ፌስታሉ

 “አባቢ አባቢ ተነስ ተነስ” ገና ጠዋት አይኔን ስገልጥ፤ የሶስት ዓመት ልጄ ሜላት እጄን እየጎተተች ስትጣራና እኔን ለመቀስቀስ ስትታገል አየኋት። ሚስቴ ሰላም የመኝታ ቤታችን በር ላይ ሆና በፈገግታ የእኔና የልጄን ሁኔታ ስትመለከት አየኋትና... Read more »

በሕግ ጥላ ስር

ምሽት ላይ አዲስ ሩጫዋ ይበረክታል፡፡ ሠራተኛው ከዋለበት ሥራ ወደቤቱ ይቻኮላል፡፡ መንገዶች በእግረኞች ይሞላሉ፡፡ ያኔ የአዲስ አበባ ዋና ዋና መንገዶች በሰዎች ኮቴ ይጨናነቃሉ፡፡ ሜክሲኮ በተለምዶ ቡናና ሻይ አካባቢ ምሽት ላይ የመንገደኞች መጨናነቅ ከሚበረክትባቸው... Read more »

ቁጭት

በተንጋለልኩበት ከሩቅና ከሰፊ አዳራሽ የሚወጣ ድምፅ ወደጆሮዬ ደረሰ። ማን ስለምንና ስለማን እያወራ እንደሆነ መለየት ግን አልቻልኩም። በሰመመን ለትንሽ ጊዜ ቆየሁ። ቀጥሎ ወደ አፍንጫዬ ከተለመደው ውጪ የሆነ የመድኃኒትና የታፈነ ጠረን ደረሰ። ከቅድሙ ይበልጥ... Read more »

የጨዋታው ፍፃሜ

ገና በንጋት ፀሀይ በምስራቅ በኩል ብቅ ስትል የሰው ትርምስ አይታ አርፍጄ ይሆን እንዴ ማለትዋ አይቀርም:: “ዛሬ ነው ዓለም ደስታቸው ዛሬ ነው ዓለም ደስታቸው… ሆሆ የሁለታቸው” የሰርግ ሙዚቃው አካባቢ ላይ የተለየ ድባብ አላብሶታል::... Read more »

የገዘፈ ምላሽ

ሰርተው በድካማቸው የሚያድሩ፣ ቸርችረው ባገኙት ሽርፍራፊ ሳንቲም ኑሮዋቸውን የሚደጉሙ ታታሪ እናት ናቸው። ዛሬ ገበያ አልቀናቸውም፤ ያሰቡትን ሽጠው ጨርሰው የፈለጉትን መሸመት አልቻሉም። ድካም የበዛበት ውሎ አሳልፈው ምሽት ላይ ወደ ቤታቸው እየተመለሱ ነው። ከገበያተኛ... Read more »

እልልታ

ሜክሲኮ ወደ ቄራ የሚወስደው መንገድ መታጠፊያ በታክሲ ጥበቃ በቆሙ ሰዎች ተሞልቷል። ሰልፍ ይዘው ወደየቤታቸው ሊያደርሳቸው የሚጠባበቁ ሰዎች አንገታቸውን አስግገው የታክሲ መምጣትን ይጠባበቃሉ። የያዝኳትን ላዳ ታክሲ ከታክሲ መጠባበቂያ ቦታው አለፍ አድርጌ አቆምኳት። ምን... Read more »

ከረፈደ

እሁድ ነው፤ የእረፍት ቀን:: እረፍት ለሀና ቅንጦት ነው:: ለእርሷ ዛሬን እቤት እንድትውል ህይወትዋ አልፈቀደላትም:: የልጆችዋን ቁርስ አሰናድታ ሲነሱ ማግኘት የሚችሉበት ቦታ ላይ አኑራ እየተጣደፈች ከቤት ወጣች:: ወደ ስራዋ ፈጥና መድረስ አለባት:: ማታ... Read more »

በድግሱ መሀል

ሰርገኛውና የሙሽሮቹ አጃቢዎች በጭቃ በላቆጠው ጠባብ መንገድ ላይ እየተጋፉ ጭፈራውን ያስነኩታል።“ሀይሎጋ ..ሀይሎጋ ሆ.. አይሎጋ…. ኧረ ጎበዝ አህምነው” ይላሉ።እኔም አሻግሬ ውዴን እያየሁ በቀስታ እጓዛለሁ።የጓደኛዬ ሰርግ ነው።በተገኘሁበት ላይ ሁሉ ቀልቃላ የነበርኩት እኔ ያለወትሮዬ ጭር... Read more »

የስንብት ቃል

ጭርርር……ጭርር… እጅግ የምጠላው ነገር ግን ዘወትር ራስጌዬ እያደረኩት ደጋግሜ የምሰማው ማንቂያ ደወል ከሞቀው እንቅልፌ አባነነኝ። እንደ ምንም በእጄ አጥፍቼው እምር ብዬ በመነሳት መለባበሴን ጀመርኩ። በፍጥነት ወደ ስራ የሚያዳርሰኝ ሰርቪስ እንዳያመልጠኝ መሮጥ በስራ... Read more »

ቤዛ

ፀሀይ ወገግታዋን ተነጥቃና በጉም ተሸፍና ብቅ ብላለች። አይኑ ብርሀን ካየ እንቅልፍ የሚባል ነገር አይወስደውም ። ጭለማ ያስፈራዋል። እሱን ለመሸሽ በጊዜ መተኛትና ጭለማው ሲገፈፍ መንቃት ተላምዶታል። እንደ ለመደው ሰማይ ሲገለጥ ከእነቅልፉ እንደባነነ ለሰዓታት... Read more »