
በሩሲያና ዩክሬን የተቀሰቀሰውን ጦርነት ተከትሎ የነዳጅ ዋጋ በበርሜል 105 ዶላር መድረሱን ተሰማ።የስንዴ እና የበቆሎ ገበያዎችም የአምስት በመቶ የዋጋ ጭማሪ አሳይተዋል፡፡ ጭማሪው ባለፈው ሰባት ዓመታት ከተስተዋሉ ጭማሪዎች ጋር ሲነጻጸር ከፍተኛ ጭማሪ መሆኑንም ነው... Read more »

የሞዛምቢክ መንግሥት የሚገለገልባቸው ድረ ገጾች በኮምፒውተር መረጃ ጠላፊዎች እጅ መግባታቸው ተገለጸ። የአገሪቱ መንግሥት ያሳለፍነው ሰኞ ድረ ገጾቹ ላይ የተሰነዘረውን ጥቃት እንደቀለበሰ ቢያስታውቅም፤ የኮምፒውተር መረጃ ጠላፊዎቹ ግን ከ30 በላይ ድረ ገጾች በቁጥጥራቸው ሥር... Read more »

የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሲካሄድ የቆየው የሰላም ድርድር ማብቃቱን በመግለጽ በዩክሬን ምሥራቃዊ ክፍል ተገንጥለው ለሚገኙ አማፂ ክልሎችን ዕውቅና ሰጡ። ለራሳቸው ነጻነታቸውን ያወጁት የዶኔስክ እና የሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊኮች በሩሲያ የሚደገፉ አማፂያን ሲሆኑ እአአ... Read more »

የአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን ከሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በዩክሬን ቀውስ ዙሪያ ምክክር ለማድረግ በመርህ ደረጃ መስማማታቸውን አስታወቁ። ዋይት ሀውስ እንዳለው በፈረንሳይ ሀሳብ አመንጪነት የሚካሄደው ውይይት የሚሳካው ሩሲያ ጎረቤቷን ዩክሬንን የማትወር ከሆነ... Read more »

በሰሜናዊ ምሥራቃዊ አርካም ክልል አማፂያን ባደረሱት ጥቃት ስምንት ወታደሮቹ መገደላቸውን እና አምስቱ እንደጠፉ የማሊ ጦር አስታወቀ። ግጭቱ የተከሰተው ፈረንሳይ እና አጋሮቿ ጦራቸውን ከማሊ እናስወጣለን ካሉ ከቀናት በኋላ ነው። ከሰሞኑ ለተፈፀመው ጥቃት ምላሽም... Read more »

የዩኬ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ሩሲያ ከሁለተኛው «የዓለም ጦርነት በኋላ በአውሮፓ ትልቁን ጦርነት ልትከፍት ነው» ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ከቢቢሲ ጋር ቃል መጠይቅ የነበራቸው ጠቅላይ ሚኒስትሩ «አንዳንድ ምልክቶች እንደሚያሳዩት ጦርነቱ በተለያየ መልኩ ጀምሯል»ብለዋል። የደኅንነት... Read more »

ዲቪ ደርሷቸው ወደ አሜሪካ የሚያደርጉት የጉዞ ሂደት የዘገየባቸው የኢትዮጵያ እና የሱዳን ዜጎች የአሜሪካ መንግሥትን ከሰሱ። 12ቱ ሱዳናውያን እና ኢትዮጵያውያን ቤተሰቦች እአአ 2022 ‘የአሜሪካን ዳይቨርሲቲ ቪዛ ሎተሪ’ አሸናፊ ቢሆኑም አሜሪካ ሊያስገባቸው የሚችል የጉዞ... Read more »
የአሜሪካ ከፍተኛ ባለሥልጣን ሩሲያ ከዩክሬን ድንበር ወታደሮቼን አንቀሳቅሻለሁ ማለቷ ሐሰት ነው አሉ። ባለሥልጣኑ አክለውም የሩሲያ ተጨማሪ 7 ሺህ ወታደሮች በቅርብ ቀናት ድንበር ላይ መድረሳቸውን ተናግረዋል። ባለሥልጣኑ ሩሲያ ዩክሬንን «በማንኛውም ሰዓት» ለመውረር «የሐሰት»... Read more »

አሜሪካዊቷ ታካሚ በታሪክ ከኤችአይቪ ነፃ የሆነች የመጀመሪያዋ ሴት ሆናለች። ታካሚዋ ሉኪሚያ ለተሰኘው በሽታ እንዲሆን በማለት ከሌላ ሰው የስቴም ሴል ተለግሶላት ነው ከኤችኤይቪ የዳነችው። ኤድስን የሚያስከትለው ኤችአይቪ ቫይረስን በመቋቋም የሚታወቀው ስቴም ሴል የተሰጣት... Read more »
በሱዳን የሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት(ተመድ) ተልዕኮ በአገሪቱ ያለውን የፖለቲካ ቀውስ ለማስቆም ከሱዳን ፓርቲዎች ጋር ያደረገውን የመጀመሪያ ደረጃ ምክክር በትናንትው ዕለት ማጠናቀቁን አስታውቋል። የሱዳን የሽግግር ምክር ቤት ሊቀመንበር አብዱልፈታህ አል-ቡርሃን መንግሥት ማፍረሳቸውን ተከትሎ... Read more »