የመንግስታት ግንኙነት ስርዓት መሰረቱ የተዋቀሩበት መንገድ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፡- የፌደራልና የክልል መንግስታት ግንኙነት እንዲኖር አስገዳጅ ከሚያደርጉት ጉዳዮች አንዱ መንግሥታቱ የተዋቀሩበት መንገድ እንደሆነ ተገለጸ። የህግ ፍትህና ዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የፌደራልና የክልል መንግስታት የግንኙነት ሥርዓትን አስመልክቶ በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ... Read more »

የዩኒቨርሲቲ – ኢንዱስትሪ ግንኙነት በዕቅድ አለመደገፉ ተገለጸ

 ኢዜአ፡- የዩኒቨርሲቲ- ኢንዱስትሪ ጥምረት የመፈላለግ ግንኙነትን መሰረት ያደረገ ባለመሆኑና በዕቅድ ባለመመራቱ ምክንያት ውጤታማ ሊሆን አለመቻሉን የቤቶች ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስትሯ ኢንጂነር አይሻ መሐመድ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትና ኢንዱስትሪዎች ተቀናጅተው ባለመስራታቸው... Read more »

ኢንተርፕራይዙ ከ192 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ:- የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ በተያዘው በጀት ዓመት ስድስት ወራት ውስጥ ከክፍያ መንገዶችና ከልዩ ልዩ የገቢ ምንጮች ከ192 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ። በክፍያ መንገዶች ላይ የሚደርሰው የትራፊክ የሞት አደጋ... Read more »

በከተማዋ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ከ101 ሺ በላይ ተመዛኞች መመዘናቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፡- በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ስድስት ወራት በተለያዩ የሙያ ዘርፎች 101 ሺ 841 ተመዛኞች መመዘናቸውን የአዲስ አበባ ከተማ የትምህርትና ሥልጠና ጥራት ፣ የሙያ ብቃትና ምዘና ማረጋገጫ ባለስልጣን አስታወቀ። ከተመዛኞቹ 53 ሺ... Read more »

የፕሮጀክቶች መዘግየት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችል ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፡- የፕሮጀክቶች መዘግየት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የሚያሥችል ረቂቅ አዋጅ መዘጋጅቱ ተገለጸ።ባለፉት አምስት አመታት በመንግስት ከተከናወኑ 60 ትላልቅ ፕሮጀክቶች 70 ከመቶ የሚሆኑት በወቅቱ ባለመጠናቀቃቸው መንግስት ለተጨማሪ ዘጠኝ ቢሊዮን ብር ወጪ መዳረጉ ተጠቅሷል።... Read more »

“ሽፍታ በሚመስል መንገድ ችግር እየፈጠሩ ያሉት ጥቂት ግለሰቦች ናቸው”አቶ ጌታቸው ረዳ

“ጥያቄው የጥቂቶች ሳይሆን የሕዝብ ነው”የአካባቢው ነዋሪዎች ሕንጣሎ ወረዳ ወደሒዋነ መቀላቀል የለበትም ‹‹ወረዳችን ይመለስልን›› በማለት መንገድ ዘግተው የሽፍታ በሚመስል መንገድ ችግር እየፈጠሩ ያሉት ጥቂት ግለሰቦች ናቸው ሲሉ የህወሓት ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ... Read more »

“አዲስ ጉዞ” የተሰኘ የሞባይል አፕሊኬሽን በመዲናዋ ተግባራዊ ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ:- በትራንስፖርት ዘርፉ የሚስተዋሉ መሰረታዊ ችግሮችን ለመቅረፍ የሚያስችል “አዲስ ጉዞ” የተሰኘ የሞባይል አፕሊኬሽን በመዲናዋ ተግባራዊ ሊደረግ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ። በከተማ መስተዳድሩ በምክትል ከንቲባ ማዕረግና የቢሮው ኃላፊ... Read more »

ህይወታቸውን ለማትረፍ በተደረገላቸው ህክምና መደሰታቸውን ተጎጂዎች ገለጹ

ጎንደር፦ በጎንደር የጥምቀት በዓል ላይ የእንጨት ርብራብ መቀመጫ ተደርምሶ በደረሰባቸው አደጋ ህይወታቸውን ለማትረፍ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል በተደረገላቸው ህክምና መደሰታቸውን ተጎጂዎች ተናገሩ። ተጎጂዎቹ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለፁት፤ አደጋው ከደረሰባቸው ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን... Read more »

‹‹የተጀመሩ የማሻሻያ እርምጃዎች የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን በስፋት ለመሳብ ያግዛሉ›› አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ የተጀመሩት የማሻሻያ እርምጃዎች የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት በስፋት ለመሳብ እንደሚያግዙ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ።የኢትዮጵያና የብሪታንያ ግንኙነት ወደ ላቀ የትብብር ከፍታ ለማሸጋገር እንደሚሰሩም ጠቅሰዋል። አቶ ደመቀ በለንደን... Read more »

የፍትህ ሥርዓቱን የሚያሻሽሉ አሠራሮችን እየዘረጋ መሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ገለጸ

አዲስ አበባ፡- የፍትህ ሥርዓቱን የሚያ ሻሽሉ እና የሚያዘምኑ አሠራሮችን እየዘረጋ መሆኑን የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ገለጸ። የፍርድ ቤቱ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሰለሞን አረዳ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደተናገሩት፤ በተለመደው አካሄድ አገርን መገንባት፣ ዘላቂ... Read more »