
ከ1990ዎቹ ማብቂያ እና ከ2000 ዓ.ም መግቢያ ጀምሮ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ንረት ስታስተናግድ ቆይታለች፡፡ የቤት፣ የምግብ፣ ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች በአጠቃላይ የሁሉም ነገር ዋጋ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ቆይቷል። ለዚህም ችግር መከሰት... Read more »

የዳቦ ዱቄት አቅርቦቱ ከሸማቾች ማህበራት ከራቀ እና በሌላ የገበያ ስፍራም አንድ ኪሎ ከ50 ብር በላይ መጠራት ከጀመረ ወራት ተቆጥረዋል። ይህም በሸማቹ ማህበረሰብ ዘንድም አነጋጋሪ ሆኖ ቀጥሏል። በአንዳንድ የሸማቾች ማህበራት አማካይነት ብቅ ያለው... Read more »

በ2013 በጀት ዓመት ኢትዮጵያ በወጪ ንግድ ለዓመታት ሲታይ የነበረውን የቁልቁለት ጉዞ ከመግታት አልፋ አዲስ ታሪክ አስመዝግባለች።ሀገሪቷ አዲስ ታሪክ ካስመዘገበችባቸው የወጪ ንግድ ምርቶች አንዱ ቡና ነው። በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 248 ሺህ 311 ቶን... Read more »

ባለፈው ዓመት የተሰራ ጥናት እንደሚያመላክተው በኢትዮጵያ በከተሞች ካለው ስራ ውስጥ አንድ ስድስተኛ የሚሆነው በኢ- መደበኛ ዘርፍ የተያዘ ነው። ይህን ችግር ለመቅረፍ የተለያዩ ከተሞች የተለያዩ ጥረቶችን እያደረጉ መሆናቸውን በተደጋጋሚ ሲገልጹ ይስተዋላል፡፡ ለአብነት ያህል... Read more »

የቅመማ ቅመም ማህበር አምራቾችንና እሴት ጨምረው አዘጋጅተው(አቀነባብረው)ለውጭ ገበያ የሚያቀርቡ አባላትን ይዞ የሚንቀሳቀስ ሲሆን፣አባላቱ ቅመማቅመምና መአዛማ ምርቶችን በማምረት ከግል ተጠቃሚነት ባለፈ ለዜጎቹ የሥራ ዕድል በመፍጠርና የውጭ ምንዛሪም በማስገኘት በሀገር የኢኮኖሚ ዕድገት ውስጥ አስተዋጽኦ... Read more »

ኢትዮጵያ ከወጪ ንግድ በምታገኘው ገቢ እና ለገቢ ንግድ በምታወጣው ወጪ መካከል ያለው ሰፊ ልዩነት የረጅም ጊዜ ራስ ምታት ሆኖ ቆይቷል። ከለውጡ በፊት በነበሩት አምስት እና ስድስት ዓመታት ሀገሪቱ ከወጪ ንግድ የምታገኘው ገቢ... Read more »
በምግብ ዘይት ፍላጎትና አቅርቦት መካከል የሚታየውን ክፍተት ለማጥበብ በርካታ ስራ ሲሰራ ቆይቷል። ባለፉት ሶስት ዓመታት በመንግስትና በግሉ ባለሀብቶች የጋራ ቅንጅት በርካታ እንቅስቃሴዎች ተደርገዋል። በዚህም ግዙፍ ዘይት አምራች ፋብሪካዎች እንዲገነቡ እና የዘይት ፍላጎትን... Read more »
በኢትዮጵያ ስድስተኛው አገር አቀፍ ምርጫ በሰላም ተጠናቅቋል፡፡ በተለያዩ ምክንያቶች በሰኔ 14 ምርጫ ማካሄድ ባልተቻለባቸው አካባቢዎች ደግሞ ጳጉሜ 1/2013 ዓ.ም ምርጫ ይካሄዳል፡፡ በምርጫው አሸናፊ የሆነው ፓርቲ ወይም ፓርቲዎች አሸናፊነቱ/አሸናፊነታቸው እንደተረጋገጠ መንግሥት የሚመሰርት/የሚመሰርቱ ይሆናል፡፡... Read more »

የኑሮ ውድነቱ የእያንዳንዳችንን ኪስ አንኳኩታል።ፍላጎታችንን ቀንሰን እንደ አቅማችን ለመኖር ተገደናል። ያማረንን ሁሉ ትተን በአይናችን አይተንና ጠግበን እንድናልፈው ሆነናል። ‹‹ከጮማው ቁረጥ፣ ከቀዩ፣ ኧረ ከጎድኑ…›› የሚሉ የሸማች ድምጾች የጥቂቶች ብቻ እየሆኑ ነው። አብዛኛው ስጋ... Read more »

በአዲስ አበባም ሆነ በመላ ሀገሪቱ ለሚስታዋለው የዋጋ ግሽበት መንስኤ ምክንያቶች አንዱ የገበያ መረጃ እጥረት መሆኑን በተለያዩ ጊዜያት የተሰሩ ጥናቶች ያሳያሉ:: ሸማቹ ስለ ገበያ ሁኔታ በቂ መረጃ ስለማይኖረው ነጋዴዎች የሚጠሩትን ዋጋ ከፍሎ የመግዛት... Read more »