አርቲስት አምለሰት ለ200 ሴት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ሰጠች

አዲስ አበባ፡-አርቲስት አምለሰት ሙጬ የኢኮኖሚ ችግር ላለባቸው 200 የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሴት ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ሰጠች፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሴቶች ህጻናትና ጉዳይ ቢሮ አዳራሽ በተደረገው ርክክብ ላይ አርቲስት አምለሰት እንዳለችው፣... Read more »

ህብረት ሥራ ማህበራት የኅብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማርካት እየሰሩ ነው

አዳማ፤ ህብረት ሥራ ማህበራት ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለኅብረተሰቡ በማቅረብ ለፍትሀዊ ተጠቃሚነት እየሰሩ መሆኑን የፌዴራል ህብረት ሥራ ኤጀንሲ አስታወቀ። ኤጀንሲው የማህበራቱንና ኢንዱስትሪ ግብዓት ትስስርን አስመልክቶ በአዳማ ሪፍት ቫሊ ሆቴል ትናንት በተካሄደው የውይይት ላይ... Read more »

ምክርቤቱ በኢትዮጵያ መንግስትና በዓለም አቀፍ የልማት ማህበር መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት አፀደቀ

የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ለልማት ፖሊሲ ፋይናንስ ማስፈፀሚያ በኢትዮጵያ መንግስትና በአለምአቀፍ የልማት ማህበር መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ረቂቅ አዋጅ መርምሮ አፀደቀ። ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባው በአንድ ተቃውሞና አንድ ድምፀ ተአቅቦ በአብላጫ... Read more »

መቀሌን ጽዱ፣ ውብና ለቱሪዝም ምቹ ለማድረግ እየተሰራ ነው፡-የከተማው ከንቲባ

የህዝብ ንቅናቄ በመፍጠር የመቀሌን ከተማ ጽዱ፣ ውብና ለቱሪዝም ምቹ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የከተማዋ ከንቲባ ኢንጂነር አርአያ ግርማይ አስታወቁ፡፡ በመቀሌ ከተማ ከ300 በላይ የሚሆኑ “የጽዱ መቀሌ ፎረም አባላት” ውይይት ትላንት ተካሂዷል፡፡ የከተማው ከንቲባ... Read more »

የአብዴፓ 7ኛ ድርጅታዊ ጉባዔ የፕሬዚዲየም አባላቱን መረጠ

የአፋር ብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /አብዴፓ/ 7ኛ ድርጅታዊ ጉባዔ 7 የፕሬዚዲየም አባላቱን መረጠ። ጉባዔው፦ አምባሳደር ሀሰን አብዱልቃድር- ሰብሳቢ ኢንጂነር አይሻ መሃመድን- ምክትል ሰብሳቢ አድርጎ መርጧል። በተጨማሪም፦አሊ ሁሴን ወኢሳ፣ አወል አርባህ፣ ዘሃራ ሁመት፣ አባሂና... Read more »

አቶ ተፈራ መኮንን የአፍሪካ ሲቪል አቭየሽን ዋና ጸሀፊ በመሆን ተመረጡ

ከዚህ ቀደም የኢትዮጵያ ሲቪል አቭየሽን ባለስልጣን ዳይሬክቶሬት ጄኔራል የነበሩት አቶ ተፈራ መኮንን የአፍሪካ ሲቪል አቭየሽን ዋና ጸሀፊ በመሆን ተመረጡ፡፡ ድርጅቱን ለመምራት አገራችን ያቀረበችው ዕጩ መመረጡ ለቀጠናው የሚኖረው ፋይዳ ቀላል አይሆንም፡፡ ድርጅቱ ትናንት... Read more »

አዋሽ ባንክ እና አዋሽ ኢንሹራንስ ለተፈናቀሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ የሚውል 20 ሚሊዮን ብር ለገሱ

˝እውነተኛ ዜጋ በደስታ ቀን አብሮ የሚቆም ሳይሆን በችግር ወቅት አብሮ የሚቆም ነው˝ ብለዋል የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ለማ መገርሳ ፡፡ የአዋሽ ባንክ 15 ሚሊዮን ብር እንዲሆም አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ 5 ሚሊዮን ብር... Read more »

አርብቶ አደሩንና አባሎቼን በአግባቡ ከጎኔ ባለማሰለፌ የሚፈለገው ለውጥ አልመጣም…አብዴፓ

የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲዊ ፓርቲ /አብዴፓ አባላቱንና አርብቶ አደሩን በሚፈለገው ደረጃ ከጎኑ ባለማሰለፉ የህዝቡ ኑሮ የሚጠበቀውን ያክል እንዳልተለወጠ ገለጸ። ፓርቲው 7ኛው መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ በሰመራ ከተማ ማካሔድ ጀምሯል። በጉባኤው መክፈቻ ላይ የፓርቲው ሊቀመንበር... Read more »

‹‹ፌዴሬሽኑ ከህዝቡ ጋር ያደረገው ውይይት ተስፋ ሰጪ ነው ››

አዲስ አበባ፡- ዘንድሮ ለ13ኛ ጊዜ የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች በዓል ከመከበሩ አስቀድሞ የህዝብ ለህዝብ ትስስሩን ወደነበረበት ለመመለስ በተለያዩ አካባቢዎች ተንቀሳቅሶ ያደረገው ውይይት ተስፋ ሰጪ መሆኑን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂም... Read more »

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለጸጥታ መደፍረስ ምክንያት የሆኑ አመራሮች ላይ እርምጃ ይወሰዳል—ቤጉህዴፓ

  የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ/ቤጉህዴፓ ማዕከላዊ ኮሚቴ በክልሉ ለተከሰተው የጸጥታ መደፍረስ ምክንያት የሆኑ አመራሮች ተለይተው እርምጃ እንዲወሰድባቸው መወሰኑን አስታወቀ። ባለፈው ቅዳሜ የተጀመረው የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ እንደቀጠለ ነው፡፡ የፓርቲው ጽህፈት... Read more »