የመንግሥትና የግሉ ዘርፍ ቅንጅት ለሀገር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት

በግሉ ዘርፍ እና በመንግሥት መካከል እንደ ድልድይ ሆኖ የሚያገለግለው የኢትዮጵያ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት፤ ከሚያከናውናቸው ተግባራት መካከል በፖሊሲና አሰራሮች ትግበራ ሂደት ባጋጠሙ እንቅፋቶች ላይ በመነጋገር፣ መፍትሔ ማፈላለግና የማሻሻያ ርምጃዎች እንዲወሰዱ ማድረግ... Read more »

የኢትዮጵያን ይግዙ – ምርቶችን ማስተዋወቅና ትስስር መፍጠር ያስቻለ መድረክ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ኢትዮጵያ በተለያዩ አካላት የሚዘጋጁ በርካታ ዓለም አቀፍ እና ሀገራዊ የንግድ ትርኢቶችን /ኤግዚቢሽኖች/ን እያስተናገደች ትገኛለች። በዚህ አመት ብቻ አመት በዓሎችን ምክንያት በማድረግ ከተካሄዱ የንግድ ትርኢቶች ውጭ እንደ የኢትዮጵያን ይግዙ፣ የቆዳና... Read more »

ባለዘርፈ ብዙ ፋይዳው የቅመማ ቅመም ዘርፍ አዲስ መመሪያ

  የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን መሰረት አዲስ የቅመማ ቅመም የጥራት እና የግብይት መመሪያ አውጥቷል:: መመሪያው አምራቹ የቅመማ ቅመም ምርቱን ከተለመደው አመራረት በተለየ መንገድ ምርትና ምርታማነት እንዲጨምርና በጥራት እንዲመረት ማድረግ የሚያስችል... Read more »

ነጋዴ ሴቶችን በማበረታታት ምርትና አገልግሎታቸውን ያስተዋወቀው ኤክስፖ

በንግዱ ዘርፍ እንዲሁም በሥራ ፈጠራ ትልቅ ድርሻ ያላቸውን በተለይም ነጋዴ ሴቶችን ለማበረታታት ያለመው የመጀመሪያው የነጋዴ ሴቶች ኤክስፖ ከሰኔ 7 እስከ 9 ቀን 2015 ዓ.ም ‹‹ችግሮቻችንን እንስበር፤ ድልድይ እንገንባ›› በሚል መሪ ሃሳብ ተካሂዷል፡፡... Read more »

አበረታች ውጤት እያስመዘገበ ያለው የአበባ የውጭ ንግድ

 ኢትዮጵያ በሆርቲካልቸር ዘርፍ አበባ፣ አትክልትና ፍራፍሬ እንዲሁም የዕጸ ጣዕም ምርቶችን ማምረት የሚያስችል ምቹ የአየር ሁኔታና እምቅ የተፈጥሮ ሃብት እንዳላት ይታወቃል።ይህ እምቅ ሀብት ለአገራዊ ኢኮኖሚ ዕድገት ተስፋ ተጥሎበት በሆርቲካልቸር ዘርፍ ላይ እየተሰራም ይገኛል።ዘርፉ... Read more »

«ዘርፉ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን እስከ 40 በመቶ ቅናሽ ለሸማቹ እያቀረበ ነው» አቶ መህዲ አስፋው የአትክልትና ፍራፍሬ ንግድ ሥራ ዘርፍ ዋና ሥራ አስፈጻሚ

 የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን በስሩ ከሚገኙ አራት ዘርፎች መካከል የአትክልትና ፍራፍሬ ንግድ ሥራ ዘርፍ/ኢትፍሩት/ አንዱ ነው።ዘርፉ “ኢትፍሩት” ተብለው በሚታወቁት መሸጫ ኮንቴነሮቹ በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን ለሸማቾች በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ... Read more »

የገበያ ማረጋጋቱ ሌላ አማራጭ

የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን በመሠረታዊነት በሀገር ውስጥ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የማኅበረሰብ ክፍሎች የምግብ ፍጆታ አቅርቦትን ማሟላት አንዱና ዋነኛው ተግባሩ ነው። ከዚህም ባለፈ በሀገር ውስጥ የሚታየውን የዋጋ ንረት የማረጋጋትና የስርጭት መጠን ክፍተትን የማስተካከል... Read more »

በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪነቱ የጨመረው ቡና- የማህበሩ ድርሻ

በአገሪቱ የማህበራት ታሪክ ውስጥ ከቀዳሚዎቹ ተርታ የሆነው የቀድሞው የኢትዮጵያ ቡና ላኪዎች ማኅበር ያሁኑ የኢትዮጵያ ቡና ማህበር ግብይትን በማሳለጥ ረገድ አበርክቶው የጎላ ነው። ቡና ከአገር ውስጥ ገበያ ባለፈ በውጭው ዓለም እንዲታወቅና እንዲሸጥ በማድረግ... Read more »

ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት የኅብረት ሥራ ማኅበራት ገበያን የማረጋጋት ተግባር

በሀገሪቱ እየተባባሰ የመጣውን የዋጋ ጭማሪ ለማረጋጋት መንግሥት የተለያዩ አማራጮችን ሲወስድ ይታያል:: ገበያን ለማረጋጋት መንግሥት ከወሰዳቸውና እየወሰዳቸው ከሚገኙ እርምጃዎች መካከል የግብርና እንዲሁም የኢንዱስትሪ ምርቶችን በኅብረት ሥራ ማኅበራት አማካኝነት በተመጣጣኝ ዋጋ ለሸማቹ ተደራሽ ማድረግ... Read more »

ከዋጋው ትመናው በላይ ቁጥጥርና ክትትል የሚያሻው የሲሚንቶ ገበያ

መንግሥት ለግንባታው ዘርፍ ቁልፍ የሆነውን የሲሚንቶ እጥረት ለመቅረፍ ሲል በርካታ ሥራዎችን ሲሠራ ቆይቷል:: በተለይም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየናረ የመጣውን የሲሚንቶ ዋጋ የተጋነነ ዋጋ እንዳይኖረውና ገበያውን ለማረጋጋት በሚል አማራጮችን በማፈላለግና አዳዲስ መመሪያዎችን በማውጣት... Read more »