ኢትዮጵያ ከንብ ሀብቷ ተጠቃሚ እንዳልሆነች ተገለፀ

አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ ለንብ ማነብ የሚያስችል ሰፊ ምቹ ሁኔታና ዕምቅ ሀብት ቢኖርም ጥቅም ላይ እየዋለ ያለው በዝቅተኛ ደረጃ መሆኑ የግብርና ሚኒስቴር ገለፀ። ሚኒስትሩ አቶ ኡመር ሁሴን ትናንት በንብ ማነብ ተግባር ላይ ለመምከር... Read more »

መንግሥት የጀመረውን ህግ የማስከበር ሥራ አጠናክሮ ይቀጥላል

አዲስ አበባ፡- መንግሥት የጀመረውን ህግ የማስከበር ሥራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪ አስታወቀ። የፕሬስ ሴክሬታሪዋ ቢልለኔ ስዩም ትላንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደተናገሩት መንግሥት የጀመረውን የህግ የበላይነትን የማስከበር ሥራዎች አጠናክሮ... Read more »

አዲስ ዘመን ወደ ቀድሞ ዝናው

በኢትዮጵያ ህትመት ታሪክ በአንጋፋነቱ ይታወቃል፡፡ በርካታ ጸሐፍትንም አፍርቷል አዲስ ዘመን ጋዜጣ። አንዳንዶች የአገር ሃበት ፣አለፍ ሲልም ታሪክ ማጣቀሻ(ኢንሳይክሎፒዲያ) ሲሉ ባለውለታነቱን ይገልጻሉ። እንዲህ የተባለለት አዲስ ዘመን ጋዜጣ በውጫዊና ውስጣዊ ምክንያቶች ተነባቢነትና ተፈላጊነት አብሮት... Read more »

የተቀናጀ የፋይናስ አስተዳደር መረጃ ሥርዓትና የተቋማት ጉዞ 

መንግስት በየተቋማቱ የሚስተዋለውን የፋይናንስ አሰራር ችግር ለመፍታት በየጊዜው አዳዲስ አሠራሮችን በመዘረጋት በርካታ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል፡፡ በተለይም ከ2004ዓ.ም ጀምሮ በተመረጡ ተቋማት ላይ ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን የተቀናጀ የፋይናንስ አስተዳደር መረጃ ሥርዓት በመዘርጋት የፋይናንስ አሰራር... Read more »

የቫይረሱን ስርጭት የመከላከል ኃላፊነታቸውን ያልተወጡ ሊጠየቁ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፡- በአገሪቱ በየዓመቱ አዲስ በኤች. አይ.ቪ. ቫይረስ የሚያዙና የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር በመቀነስ እ.ኤ.አ በ2020 ለማሳካት የተያዙትን የሦስቱን ዘጠና ግቦች ከማሳካት አኳያ አስፈፃሚ ተቋማት የሚጠበቅባቸውን እየተወጡ ባለመሆኑ ሊጠየቁ እንደሚገባ የፌዴራል ኤች.አይ.ቪ.ኤድስ መከላከልና... Read more »

ከቆዳ ውጤቶች ንግድ 13 ነጥብ 1 ሚሊዮን ዶላር ተገኘ

አዲስ አበባ፡- በጥቅምት ወር 2011 ዓ.ም ወደ ውጭ ከተላኩ የቆዳና የቆዳ ውጤቶች ምርቶች 13 ሚሊዮን ዶላር በላይ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ የኢንስቲትዩቱ የኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ ስርጃቦ ለአዲስ ዘመን... Read more »

29 ሺ ሄክታር መሬት ለማልማት የሚያስችለው የወይጦ ግድብ ጥናት በቅርቡ ይጠናቀቃል

አዲስ አበባ፡-29 ሺ ሄክታር መሬት ለማልማት የሚያስችለው በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ክልል በደቡብ ኦሞ ዞን የሚገነባው የወይጦ ግድብ ዝርዝር ጥናት በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነት እና... Read more »

ሐሰተኛ መረጃ እና ሐሰተኛ የመረጃ ምንጭን በመከላከል አገርን ከጥፋት ማዳን እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፡- ጋዜጠኞች ሐሰተኛ መረጃ እና ሐሰተኛ የመረጃ ምንጭን በመከላከል ሀገርን ከጥፋት ማዳን እንደሚገባቸው ተገለጸ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለዝግጅት ክፍላችን ትናንት በላከው መግለጫ እንዳመለከተው፤ ተአማኒነት የሌለው ዜና (Fake News) እና የእጅ ስልክ... Read more »

የኢትዮጵያ ቀይ ቀበሮዎች ውሻን በሚያሳብድ በሽታ እየሞቱ ነው ተባለ

የኢትዮጵያ ቀይ ቀበሮዎች ውሻን በሚያሳብድ በሽታ እየሞቱ መሆናቸው ተረጋግጧል፡፡ ብርቅዬ እንስሳቱን ውሻን ከሚያሳብድ በሽታ ለመከላከል ክትባት እየተሰጠ መሆኑን ደግሞ የአማራ ክልል አካባቢ ደን እና የዱር እንሰሳት ልማትና ጥበቃ ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ ከሚገኙ... Read more »

ተቋሙ ቅሬታ በቀረበባቸው አንድ ሺህ 582 ተቋማት ላይ ቁጥጥር አካሄደ

  አዲስ አበባ፡- የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ባለፉት ዓመታት የሕግና የአሠራር ክፍተቶች ታይቶባቸዋል በተባሉ አንድ ሺህ 582  ተቋማት ላይ አስፈላጊውን ምርመራ ሲያካሂድ መቆየቱን አስታወቀ። ተቋሙ  ሰሞኑን በአዳማ ከተማ ባካሄደው አገር አቀፍ... Read more »