የሚያፀና ትውልድ

በዓለማችን በየጊዜው የሚከሰተው የአየር ንብረት ለውጥ ስጋት መሆን ከጀመረ በርካታ ጊዜያትን አስቆጥሯል። ለውጡ በዓለም ላይ እየደረሱ ላሉ ተግዳሮቶችና ለኦዞን መሳሳት መንስኤ ሆኖም ይታያል። ለእነዚህ ሁሉ ችግሮች በዋና ምክንያትነት የሚጠቀሱት ደግሞ ወደከባቢ አየር... Read more »

 የመውሊድ እሴቶች

ለታላቁ ነብዩ መሐመድ/ሰ.ዐ.ወ/1499ኛው የመውሊድ በዓል አከባበር እንኳን በሰላም አደረሳችሁ!! የእስልምና እምነትና የእምነቱ ተከታዮች በዓለማችን ስልጣኔና ዝማኔ ላይ ጥልቅና ደማቅ አሻራ በማሳረፍ ከ6ኛው መቶ ክፍለ_ዘመን ጀምሮ ሙስሊሞች ለ700 ዓመታት ስፔንን በበላይነት አስተዳድረዋል። ሙስሊሞቹ... Read more »

በአዲሱ ዓመት አለመግባባቶችን በምክክር ለመፍታት እንዘጋጅ

ሀገራዊ ምክክር በተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች መካከል የሀሳብ ልዩነቶች ሲፈጠሩ፣ በከፍተኛ የፖለቲካ ቀውስ ወቅት፣ ከጦርነት በኋላ በተከሰቱ ሁኔታዎች ወይም ሰፊ የፖለቲካ ሽግግሮች ውስጥ ባሉ በርካታ ባለድርሻ አካላት መካከል መግባባት ለመፍጠር የታለመ በሀገራዊ ባለቤትነት... Read more »

በኮሪደር ልማት የደመቀው አዲስ ዓመት

የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ከሌሎች ዓውድ ዓመቶች የተለየ ነው፡፡ እንደ ስሙ አዲስ ነገር የሚፈልግና በዚሁ መንፈስ የምንቀበለው ነው፡፡ ከአዲስ ልብስ ከአዲስ ጫማ ባሻገር መንፈሳችንና ልባችንም በአዲስ የሚታደስበት ነው፡፡ ዓይናችን በየዓመቱ አዲስ ነገርን ማየት... Read more »

በተለወጠ ልብ የተለወጠ ሀገር እንፍጠር

አዲስ ዓመትን በአዲስ ልብ ካልተቀበልነው አሮጌ ነው። አዲስ ዓመት አዲስ የሚሆነው እኛ በአስተሳሰብ ስንልቅና አዲስ ስንሆን ብቻ ነው። የሰው ልጅ ታሪክ አለው..ታሪክ ደግሞ በጊዜና በዘመን ውስጥ ያልፋል። የእያንዳንዳችን ታሪክ ከውልደት የሚጀምር በሞት... Read more »

በግድቡ ግንባታ የታየው አንድነት በባሕር በር ጥያቄአችንም ሊደገም ይገባል!

በአንድ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዶ/ር ‹‹ቀይ ባሕር እና አባይ ኢትዮጵያን የሚበይኑ፣ ከኢትዮጵያ የተቆራኙ፣ ለኢትዮጵያ እድገትና ጥፋት መሰረት ናቸው›› ብለው ነበር። እርግጥ ነው በዘመነው የዓለማችን መልከአ ፖለቲካ ውሀ ከመጠጥነት የተሻገረ የሉአላዊነት... Read more »

ኤሌክትሪክ- ለምናዘምናት ዓለም ቅንጦት ወይስ መሠረታዊ ፍላጎት?

የሰው ልጅ በምድር ላይ እንዲኖር ከሚያስችሉት መሠረታዊ ፍላጎቶች መካከል እንደ ምግብ (ውሃ)፣ አየር፣ መጠለያና አልባሳትን የመሳሰሉት በዋናነት ሲጠቀሱ የኖሩ ናቸው። ባለንበት ዘመን ከሰው ልጅ ዘመናዊ አኗኗር እና እየተላመደ ከመጣቸው በርካታ የቴክኖሎጂ ውጤቶች... Read more »

በሞቃዲሾ የተዘረጉት የካይሮ የጥፋት እጆችን ለመቁረጥ …!

ኢትዮጵያውያን በረጅም ዘመን ታሪካቸው በርካታ ጠላቶችንና ወዳጆችን አስተናግደዋል። ከጎረቤት ሆነ ከሌሎች ሀገራት እና ሕዝቦች ጋር ያላት ግንኙነት ወንድማማችነትን፣ መከባበርን እና የጋራ ተጠቃሚነትን መሠረት ያደረገ እንደሆነም ታሪክ ይመሰክራል። ለጎረቤት ሀገራት ችግር ቀድሞ መድረስ፤... Read more »

የእርሷ ነገር – “ጠብ ያለሽ በዳቦ”

ደብዳቤ ማርቀቁን የተካነችበት የዓመታት ሥራዋ ከሆነ ከራርሟል። የብዙዎቹ ደብዳቤዎቿ ይዘቶችም ኡኡታ! የሞላባቸው ናቸው፣ በደብዳቤዎቿ ግርጌ ያሉ ዓረፍተ ነገሮች ደግሞ “ከኡኡታዬ ጋር አብራችሁኝ ሁኑ” የሚል መልዕክት ያዘሉ ተማጽኖዎች ናቸው። ይህች ሀገር አፍሪካዊ ማንነትን... Read more »

ጳጉሜን እና ኢትዮጵያዊነት

ጊዜ በተፈጥሮ አስገዳጅ ምህዋር ላይ እየተሽከረከረ ይሄዳል..ይመጣል። የሰው ልጅም በዚህ የጊዜ እሽክርክሪት ውስጥ መሪ ተዋናይ ሆኖ ከዘመን ወደዘመን ይመላለሳል። ከመስከረም እስከ ነሀሴ። እኛ ኢትዮጵያውያን ግን ከዚህ ብዙሃነ እውነታ ተለይተን በራሳችን የዘመን አቆጣጠር... Read more »