ነው..ልደቱ ሲቀርብ ደስ አይለውም:: በልደቱ ፊትና ኋላ ውስጥ ሠላም የለውም..ኀዘንተኛ ነው:: የሕይወቱ ውብ ቀለም መደብዘዝ የሚጀምረው በዚህ ሰሞን ነው:: በሕይወቱ ምርጥ የሚለውን ነገር በልደቱ ማግስት ያጣ ነው:: አሁንም የሆነ ነገር... Read more »

ፕሮክሲማ

ሁሌ ጠዋት ሥራ ስገባ ብቻዬን መሆን የምመርጥ ሰው ነኝ። ቤቴ ስገባም ዝምታዬን ከተለማመዱ ሚስትና ልጆቼ ጋር ሕይወቴን እቀጥላለሁ። ከሚስቴ ሌላ የማውቃት ሴት የለችም። እናቴን በልጅነቴ ስለቀበርኩ ወደፊትና ወደኋላ የምለው የለኝም። እርግጥ ድምጻቸውን... Read more »

 መንታ ነፍስ

ኤልሳ የዛሬ 15 ዓመት የማውቃት ሴት ናት፡፡ ይሄን ሁሉ ዘመን ኖራ እንዴት አትረሳኝም..ስለምን አትርቀኝም? እላለው፡፡ ትካዜ የሚደፍረኝ እሷ ባለችበት ትላንቴ በኩል ነኝ፡፡ በእሷ በኩል መጥቶብኝ ትካዜዬን አሸንፌው አላውቅም፡፡ ትውውቃችን እንደዘበት ነበር፡፡ አንድ... Read more »

 የሕይወት ሰሌዳ

እንደ ልጅነቴ እግዜር ቢወደኝ እላለሁ። በልጅነቴ ውስጥ እግዜር የሌለበት አልነበረም። አይደለም ለምኜውና ደጅ ጸንቼው እንዲሁ ያማረኝንና ያሰኘኝን ካላንዳች ልፋት ነበር የሚሰጠኝ። ሌላው ቀርቶ የሆነ ወዳጄ ላይ ያየሁትንና ያማረኝን ልብስ ቤት ግዙልኝ ብዬ... Read more »

 እሳትእናውሀ

ባሏ ትቷት የኮበለለው ጎረቤቴ ቡና ስትወቅጥ ይሰማኛል..ብቻዋን ልትጠጣው:: ጽናቷ እንዲህ ተክዤ ባለሁበት ሰዓት መበርቻዬ ነው:: ብቻዋን ጀግና የሆነች ሴት ናት:: ትላንት የማያስቆጫት..ነገ የማያስጎመጃት:: አንዳንድ ጊዜ እሷም መሆን እሻለው..ለምንም ለማንም ግድ የሌላትን ነፍሷን::... Read more »

 ጥላ

 ነፍስ ጥላ ናት… ከዚህ ወደዛ መራመጃ፡፡ ብዙ ደክሞኝ የማርፈው በፈገግታዋ ጥላ ውስጥ ነው፡፡ ማንንም የሚያሳርፍ የደግነት ጥላ አላት፡፡ ምን እንደሆንኩ አልነግራትም መከራዬን ላጋባባት ስለማልፈልግ ደህና መስዬ እታያታለሁ፡፡ መኖር አባዝኖኝ፣ ሕይወት አንከራቶኝ እየሳኩ... Read more »

 ፍቅር ጌታ

ፀሐይ ውበታም ሴት ናት፡፡ ተፈጥሮ የአንዲትን ውብ ሴት ፈገግታ ፀሐይ አድርጎ ህዋ ላይ የሰቀላት ይመስለኛል፡፡ ዓለም የደመቀችው በፀሐይ በተሳለችው የሴት ልጅ ፈገግታ ነው፡፡ እሷን ሳይ እንዲህ ብቻ ነው የማስበው፡፡ የምሠራበት ቦታ ሰርቪስ... Read more »