ያሳበዱት እውነት

 ውሎና አዳሩን ጎዳና ካደረገ ሁለት አመት ሆኖታል ታዴ እብዱ ። እናቱ ታደለ ብላ ስም አውጥታለት ነበር። ነገር ግን ይሄ ስም ማህበረሰቡ እብዱ ታዴ በሚል ቀይሮለታል። በእርግጥ እሱ አላበድኩም ብሎ ሞግቶ ነበር እብድ... Read more »

ዓባይ እዚያና እዚህ

እዚያ የዓባይ መድረሻ አገር ሌቱ የቀን ያህል ደምቆ ይታያል፤ በረሀው የክረምት ዝናብ በበቂ መጠን ያገኘ ያህል ለምልሞ ህይወት ለነዋሪው ምቹ ሆኗል:: መብራት እያንዳንዱ ቤት ተዳርሶ ውሃ በበቂ ሁኔታ ሁሉም ጋር ቀርቦ ያለ... Read more »

«ሰማይ ቢቀደድ ሽማግሌ ይሰፋዋል»

ኢትዮጵያውያን ለሽምግልና ትልቅ ክብር ይሰጣሉ። በሽምግልና ያምናሉ፤ ችግሮቻቸውን በሽምግልና ይፈታሉ። ቂምና ቁርሾ ሁሉ የሚሽረው በሽምግልና በሚካሄድ እርቅ ነው። ሽምግልና ካለው ክብርና ተቀባይነት አንጻር ‹‹ ሰማይ ተቀደደ ቢሉ ሽማግሌ ይሰፋዋል›› እስከማለት ይደርሳሉ። በኢትዮጵያዊ... Read more »

«መሪ ከፊት የሚሆን ብቻ አይደለም» ዋና ኦዲተር አቶ ገመቹ ዱቢሶ

አካባቢው በደን የተሸፈነ ነው። መሬቱ ደግሞ እጅግ በጣም ለም። የወደቀና የሚዘራ ፍሬ ሁሉ የሚበቅልበት፤ በጥቂት ቦታ ብዙ የሚታፈስበት። ምን ይሄ ብቻ ለእንሰሳት እርባታ ምቹ ነው። የወተትና የስጋ አገር ነው። አካባቢው የሚገኘው በቀድሞ... Read more »

ስነ ፅሁፍ- ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት

የጋራ ማንነት አገርን ይገነባል። አገር ደግሞ በአንድነት ማንነቱን የሚገልፀው ህዝብ ሉአላዊነት መገለጫ ትሆናለች። ኢትዮጵያ ለዘመናት የተናጠልና የጋራ ማንነት ያላቸው ህዝቦች መገኛ ሆና ቆይታለች። አሁንም እንደቀጠለች ነው። ይህ ብቻ ሳይሆን ብሄራዊ ኩራት፣ ክብርና... Read more »

«ላታጸድቁ አትትከሉኝ!»

ሁልጊዜም ዓይኔን በገለጥኩና እግሮቼን ባንቀሳቀስኩ ቁጥር የሚያስገርሙኝ ገጠመኞች ይበረክታሉ። ዓይነቱና ብዛቱ እንደአዋዋሌ እንደሚወሰን ልብ በሉልኝ። ምክንያቱም እኔ ማለት የአዋዋሌ ነጸብራቅ ነኝና። እንደአዋዋሌ ነው የማስበው፣ እንዳዋዋሌም ነው የምረዳው፤ የምተነፍሰውም እንደአዋዋሌ ነው። አንዳንድ ጊዜ... Read more »

ድንቃ ድንቅ

በአፍሪካ ምርጥ አምስት የፕሬዚዳንቶች አውሮፕላን ዝርዝር ውስጥ የሞሮኮው ቦይንግ 747 ቀዳሚውን ስፍራ ይዟል። በዋናነት ወጪ የተደረገባቸውን ገንዘብ መሰረት አድርጎ አፍሪካን ክራድል የተባለ ድረ ገጽ ደረጃውን አውጥቷል። በዚሁ መሰረት እጅግ ቅንጡ የፕሬዚዳንቶች አውሮፕላኖች... Read more »

እሱስ ታሟል አሉ!

«ስንት ወገን ከቦት ጦር የማይመልሰው ፤ እንዴት ጣና ያልቅስ ዕንባ አውጥቶ እንደ ሰው»… ብዙዎች የጣና ጉዳይ አሳስቧቸው በቁጭት ከተናገሩት ቀንጨብ አድርጌ እኔም በቅኝቴ ላነሳሳው ወደድኩ። ጣና ሀብታችን ነው። ጣና መልካችን ነው። ዞር... Read more »

የራስ ሲሆን

 “ጋሹ .. ጋሹ ..” ሲነጋ የሰማሁት የመጀመሪያው ጥሪ ነው።ባለቤቴ ሳምሪ ያለወትሮዋ ቀድማኝ ተነስታ እኔን መቀስቀስዋ ነበር።ቤተሰብ ጋሻ እንድሆን በመመኘት ያወጣልኝ ጋሻው የተሰኘ ስሜ ሚስቴ ደጋግማ ጋሹ በማለት መጥራትዋ መደበኛ ስሜ እስኪመስለኝ ተላምጄዋለሁ።አዳዲስ... Read more »

«እንደ ኢትዮጵያዊ ኑሮ ማለፍን እመርጣለሁ» አርቲስት አዝመራው ሙሉሰው

ቁም ነገር እያስጨበጠ ያዝናናል። የበርካታ አርቲስቶችን ዘፈን በማስመሰል ለብዙዎች የሳቅ ምንጭ ሆኗል። በተለይ ደግሞ አስቴር አወቀን በማስመሰል የሚወዳደረው የለም። የአትሌት ቀነኒሳ በቀለን የሩጫ ስልት ማስመሰል ሌላው መለያው ነው። በዚህም ሥራው አድናቆትን ከአትሌቱ... Read more »