ጎርፍና ንፋስ የቀላቀለው ሳይኮሎን 2.6 ሚሊየን የሚሆኑ የሞዛንቢክ፣ ዙምባብዌ ና ማላዊ ዜጎችን ለከፍተኛ ቀውስ እንደዳረጋቸው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታወቀ፡፡ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ከስድስት ቀን በፊት በሰዓት 187 ኪሎ ሜትር እየጋለበ በድንገት ያጥለቀለቃቸውን... Read more »
ኒውዚላንድ በአገሯ ያለውን የጦር መሳሪያ ህግ ልታሻሽል መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ጃሲንዳ አርደርን አስታውቀዋል። አገሪቱ የጦር መሳሪያ ህጉን ለማሻሻል ውሳኔ ላይ የደረሰችው ባለፈው ሳምንት በሁለት መስጊዶች ላይ ታጣቂዎች ባደረሱት የሽብር ጥቃት 50 ሰዎች... Read more »
በጣሊያኗ የሚላን ከተማ አቅራቢያ 51 ተማሪዎችን አሳፍሮ ይጓዝ የነበረ አንድ አውቶቡስ ትናንት ተጠልፏል። በጣሊያኗ የሚላን ከተማ አቅራቢያ የሁለት ክፍል ተማሪዎችና የተወሰኑ መምህራኖች የያዘ አውቶብስን የጣሊያን ዜግነት ያለው ትውልደ ሴኔጋላዊ የ47ዓመቱ አሽከርካሪ ተሳፋሪዎቹን... Read more »
ኬንያ ውስጥ በማዩ ደን ላይ በተቀሰቀሰ ሰደድ እሳት 150 ሄክታር የቀርከሃ ደን ወድሟል፡፡ የሲጂቲኤን ዘገባ እንደሚያመለክተው በእሳት አደጋው ምክንያት የአካባቢው ነዋሪዎች ቀያቸውን ለቀው ወጥተዋል፡፡ ሰደድ እሳቱ የተከሰተው ኬንያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትን የአካባቢ... Read more »
እስራኤል እንደ አገር ከቆመች ወዲህ ከአረብ አገሮች ጋር የተለያዩ ጦርነቶችን ተፋልማለች። በተለይም እ.ኤ.አ በ1967 የተካሄደው የስድስቱ ቀን ጦርነት ተብሎ የሚታወቀው ውጊያ በታላቅነቱ ይነሳል። በዚህ ጦርነት እስራኤል የጎላንን ኮረብታ ከሶሪያ ከመረከብ አንስቶ ጋዛ... Read more »
እአአ 2019 ጥር 23 ጁአን ጓኢዶ እራሱን የቬንዝዌላ ፕሬዚዳንት አድርጎ ከሾመ በኋላ በአገሪቱ መንግሥት መቀየር ቀላል ነው ብሎ አስቦ ነበር፡፡ እሱና የአሜሪካ መንግሥት የማዱሮን መንግሥትና ደጋፊዎቹን አቅልለው መገመታቸው ዋጋ አስከፍሏቸዋል፡፡ የቬንዝዌላ መከላከያ... Read more »
እሁድ መጋቢት 1 ቀን 2011 ዓ.ም ከጥዋቱ ሁለት ሰአት ከ38 ደቂቃ ሲል፤ ከአዲስ አበባ ቦሌ አለም ዓቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተነስቶ ወደ ኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ በረራ የጀመረውና ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆነው... Read more »
ከበረራ አስተናጋጅ እስከ አብራሪ፤ ከተማሪ እስከ ተመራማሪ፣ ከሰብዓዊ ዕርዳታ ሠራተኛ እስከ ፖለቲከኛ፣ ከኢንጅነር እስከ ሃኪም ከወታደር እስከ የፓርላማ አባል ሁሉም ውድ ህይወታቸውን ያጡበት የዕሁድ ለታው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር ኢቲ 302... Read more »
በአሜሪካ መንግሥት ጦር የሚደገፈውና የሶሪያ ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች (Syrian Democratic Forces – SDF) በመባል የሚታወቀው ታጣቂ ቡድን ራሱን ‹‹እስላማዊ መንግሥት (Islamic State – ISIS)›› ብሎ የሰየመውን ዓለም አቀፍ አሸባሪ ቡድን ከሶሪያ ምድር ጠራርጎ... Read more »
ዚምባቡዌ በቀድሞ መሪዋ ሮበርት ሙጋቤ ዘመነ መንግሥት «ዴሞክራሲን በአግባቡ መተግበር እንዲሁም የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ማስቀረት አልቻለችም» በሚል በአሜሪካ መንግሥት ይፋዊ ማዕቀብ የተጣለባት እኤአ በ2003 ነው። ይህ የዋሽንግተን ውሳኔና አቋምም እኤአ በ2005 እንዲሁም... Read more »