ከውጪ ከሚገቡት 210 ሺ ሞተሮችና ፓምፖች 20 በመቶው አይሰሩም

አዲስ አበባ፡- ወደ አገር ውስጥ ከሚገቡ 210 ሺ የመስኖ ውኃ መሳቢያ ፓምፖች እና ሞተሮች ውስጥ 20 በመቶ የማይሰሩ መሆናቸው በጥናት መረጋገጡን የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ገለጸ። የፍተሻ ማዕከልም ከአጋር ድርጅቶች ጋር በቅንጅት... Read more »

የዕፅዋት ቁጥጥርና ጥበቃ ያለመጠናከሩ ምርታማነትንእንዲቀንስ እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፡- ጠንካራ የሆነ የዕፅዋት ቁጥጥርና ጥበቃ አለመኖር ሰብሎችና የፍራፍሬ ተክሎች በመጤ አረምና ባክቴሪያ እየተጠቁና ምርታማነት እንዲቀንስ እያደረገ መሆኑን ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ። የግብርና ሚኒስቴር በበኩሉ ችግሩ የቁጥጥር ማነስ ሳይሆን የአጠቃቀም ስርዓቱ ልቅ... Read more »

በተጓተቱ የግንባታ ፕሮጀክቶች ላይ የእርምት እርምጃ እየተወሰደ ነው

 • የ 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር የመንግሥት የሕንፃ ግንባታ ፕሮጀክቶች ተጓተዋል የኮንስትራክሽን ሥራዎች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች በሚገኙና ወደ አስራ አራት በሚጠጉ የመንግሥት የሕንፃ ግንባታ ፕሮጀክቶች ላይ ባካሄደው የቁጥጥር ሥራ... Read more »

የኖቭል ኮሮና ቫይረስ እንዳይከሰት የጥንቃቄ ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ:- ከታህሳስ ሃያ አንድ 2012 ዓ.ም ጀምሮ በቻይና ውሃን (Wuhan) ክልል የተከሰተው የኖቭል ኮሮና ቫይረስ (corona virus) በሽታ ወደ አገራችን እንዳይዛመት እየተሠራ መሆኑ ተነገረ። የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በትላንትናው እለት በኢንስቲትዩቱ... Read more »

በ35 ሚሊዮን ብር የተገነባው የቡና ምርምር ሙዚየም ለአምስት ዓመታት ያለሥራ ተቀምጧል

ቦንጋ፡- በሀገር አቀፍ ደረጃ የቡና ምርምርን ለማጎልበት ታስቦ በካፋ ዞን ቦንጋ ከተማ በ35 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው ብሄራዊ የቡና ሙዝየም ላለፉት አምስት ዓመታት ያለ ሥራ መቀመጡ እንዳሳሰበው የከፋ ዞን አስታወቀ። የካፋ ዞን... Read more »

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤትየተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲን ለማቋቋም የወጣውን ረቂቅ አዋጅ አጽድቋል

– ለካቢኔ አባላትና ለቦርድ አመራሮችም ሹመት ሰጥቷል አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ባካሄደው 7ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባዔው የተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲን ለማቋቋም የወጣውን ረቂቅ አዋጅ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል... Read more »

ለዘላቂ ማረፊያ የሚጠየቀው የተጋነነ ክፍያ ተገቢ አለመሆኑ ተገለጸ

 • በአንዳንድ የእምነት ተቋማት እስከ 90 ሺህ ብር ይጠየቃል አዲስ አበባ፤- በእምነት ተቋማት ለዘላቂ ማረፊያ የተጋነነ ክፍያ ማስከፈል ተገቢ አለመሆኑ ተገለጸ። በአንዳንድ የእምነት ተቋማት ለመቃብር ስፍራ እስከ 90 ሺህ ብር እንደሚጠየቅም ተጠቁሟል፡፡... Read more »

376 ኢንተርፕራይዞች የሊዝ ፋይናንስ ማሽን ተጠቃሚ መሆናቸው ተጠቆመ

• የልማት ተነሽ አርሶ አደሮችም የእድሉ ተጠቃሚ መሆናቸው ተገልጿል  አዲስ አበባ፡-ለ376 ኢንተርፕራይዞች 92 ነጥብ አንድ ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የካፒታል ዕቃዎች ሊዝ ግዥ በመፈጸም ለተጠቃሚዎች ማስተላለፉን የአዲስ ካፒታል ዕቃ ሊዝ ፋይናንስ አክሲዮን ማህበር... Read more »

በኢትዮጵያ በስጋ ደዌ በሽታ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር መቀነሱ ተገለጸበኢትዮጵያ በስጋ ደዌ በሽታ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር መቀነሱ ተገለጸ

– በታማሚዎች ላይ የሚደርሰው መድሎና መገለል አሁንም አልቀረም አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ በየዓመቱ በስጋ ደዌ በሽታ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ከ30 ሺህ ወደ አራት ሺህ ዝቅ ማለቱን የስጋ ደዌ ብሄራዊ ማህበር አስታወቀ። በስጋ ደዌ... Read more »

50 ከመቶ የሚሆኑ የጤና ተቋማት የጽንስ ማቋረጥ አገልግሎት እንደማይሰጡ ተገለፀ

 አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ 50 በመቶ በሚሆኑት የጤና ተቋማት በህግ የተፈቀደውና ንጽህናው የጠበቀ የጽንስ ማቋረጥ ህክምና አገልግሎት እንደማይሰጡ ተገለጸ። የጤና ተቋማት ንጽህናው የጠበቀ የጽንስ ማቋረጥ የህክምና አገልግሎት አለመስጠታቸው እናቶችን እስከ ሞት ለሚያደርስ ውርጃ... Read more »