የወረቀት ብር በጥንቃቄ የማይዙ ሰዎች ባህሪ

በየታክሲው፣ በየሱቁ፣ በየምግብ ቤቱ፣ በአጠቃላይ ግብይት በሚፈጸምባቸው ቦታዎች ሁሉ የምንሰማው ‹‹ይህን አልቀበልም›› የሚል የተቀደደ የወረቀት ብር ጭቅጭቅ ነው፡፡ ሻጩ ‹‹ይህን አልቀበልም›› ይላል፤ ሸማቹም መልስ ሲመለስለት ‹‹ይህን አልቀበልም›› ይላል፡፡ አስተናጋጆች ወይም የታክሲ ረዳቶች... Read more »

ሕጉ ለማን ለምን ?

መሽቶ በነጋ ቁጥር በመኪኖች አጀብ የሚጨናነቀው መንገድ ዛሬም እንደሌላው ቀን ብሶበታል። ግዜው እየመሸ ነው። በዚህ ሰዓት ከሥራ ወደ መኖሪያው የሚመለሰው ሰራተኛ ይበረክታል። ለጉዳይ ወጣ ያለውም ቢሆን ‹‹ዞሮ ከቤት›› እንዲሉ የመመለሻ ሰዓቱ ይህ... Read more »

አምራች እና ሸማችን ማን ይታደጋቸው?

ባለፈው አርብ በማኅበራዊ መገናኛ አውታር አንድ ቪዲዮ ሲዘዋወር አየሁ። በቪዲዮው ላይ አንድ ወጣት ገበሬ ቲማቲም ስንት እንደሚሸጡ ተጠይቆ 3 ብር እየሸጡ እንደሆነ ተመለከትኩ። የተጋነነ ስለመሰለኝ ብዙም አላመንኩም ነበር። ጉዳዩን ለአንድ የሥራ ባልደረባዬ... Read more »

 እንዴት በሁሉም ዘርፍ ጉራማይሌ ሆንን?

‹‹ብዝኃነት›› የሚለውን ቃል ፖለቲከኞች በተደጋጋሚ ስለሚጠቀሙት ምናልባትም አሰልቺ የፕሮፖጋንዳ ቃል ሊመስል ይችላል፡፡ በነገራችን ላይ በፖለቲከኞች ምክንያት ለዘመናት ሲያገለግሉ የነበሩ ቃላት ተደራቢ ትርጉም እንዲይዙ ተደርጓል። መደበኛ ትርጉማቸውን በመርሳት ከፖለቲካ ጋር ብቻ የማያያዝ ልማድ... Read more »

የጅብ ችኩል …

ይህ ማኅበራዊ ሚዲያ ይሉት ጉዳይ የራሱ ችግር ቢኖረውም ጥቅሙ ደግሞ የዚያኑ ያህል ነው፡፡ ዕድሜ ለቴክኖሎጂ ይሁንና ትኩስ መረጃዎችን ሳያቀብለን ውሎ አያድርም፡፡ ያለውን፣ የጠፋውን፣ የራቀ የመጣውን በእኩል እያራመደ ሰውን ከሰው ያገናኛል፡፡ ዓለምን በሰንሰለት... Read more »

 የፓስፖርት ነገር ዛሬም መጉላላት

ኢትዮጵያ ውስጥ ፓስፖርት ማግኘት ሰባቱን አህጉራት አዳርሶ እንደመምጣት እየታየ ነው:: ለመሄድ የታሰበበት ሀገር ከመሄድ ይልቅ ፓስፖርቱን ማግኘት የበለጠ ፈተና እየሆነ ነው:: ሲቀጥል ፓስፖርት የሚያስፈልገው፤ የግድ ለዓለም አቀፍ ጉዞ ብቻ አይደለም:: ማንም ሰው... Read more »

የተሽከርካሪ ብክነት እና የትራንስፖርት ችግር

ልብ ብላችሁ ከሆነ አንዳንድ ሰዎች እንዲህ ይላሉ:: ‹‹ምናባቱ ደግሞ ለመንግሥት ገንዘብ!›› የራሴ አይደለም አይቆጨኝም እንደማለት ነው:: አንድ ሰው የግሉን ነገር ሲያባክን ሲያስተውሉ ‹‹የመንግሥት ንብረት አደረከው እኮ!›› ይላሉ:: በጥንቃቄ ያዘው ማለታቸው ነው፤ የመንግሥት... Read more »

ወረፋ – ወረፋ – ወረፋ …

በወጉ ፈገግ ያላለው ዕለተ ቅዳሜ አሁንም እንዳኮረፈ ነው፡፡ የሰሞኑ አየር ደግሞ እንዲህ ሆኗል፡፡ ከፀሐይ የተጣላ ይመስል ማለዳው እንደጨፈገገው ይረፍድበታል። እኔ ግን ለዛሬ ይህን የማስተውልበት ቀልብ የለኝም። ሌቱን ጭምር ሲያሳስበኝ ላደረው ጉዳይ መፍትሔ... Read more »

 የ‹‹ሿሿ›› ዘመቻ

አንዳንድ ምኞቶች ወይም ‹‹እንዲህ ቢደረግ›› ብለን ያሰብናቸው ነገሮች ተሳክተው ሲታይ ደስ ይላል፡፡ ከዓመት ፊት ይመስለኛል፤ በተለምዶ ‹‹ሿሿ›› እየተባለ ስለሚጠራው የስርቆት አይነት አንድ ትዝብት እዚሁ ገጽ ላይ አስነብቤ ነበር፡፡ ጥቅል ሀሳቡ፤ ፖሊስ የሆነ... Read more »

ወጣት ጡረተኞች

ጡረተኝነት መልኩ ብዙ ነው፤ ሰዎች ረጅም እድሜ ከኖሩ፣ ከተማሩ፣ ከሠሩና የቻሉትን ያህል በጉብዝናቸው ዘመን ከሮጡ እና ከታተሩ በኋላ እድሜ ሲገፋ ወደ ጡረተኝነት ይሸጋገራሉ፡፡ ታዲያ ይህ ማለት ሁሉም በእድሜ ዘመኑ የሚያገኘውና በተፈጥሮ ዑደት... Read more »