ሕንድ እና ፓኪስታን “ተኩስ አቁሙን በመጣስ” እርስ በርስ ተወነጃጀሉ

ሕንድ እና ፓኪስታን የተኩስ አቁም ላይ መድረሳቸውን ከገለፁ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ አንዳቸው ሌላኛቸውን ስምምነቱን “በመጣስ” ወነጀሉ። በሕንድ ቁጥጥር ስር በምትገኘው ካሽሚር ፍንዳታዎች ከተሰሙ በኋላ የሕንድ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ቪክራም ሚስሪ ” ስምምነት... Read more »

ፓኪስታን በኒውክሌር ጦር መሣሪያዋ ላይ የሚወስኑትን ባለሥልጣኖቿን ለስብሰባ ጠራች

ፓኪስታን በሕንድ የአየር መከላከያ ሥርዓት ላይ ጥቃት መፈጸሟን ካሳወቀች በኋላ ጠቅላይ ሚንስትሯ የሀገሪቱን ከፍተኛውን ወታደራዊ ውሳኔ የሚያሳልፈውን ቡድን ለስብሰባ ጠሩ። ፓኪስታን ከሰዓታት በፊት እንዳስታወቀችው በተለያዩ የሕንድ ይዞታዎች ውስጥ የሚገኙ የአየር ኃይል ሰፈሮች... Read more »

አሜሪካ ነጭ ደቡብ አፍሪካውያንን በስደተኛነት ልትቀበል መሆኑን አስታወቀች

አፍሪካነርስ በመባል የሚታወቁት በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ነጭ ዜጎችን አሜሪካ ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ በስደተኛነት ልትቀበል መሆኑን ደቡብ አፍሪካ ተቸች። ነጭ አፍሪካውያን ወደ አሜሪካ ገብተው የሚኖሩበትን መንገድ ማመቻቸት ዶናልድ ትራምፕ “ቅድሚያ” የሚሰጡት ጉዳይ መሆኑ... Read more »

ቢል ጌትስ በመጪዎቹ 20 ዓመታት አብዛኛውን ሀብቱን ሊያከፋፍል ነው

የዓለማችን ቱጃርና የማይክሮሶፍት መሥራች የሆነው ቢል ጌትስ በሚቀጥሉት 20 ዓመታት ጠቅላላ ሀብቱን ለሌሎች ለመስጠት ማቀዱን አስታወቀ። ጌትስ የሀብቱን 99 በመቶ ወይንም 200 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ በርዳታ ድርጅቱ በኩል ለመስጠት ማቀዱን ነው... Read more »

ስደተኞችን ወደ ሊቢያ ለማባረር የተያዘውን ዕቅድ ፍርድ ቤት አገደ

የትራምፕ አስተዳደር ስደተኞችን ወደ ሊቢያ ለመላክ የያዘው ዕቅድ፤ የግለሰቦቹ በሕግ ሂደት ውስጥ የማለፍ መብት እንዲከበር የተላለፈውን የቀደመ ውሳኔ “በግልጽ የሚጥስ ነው” በማለት አንድ ዳኛ በጊዜያዊነት እንዲታገድ ወሰኑ። ይህ ውሳኔ የተሰማው የአሜሪካ መንግሥት... Read more »

አሜሪካ በሁቲ አማፂያን ላይ የምትፈጽመውን ጥቃት ልታቆም ነው

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካ በየመን የሁቲ አማፂያን ላይ የምትፈጽመውን የአየር ድብደባ ልታቆም መሆኑን ገለፁ። ፕሬዚዳንቱ ይህንን ያሉት የሁቲ አማፂያን “ጥቃት መፈፀም በማቆማቸው” መሆኑን ተናግረዋል። ኦማን በበኩሏ በኢራን በሚደገፉት አማፂያን በቀይ ባሕር ላይ... Read more »

ቻይና እና አሜሪካ የገቡበትን ውጥረት ለማርገብ ይነጋገራሉ

የአሜሪካ እና ቻይና ባለሥልጣናት በሁለቱ የዓለም ግዙፍ ምጣኔ ሀብት ባለቤቶች መካከል የተከሰተውን የንግድ ጦርነት ለማርገብ በዚህ ሳምንት ንግግር እንደሚጀምሩ ተገለፀ። የቻይና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሂ ሊፊንግ የፊታችን አርብ በሲውዘርላንድ ይጀመራል ተብሎ በሚጠበቀው... Read more »

ሩዋንዳ የሚባረሩ ስደተኞችን ለመቀበል ከአሜሪካ ጋር ውይይት ጀመረች

የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር የሚያባርሯቸውን ስደተኞች ለመቀበል ከአሜሪካ ጋር “የመጀመሪያ ደረጃ” ውይይት ላይ መሆኗን ሩዋንዳ አስታወቀች። የሩዋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦሊቪየር ንዱንጊሪዬ እንዳሉት፤ ከዚህ ቀደም ሩዋንዳ ከዩናይትድ ኪንግደም የሚባረሩ ስደተኞችን ለመቀበል ውይይት ስታደርግ... Read more »

እስራኤል በሁቲዎች ላይ የአጸፋ ርምጃ ወሰደች

እስራኤል እሁድ ለተፈጸመባት ጥቃት በሁቲዎች ላይ የአጸፋ ርምጃ ወሰደች፡፡ የየመን ሁቲዎች በዴቪድ ቤን ጎሪዮን አየር ማረፊያ ላይ ለፈጸሙት የሚሳኤል ጥቃት አጸፋ የመን ውስጥ የሚገኙ የቡድኑ ዒላማዎች መምታቱን የእስራኤል ጦር አስታወቀ። የእስራኤል የመከላከያ... Read more »

የእስራኤል ጥቃት ለሶሪያ ሰላም ስጋት ይደቅን ይሆን ?

እስራኤል ሶሪያ ውስጥ የአየር ጥቃቶችን መፈፀሟን ቀጥላለች። ትናንት በዋና ከተማዋ ደማስቆና አካባቢው የተፈፀመውን ጥቃት የእስራኤልና የሶሪያ መገናኛ ብዙኃን አረጋግጠዋል። በደማስቆና አካባቢው ከተፈፀሙት ጥቃቶች በተጨማሪ በዕለቱ ከዋና ከተማዋ በስተሰሜን ምስራቅ አቅጣጫ 200 ኪሎ... Read more »