የጥላቻ ንግግር-የሰላም ጠንቅ

በማህበራዊ ድረገፆች ጥላቻን የሚዘሩ ንግግሮች በመሰራጨታቸው አገር እንዳትረጋጋ እያደረጉ ነው። ጉዳዩ ያሳሰባቸው የዘርፉ ባለሙያዎች ማህበራዊ ድረገፆች የአጠቃቀም ገደብ ይበጅላቸው ይላሉ። ጉዳዩን አጥንቶ መፍትሄ የሚሰጥ አካል እንደሚያስፈልግም ይገልጻሉ። ዶክተር ደምመላሽ መንግስቱ በጅማ ዩኒቨርስቲ... Read more »

የአደንዛዥ ዕጽ መሞከሪያ የጎዳና ወጣቶች

መስቀል አደባባይ በታክሲ እየሄድኩ ነው፤ድንገት የመንገድ መብራት ለሰከንዶች አቆመን። ከታክሲው ረዳት መቆሚያ በኩል አሳዛኝ የታዳጊዎች ድምጽ ወደ ጆሯችን በመድረሱ ተሳፋሪው አይኑን ወደውጪ አፍጧል። «የጎዳና ልጅ ነኝ፤ አባት እናት የለኝ፤ ሳገኝ እበላለሁ ሳጣም... Read more »

ሚኒስቴሩ የመቶ ቀናት እቅዱን ተግባራዊ እያደረገ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፦ የኢፌዴሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር በመቶ ቀናት እቅዱ ችግሮች እንዳልገጠሙትና ባቀደው ልክ እያከናወነ መሆኑን ገለጸ። የሚኒስቴሩ የሕዝብና ዓለምአቀፍ ግንኙነት ዋና ኃላፊ አቶ ገዛኸኝ አባተ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ በመቶ ቀናት... Read more »

የጋዜጠኛ፣ ተርጓሚ እና ደራሲ ግርማ ለማ  ሥርዓተ ቀብር ተፈፀመ

አዲስ አበባ፡-   በተወለዱ በስልሳ አምስት አመታቸው ታህሳስ አስር 2011 ዓ.ም  ያረፉት ጋዜጠኛ፣ ተርጓሚ እና ደራሲ ግርማ ለማ የቀብር ሥነሥርዓት ትናንት  የስራ ባልደረቦቻቸው፣ወዳጅ ዘመዶቻቸውና አድናቂዎቻቸው በተገኙበት አዲሱ ገበያ በሚገኘው እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን  ተፈፅሟል።... Read more »

የፋይናንስ ተቋማት የወጪ ንግድ ምርት አቅራቢዎችን እንዲደግፉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ ለውጭ ንግድ የምታቀርባቸውን ምርቶች ለመጨመርና የውጭ ምንዛሪ ገቢውን ለማሳደግ የፋይናንስ ተቋማት የወጪ ንግድ ምርት አቅራቢዎችን እንዲደግፉ ላኪዎች ጠየቁ፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኢትዮጵያ የውጭ ንግድ ዙሪያ ከላኪዎች ጋር  በሂልተን ሆቴል... Read more »

ለውጡን በጋራ ፣ በትጋት

«የአፋር ክልል አሁንም ከታዳጊ ክልሎች መካከል ይመደባል። የመሰረተ ልማት ግንባታ በአግባቡ አልተስፋፋም፤ የወጣቶች የስራ ፈጠራ በተገቢው መንገድ አልተሰራበትም፤ የመልካም አስተዳደር ችግሮችንም ለመናገር መድረኮች አልነበሩንም ፤  እነዚህ ክፍተቶች በአዲሱ ካቢኔ እንዲስተካከሉ እንፈልጋለን» ይላል ... Read more »

በከተማዋ የቱሪስት ፍሰትን ለመጨመር የሚያግዝ መመሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ:- የአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ንግድ ዘርፍ ማህበር በአዲስ መልክ ለሦስተኛ ዙር ያሳተመውን የሆቴልና ከተማ መመሪያ ይፋ አደረገ። መመሪያው በአዲስ አበባ ከተማ የቱሪስት ፍሰትን ለመጨመር እንዲሁም  የማህበረሰቡንና የሀገርን ገቢ ከፍ ለማድረግ... Read more »

መሠረታዊ የጤና ክብካቤ አሀድ ክለሳና የሚጠበቀው ውጤት 

ኢትዮጵያ በጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም መሠረታዊ የጤና አገልግሎት ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ ባለፉት ዓመታት በገጠር ያከናወነቻቸው ሥራዎች ውጤታማ እንደነበር ይታወሳል፡፡ በወቅቱም በዓለም አቀፍ ደረጃ ጭምር እውቅና አስገኝ ቶላታል፡፡ላለፉት ዘጠኝ ዓመታት በሽታን መከላከልና ጤናን ማበልፀግ... Read more »

ኤጀንሲው የመጋዘን ግንባታ እቅዱን ማሳካት አልቻለም

አዲስ አበባ፡- በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ መጨረሻ አንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን መጠባበቂያ የእህል ክምችት ለመያዝ አቅም ለመፍጠር የሚያስችሉ በሰባት ከተሞች የመጋዘኖች ግንባታ ቢታቀድም ማሳካት አለመቻሉን የቀድሞው መጠባበቂያ እህል ክምችት ኤጀንሲ... Read more »

የባህላዊ ህክምና ስርዓትን በህግ ማዕቀፍ  መደገፍ ያስፈልጋል

አዲስ አበባ፡- ደህንነቱና ጥራቱ የተጠበቀ የባህላዊ ህክምና ሥርዓት በመዘርጋት ከመደበኛው የጤና አገልግሎት ጋር ማቀናጀት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ጤናና ሥነ ምግብ ምርምር ኢንስቲትዩት ገለፀ፡፡ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ኤባ ተስፋዬ ትናንት... Read more »