‹‹የአንዳንድ ሀገራት ጣልቃ ገብነት ጥቅማቸውን የሚያስከብርላቸው መንግሥት ከመፈለግ የመነጨ ነው›› – አቶ ሰለሞን ተፈራ በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ መምህር

አዲስ አበባ፡- አንዳንድ ሀገራት በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉት ጣልቃ ገብነት ጥቅማቸውን የሚያስከብርላቸው መንግሥት እንዲመጣ ከመፈለግ የመነጨ እንደሆነ በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ መምህር አቶ ሰለሞን ተፈራ አስታወቁ። አቶ ሰለሞን በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ አንዳንድ... Read more »

” በምርጫው ሴቶችና አካል ጉዳተኞች ከተሳታፊነት ባለፈ ንቁና ብቁ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ሥልጠናዎች ተሰጥተዋል” – ወይዘሮ መድሃኒት ለገሰ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ስርዓተ ፆታና ማህበራዊ አካታችነት ክፍል ሥራ አስኪያጅ

አዲስ አበባ፦ 6ተኛው አገራዊ ምርጫ በተለይም ሴቶችና አካል ጉዳተኞች ከተሳታፊነት ባለፈ ንቁና ብቁ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ የተለያዩ ስልጠናዎች መሰጠቱ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ስርዓተ ፆታና ማህበራዊ አካታችነት ክፍል ሥራ አስኪያጅ ወይዘሮ መድሃኒት ለገሰ... Read more »

ዩኒቨርሲቲው በአገር አቀፍ ደረጃ ጠቃሚ በሆኑ አጀንዳዎች ላይ ምርምሮችን ለመስራት 20 አዳዲስ የምርምር ቡድኖች ማዋቀሩን ገለፀ

 ጎንደር ፦በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት በአገር አቀፍ ደረጃ ጠቃሚ በሆኑ አጀንዳዎች ላይ ትላልቅ ምርምሮችን ለመስራት 20 አዳዲስ የምርምር ቡድኖች መዋቀሩን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ። የጎንደር ዩኒቨርሲቲው የምርምርና ማህበራዊ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ቢኒያም ተክሉ... Read more »

‹‹ለአገልግሎት የበቁት ፕሮጀክቶች የመንግሥት አቅጣጫ ስኬታማነትን ማሳያ ናቸው›› – አቶ ፍቃዱ ተሰማ የኦሮሚያ የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል

ቢሾፍቱ:- የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል በማሳተፍ ለአገልግሎት ያበቃቸው መሠረተ ልማቶች የመንግሥት አቅጣጫ ስኬታማነትን ማሳያ መሆናቸውን የኦሮሚያ የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል አቶ ፍቃዱ ተሰማ ገለጹ።በቢሾፍቱ ከተማ 55 ፕሮጀክቶች ተመረቁ። በፕሮጀክት... Read more »

ባለፉው ስርዓት ሰውን ማዕከል ያደረጉ ሥራዎችን ከመስራት አንጻር ሰፊ ውስንነቶች እንደነበሩ ተገለፀ -አቶ ጥራቱ በየነ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የከተማዋ ሥራ አስኪያጅ

አዲስ አበባ፡- ባለፈው ስርዓት ሰውን ማዕከል ያደረጉ ስራዎችን ከመስራት አንጻር ሰፊ ውስንነቶች እንደነበሩ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የከተማዋ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ አስታወቁ፡፡ ብዙኃኑን ከመጥቀም ይልቅ በአብዛኛው የግልና... Read more »

‹‹የዜጎችን ክብርና ጥቅም የሚያስጠብቅና የኢትዮጵያን ክብር የሚመጥን የውጭ ግንኙነትን እንገነባለን›› – ወይዘሮ አዳነች አበቤ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ

አዲስ አበባ:- በምርጫው መንግሥት ሆነን የምንመረጥ ከሆነ የዜጎችን ክብርና ጥቅም የሚያስጠብቅና የኢትዮጵያን ክብር የሚመጥን የውጭ ግንኙነትን በመገንባት የአገር ብልጽግናን እናሰፍናለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አበቤ ገለጹ። ከአዲስ አበባ... Read more »

የህብረተሰቡን የመልማት ችግር የሚቀርፉ ምርምሮችን ለመስራት መዘጋጀቱን የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ

 ደብረ ብርሃን፦ የአካባቢውን ህብረተሰብ የመልማት ችግር የሚቀርፉ ጥናትና ምርምሮችን በጥራትና በስፋት ለመስራት የሚያስችሉ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መሠራቱን የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ንጉስ ታደሰ ዩኒቨርሲቲው ትናንት ባዘጋጀው የምክክር መድረክ እንደገለጹት፤... Read more »

በሐዋሳ ከተማ በ20 ሚሊዮን ብር ሁለገብ የስፖርት ማዕከል ሊገነባ ነው

ሐዋሳ፦ በሐዋሳ ከተማ በ20 ሚሊዮን ብር ሁለገብ የስፖርት ማዕከል ሊገነባ መሆኑን የከተማ መስተዳድሩ አስታወቀ። የከተማዋ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ ጥላሁን ካዊሶ በተለይም ለአዲስ ዘመን እንደገለፁት፤ የከተማዋን ወጣቶች በስፖርት... Read more »

“ወንድማማችነትና የጋራ የልማትን ለማጠናከር ህዝቡን በመሠረተ ልማት ማስተሳሰር ተጠናክሮ ይቀጥላል” -አቶ ሽመልስ አብዲሳ

ነቀምት:- ህዝባዊ ወንድማማችነትና የጋራ የልማት ተጠቃሚነት ለማጠናከር ህዝቡን በመሠረተ ልማት ማስተሳሰር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ አስታወቁ። በአራት ነጥብ ሁለት ቢሊዮን ብር በፌዴራል መንግሥት በጀት የሚገነባውና... Read more »

አገር በቀል ማህበራዊ እሴቶችን መጠቀም ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ጉልህ ሚና እንዳለው ተገለጸ

 አዲስ አበባ፡- የአገር በቀል የችግር መፍቻ ዘዴዎችን መጠቀም ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በሚደረገው ሂደት ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረው የዕርቀ ሰላም ኮሚሽን ሰብሳቢ ብፁዕ ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ ሱራፌል አስታወቁ። በአገር በቀል የግጭት አፈታት ዘዴዎች ዙሪያ... Read more »